Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية  Portuguese
Book of the day

ኢየሱስ ክርስቶስ ብቸኛ አማላጅ ነው.pdf


  • word cloud

ኢየሱስ ክርስቶስ ብቸኛ አማላጅ ነው.pdf
  • Extraction Summary

ኢየሱስ ክርስቶስ ስራ እንደተተኩ ማሰብ ስንፍና ነው። ምንም እንኳን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እግዚአብሔር መላእክትን ሰነፍ የሚሳሳቱ ብሎ ቢገልጽም ይህንን ያለው ጌታ እግዚአብሔር ብቻ ይልካቸዋል እንጂ ሰው አይልካቸውም። አብርሃም ከሶስቱ ሰዎች አንዱ እግዚአብሔር ሁለቶቹ ደግሞ መላእክት እንደሆነ አውቀዋለሁ ማለት ነው። የእግዚአብሔር መላእክት አይደለም በአካል መጥተው በምናብ ብቻ ሰው እገሌ ስማ በሚልበት ሀገር ይህ ቃል የሚያስታዝብ ነው።ደወል የሚሆን ነው። ለስጋም ለነፍስም ባሪነት የነፃነት መውጫው ከህልና ባሪነት ነፃ መውጣት ነው።ኢየሱስ ያደረገልን ይህንን ነው።

  • Cosine Similarity

ኢየሱስ ክርስቶስ ብቸኛ አማላድ ነው። ህበገፎከር ኢየሱስ ክርስቶስ ብቸኛ አማላጅ ነው። ደግሞም ኢየሱስ ክርስቶስ ከትንሣኤ በኃላ አምላክ ብቻ መለኮት ብቻ ነው ማለት ኑፋቀ እንደሆነ ለማሳየትም የሚጥር ይሆናል ። ኢየሱስ ክርስቶስ ስለእኛ የተሾመ ሊቀ ካህናታችን ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ምልጃ ከትንሳኤው በኃላ ቀጥሏል። ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት ነው። ምንም እንኳን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ከትንሳኤ በኃላ ማስታረቅ እንዳቆመ እና ፍርድ እንደ ጀመረ ብያስተሚሩም ማማለዱ ከትንሳኤ በኃላም እንደቀጠለ አሁንም እየሰራ እንዳለ ከመጽሐፉ ቅዱስ መረዳት ይቻላል ። ምንም እንኳን ጌታ ኢየሱስ በአብ ፈቃድ እንደ ፈቃዱ ባቀረበው መስዋዕት አብ ስለረካ ኢየሱስ ክርስቶስ ቁጭ ብሎ ጎንበስ ቀና ሳይል ሳይለምን ሳያለቅስ ማስታረቁ እግዚአብሔርን እንድናመሰግን ያደርገናል እንጂ ሜልጃውን እንድንክድ አያደርገንም ። ኢየሱስ ክርስቶስ ስለእኛ አሁንም እያማለደ እንደሆነ ዕብራውያን ይገልጻል ። አሁን ኢየሱስ ክርስቶስ እያስታረቀ ነው ሳይለምን። በሰማይ ያለው የእኛ የአማኞች ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ አሁን ወደ ሕዝብ አልወጣም ማለትም እሱ ከመጣ ምልጃ ብሎ ነገር የለም። ኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ ቅዱስ ብመጣ ይሻላል አለ። አንድ ሙስሊም ወይም ቡድሂዝም ተከታይ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ስራ ስያምን ማለትም ኢየሱስ ክርስቶስ ያነ የሞተው ስለእኔ ኀጢአት ነው ስለ እኔ በደል ነው ብሎ ስያምን ሲቀበል ደሙ አሁንም የዘላለም ሕይወት እንድያገኝ ያደርጋል ከጨለማ ወደ ብርሃን በማውጣት መዳንን ይሰጣል ማለት ነው። ስለዚህ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ ሳይለምን ያስታርቃል የምንለው ። ታድያ አንድ ሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ያኔ አንዴ ባቀረበው ምልጃ አሁንም የሚድነው እንዴት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ምልጃ አሁንም የሚሰራው ለምንድነው ። ስለዚህም ነው ኢየሱስ ክርስቶስ አሁን ሳይለምን ሳይወድቅ ሳያለቅስ ሳይጮኸ በክብር ተቀምጦ አንዴ ባቀረበው መስዋዕት እንደ ትኩስ ልመና ይሰራል የምንለው። ስለዚህም ኢየሱስ ክርስቶስ አሁን አይለምንም ግን አንዴ በለመነው ልመና ባቀረበው ምልጃ አሁንም ይሰራል ። እርቅ አሁንም ክርስቶስ አንዴ ባቀረበው ምልጃ እና ደም ነው እንጂ በሰዎች ልመና አይደለም። እግዚአብሔር ይህንን ልጅ ከእኔ ጋር ታርቅ በል የሚል መልእክት ለታረቀው ሰው የእርቅ ቃል ይሰጣል ። ልመና ያቀረበው ጌታ እግዚአብሔር ራሱ ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ሆኖ እያለ የአምላክ ባህሪ መፍረድ ሆኖ እያለ እነሱም እንደሚሉትም የእጁን መስጠት ከሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነቱን የት ጥሎ የለመነው ። ምክንያቱም ኢየሱስ ክርስቶስ የእውነቱም እያለቀሰ ስለእኛ ለምኗል ። ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ የጀመረውን በትንሳኤው ከጨረሰ ካረጋገጠ በኃላ ሰዎች እና መላእክት በኢየሱስ ክርስቶስ ስራ እንደተተኩ ማሰብ ስንፍና ነው። ምንም እንኳን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እግዚአብሔር መላእክትን ሰነፍ የሚሳሳቱ ብሎ ቢገልጽም ይህንን ያለው ጌታ እግዚአብሔር ብቻ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF


Download options | Convert to Pdf | Advertise on dirzon

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact