Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሩ ሎጥን ያዳነው ማን ነው ።ከዚህ የሚንረዳው ደቀመዛሙርቱ ይሰርቃሉ የሜል ስጋት ስለነበራቸው መቃብር ላይ ጠባቅዎችን እንደቀጠሩ እንረዳለን ዋና ፍራታቸው መሰረቁ ሳይሆን መነሳቱ ነው።ማቴ አሉ ጠባቂዎች የተቀጠሩት ኢየሱስ ይነሳል የሚል ሥጋት ስለነበራቸው ነው። እናም አይደለም መጸለይ ብቻዋም አልሄደችም ስትሄድም ከሌሎች ሴቶች ጋር ነው የሄደችው ከሄደችም በኃላ መቃብሩ ባዶ ነው።ስለዚህም ትርክቱ የደብተራ ተንኮል እኮ ነው። ሐዋርያት ያስሩ ይፈቱይዘጉይከፍቱም ዘንድ በአንቺ ሰማያዊ ሥልጣንን ተሰጡእስብሐት መተስፋዬዩ ሚካኤል ታከለ ዓም ገጽ ይህ ሃራጥቃዊ ስብከት ዓይንን በጨው ያጠበ ያለምርመራ በግልጽ የሚታወቅየሚታይሃሳዊ ትምህርት ነው።የእምነት ተቋም እንድቋቋም ያደረገው እግዚአብሔር ሳይሆን ሰዎች በራሳቸው ለራሳቸው ፖለቲካ ለማራመድ ስሉ የፈጠሩት ነው።ሰው የሚድነው በኢየሱስ ስራ በማመን ነው። በኢየሱስ ሥራ ያመነ ሰው ደግሞ ብቻል የተቋሞችን ልዩነት ያጣብባል እንጂ አያሰፋም።አንተ ግን ንቃ።
ማርያምን አትሳደቡ እድሉ ዮሐገስ ጋምሳ ማርያምን አትሳደቡ መግቢያ ስሜ ማርያምና በስሜ ማርያም ፈውስ ቀሩ ማርያም የክርስቶስ እናት መሆኗን መቼ አወቀች ። የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሜነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን ኛ ቆሮ ስመ ማርያም ማርያም ማለት መግንሥተ ሰማይ የሜታስገባ ማለት ነው ። ተመልከቱ በ በድናጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ በጸናች በክብርት እመቤታችን ስም እንደቀድሞው ተመለስ አለው ያን ጊዜም ዳነ ተአምሬ ማርያም ም ገጽ ማሣ ትዘጉባኤ ። መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ ምን ይለናል ሐዋርያት ። መጽሐፍ ቅዱስ መዳን በሌላ በማንም የለም ብሎ የተሰጠን ሌላ ስምም የለም የሚለን ከሆነ በስሜ ማርያም እንፈውሳለን ወይም ይፈወሳል የሚሉ ሁሉ በአጭር ቃል ሃራጥቃን እንደሆኑ ይረደዷደል። ስለዚህም እኛ እንዲህ እንላለን የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን ኛ ቆሮ ማርያም የክርስቶስ እናት መሆኗ መቼ ታወቀ ። ከአባቴና ከመንፈስ ቅዱስ በቀር የእኔን ሰው መሆን ያወቀ የለም ተአምሬ ማርያም ትዘጉባኤማ ገጽ ይህ ትርክት ይቀጥላል በወንጌል ቅዱስ አንድምታ መጽሐፋቸውም ላይ ደግሞም ማርያም እንዳረገዘች አውቀው ከቤተመቅደስ በማውጣት ለዮሴፍ አስጠንቅቀው እንደሰጧት ይተረካል። መጽሐፍ ቅዱስ ግን እንዲህ ይለናልከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ። ዜና ማርያም ገጽ ዓም መዝገቡ ስብሃት ስለዚህም ይህ የፈጠራ ወሬ ስለሆነ እንዲህ እንላለን የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን ኛ ቆሮ የጥበብ ሰዎችና ስግደታቸው እነዚህ ሰበአ ሰገል እና እረኞች ወደ ዋሻ ገብተው አምላክን የወለደች በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ በጸናች ክብርት እመቤታችን ፊት ሰገዱትዘጉባኤማ ተማ ገጽ ተአምሬ ማርያም እመቤታችን ፊት ሰገዱ የሚለው ሳያውቅ ቀርቶ አይደለም ። ስለዚህም ምክንያት የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን ኛ ቆሮ አብርሃም ወደ ከነዓን ለምን ወጣ ። ምክንያቱም አንደኛ የመጽሐፉ እውነት የሚለው አብርሃም ቃል ኪዳን የገባው ከእግዚአብሔር ጋር እንጂ ከማርያም ጋር አይደለም ሁለተኛ ማርያም በዚያ ዘመን ልትኖር እና ቃል ኪዳን ማስገባት አትችልም ይህ ወሬ እና በአሽሙር እናቱን መሳደብ ነውስለዚህም ምክንያት እንዲህ እንላለን የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን ኛ ቆሮ ። ስለዚህም ምክንያት የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን ኛ ቆሮ ። ይህ ማለት በኢየሱስ ስም ስልጣን እንዲንለምን ነው እንጂ በስሜ ማርያም እንዲንለምን አይደለም። ደግሞም በሌላ ክፍል ሁሉንም በኢየሱስ ስም ስልጣን አድርጉ እንጂ በስሜ ማርያም ወይንም በሌላ አካል ስም ስልጣን አላለውም ። ስለዚህም ምክንያት የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን ኛ ቆሮ ማጠቃለያ እስኪ ራሳችንን እንጠይቅ ።