Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Converter para PDF
  • Lista de leitura
  • Resumo
  • Audiolivro
  • Buscar
  • Enviar
  • myzon
  • Entrar
  • Registrar
English  አማርኛ  Français  العربية  Portuguese
Livro do dia

የተቀበረ መክሊት 4.pdf


  • nuvem de palavras

የተቀበረ መክሊት 4.pdf
  • Resumo da extração

አንድምታውን ተመልክት የአንድምታን ተርጓሚዎች በትኩረት ላጤናቸው ብዙ ጊዜ የሚጠቅሱት ይህን ክፍል ሲሆን በዚህ ጥቅስ ሽፋንነት የሚሰበከው ትምህርት ቅዱሳን በአፀደ ሥጋ ሳሉ ዕውቀታቸው ውሱን እንደሆነና በአፀደ ነፍስ ግን እንደፈጣሪያቸው በሰማይ ሆነው በምድር የሚደረገውን እያንዳንዱን ነገር ያውቃሉ የሚል ነው ወደ ሙሴም ነገር ስንመለስ በዚያ ተራራ ላይ ከኤልያስ ጋር ጌታን ሲያነጋግር መታየቱ የቀድሞው በእግዚአብሔርና በሕዝቡ መካከል ቆሞ አግዚአብሔርን ስለሕዝቡ የማነጋገር ሥራው ተከትሎት አይደለም ሕግን ወክሎ ሙሴ ነቢያትን ወክሉ ደግሞ ኤልያስ መገኘታቸው ክርስቶስ በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት መሲሕ መሆኑ ይገለጽና በእነጴጥሮስ ዘንድም ይኸው ይረጋገጥ ዘንድ ነው። ዕብ ጢሞ በአጠቃላይ ከምስጋና በቀር ቅዱሳን የሠሩትን ሥራ በሰማይም ያከናውናሉ ማለት አላዋቂነት ነው። የተነገረውስ ለየትኞቹ ቅዱሳን ነው። ስለዚህ ሥራቸው ይከተላቸዋል የሚለው በክርስቶስ ኖረው የሠሩት መልካም ሥራቸው ዋጋ ስለሚያሰጣቸው አይረሳም አይዘነጋም ተከትሏቸው ይሄዳል ማስት ነው። ከእግዚአብሔር የሚሆን የማጽደቅ ችሉታ የእርሱ ገንዘብ ነውና ብሏል ሰምዐ ጽድቅ ብሔራዊ ገጽ ብ ጽድቅ የእኛ አንዳች አስተዋጽኦ የሌለበት የእግዚአብሔር ነጻ ስጦታ ከሆነ በእምነት ከጸደቅን በኋላ ኃጢአት ፈጽመን ብንገኝ አንኳ ከጽድቅ ተለይተን አንኮነንም ስለኃጢአታችን በተለያዩ ቅጣቶች አንገሠጻለን እንጂ። ሮሜ እግዚአብሔር ለምን ከእኛ ባልሆነ ነገር አጸደቀን። ጴጥ ዮሐ ኮ ዮሐ አዳማዊው አሮጌ ሰው በእምነት ተሰቀለ እንጂ ሙሉ በሙሉ ገና ከውሰጡ ስላልተወገደና ከዐዲሱ ሰው ጋር ስለሚቀዋወም በዚህ መሀል ኃጢአትን ቢያደርግ እንኳ በእውነተኛ ንስሓ ኃጢአቱን ከእርሱ ያርቃል ዮሐ ከዚህ ውጪ ግን በአምነት ጸድቂአለሁና አልኮነንም እያለ ሁልጊዜ ኃጢአትን በተደጋጋሚ የሚፈጽም ክርስቲያን ጸድቂአለሁ በማለት ራሱን ከሚሸነግል አለመጽደቁን ሊያጤነው ይገባል ዮሐ ማቴ ጽድቅ የሚገኘው በእምነት ብቻ መሆኑን ተመልክተናል ይህ እምነት ምን ዓይነት አምነት ነው። ቢባል በፍቅር ሆኖ የሚሠራ ወይም በሥራ የሚገለጽ መሆን ይኖርበታል ገላ ሯር ያዕ አምነታችን የሚሠራ አምነት ሊሆን የሚችለው ደግሞ በአመንበት ቅጽበት በክርስቶስ የወይን ግንድነት ላይ የተጣበቅን ቅርንጫፎች ሆነን ስንገኝ ብቻ ነው። በሌላ አነጋገር ስለጸደቁ መልካም ፍሬን አፈሩ አንጂ ለመጽደቅ ብለው አይደለም ጢሞ ፉዕ ራእ ቆሮ ጴጥ ቾብ ይህም በራአ እንደተገለጸው እያንዳንዱ በክርስቶስ ኖሮ እንዳፈራው የሥራ ፍሬ መጠን የሚከፈል ደመወዝ ነው የመልካም ሥራ ስልቱና ዐይነቱ ብዙ ቢሆንም ሌላውን ሁሉ አጠቃልለው የሚይዙት የራስን ሕይወት በነገር ሁሉ ከኃጢአት ለይቶ በቅድስና መምራትና ለሰዎች ወንጌልን መስክሮ ሰዎችን ከሚመጣው ጥፋት መታደግ ነው እክዚዚህ የሕይወት አክሊልን ያሰጡናል ተለ ዞፋ ቆሮ ፊልጵ ኑዌ ዞ ተሰ ቆሮ ግ አንዳንዶቸ ቅጳውሎስ ጽድቅ በእምነት ይገኛል ያለው ቅያዕቆብ አምነት ያለ ሥራ የሞተ ነው ካለው ጋር ይምታታባቸዋል የሁለቱ አሳብ ግን ተስማሚ ነው።

  • Similaridade cosseno

ለእነርሱም ምስክር እንዲሆን ሙሴ ያዘዘውን መባ አቅርብ ማቴ ብ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምጻምነት እንደ ኃጢአት በሚቆጠርበት በብሉይ ኪዳን ሥርዓት ውስጥ ለነበረው አንድ ለምጻም ሰው የተናገረው ቃል ነው። ዕብ ክርስቶስ ያቀረበው መሥዋፅት ፍጽምና ሕያው በመሆኑ መደጋገም ሳያስፈልገው ለዘለዓለም ኃጢአትን ለማስተስረይ አንድ ጊዜ የቆመ ሕያው መሥዋዕት ሆኗልዔ ዕብ ቁ ሮሜ የዐዲስ ኪዳን ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ ከኃጢአት ፈጽሞ የራቀ ጻድቅ በመሆኑ እንደ ኦሪቱ ካህናት ስለራሱ መሥዋዕት ያቀርብ ዘንድ አላስፈለገውም። ይህ ቃል ግልጽ ከመሆኑ የተነሣ ምንም ትርጉም አያሻውም የግእዙ ዐዲስ ኪዳን ወአልቦ ዘይመጽእ ኀበ አብ ዘእንበለ እንተ ኅቤየ በኔ በኩል ካልሆነ በስተቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም በማለት በግልጽ ያስቀምጠዋል ሕይወት የሆነውን ቃል በትርጉም ስም አጣምሞ መተርጎም የክርስቶስን መንገድነት ለማጥፋት ከታለመ ክፉ አሳብ የመነጨ ነው ካሁን በፊት እንዳየነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ሆኖ የመጣው በአምነት ወደአብ የምንቀርብበት ብቸኛ መንገድ ለመሆን ነው። በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደታወቅሁ ዐውቃለሁ ቆሮ የእግዚአብሔርን ቃል ለተሳሳተ አመለካከታቸው መሸፈኛነት መጥቀስ የለመዱት ወገኖች ፍጡራንን ከፈጣሪ ጋር ለማስተካከል ብዙ ጊዜ የሚጠቅሱት ይህን ክፍል ሲሆን በዚህ ጥቅስ ሽፋንነት የሚሰበከው ትምህርት ቅዱሳን በአፀደ ሥጋ ሳሉ ዕውቀታቸው ውሱን እንደሆነና በአፀደ ነፍስ ግን እንደፈጣሪያቸው በሰማይ ሆነው በምድር የሚደረገውን እያንዳንዱን ነገር ያውቃሉ የሚል ነው ለዚህ በማስረጃነት የሚያቀርቡት በሉቃ በተጻፈው ታሪክ ውስጥ በላጠጋው ሰው በሕይወተ ሥጋ ያሉት ዘመዶቹ እርሱ ወዳለበት የሲኦል ስቃይ ቦታ እንዳይመጡ በማሰብ አልዓዛርን እንዲልክና አንዲመሰክርላቸው አብርፃም በለመነው ጊዜ አብርሃም የሰጠውን ምላሽ ነው። እግዚአብሔር የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት በክርስቶስ በሰማያዊ ስፍራ በመንፈሳዊ በረከት ሁሉ የባረክን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ ኤፌ ቆሮ ጴጥ ራእ የተዋሐዶን ትክክለኛ ምስጢር ካለመገንዘብና የኢየሱስ ክርስቶስ የአምላክነቱ ክብር እንዳይዋረድ በሚል ሰበብ የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ የሚለውን ብዙዎች አይቀበሉትም በ ዓም በታተመውና ስማኒያ አንዱ እየተባለ በሚጠራው መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ይህን በማስተካከል የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት ይባረክ በሚለው ተክተውታል ኤፌ ጴጥ ን ከሰማኒያ ወአሐዱ መጽሐፍ ቅዱስ ተመልከት የግእዙ ዐዲስ ኪዳንም ቆሮ ፐን ጨምሮ እንዲሁ ነው የሚለው። ሰው ስለሆነ ለወልድ አግዚአብሔር አብ አምላኩ ነው ሃይ አበ ም ክ ቁ ከዚህ የአባቶች ሃይማኖት ወጥተው ለአምላክነቱ ብቻ በማድላት የሰውነቱን ነገር አጣጥለው የሚሰብኩትን መለኮት ሥጋን ዋጠው መጠጠው ብሎ ኑፋቄ ካመጣው ከአውጣኩኬ ለይተን አናያቸውም የአግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ከሕፃንነትህ ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን መዳን የሚገኝ በትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል የእግዚአብሔር ሰው ፍጽምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል ጢሞ ይህን ጥቅስ ብዙ ጊዜ ለአዋልድ መጻሕፍት ሕጋዊ ማረጋገጫ ስለመስጠት ይጠቅሱታል ኢየሱስ በዚህ መጽሐፍ ያልተጻፈ ሌላ ብዙ ምልክት በደቀ መዛሙርቱ ፊት አደረገ ዮሐ የሚለውን አክለው አሳባቸውን ያዳብሩበታል። በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጻፈው በአዋልድ መጻሕፍት ተጽፎ ይገኛል ለማለት እነዚህን ጥቅሶች በዚህ መንገድ በመረዳቱ ምክንያት አስተሳሰቡ የጦዘው ሕዝባችን ለአዋልድ መጻሕፍት ከፍተኛ ስፍራ በመስጠት መጽሐፍ ቅዱስን እንደ ኛ መጽሐፍ ወይም በራሱ ያልተሟላ ጎዶሎ መጽሐፍ አድርጎ ነው የሚመለከተው አሁን አሁንማ መጽሐፍ ቅዱስን ሙሉ የሚያደርጉት አዋልድ መጻሕፍት ናቸው የሚሉ መናፍቃን በቤተ ክርስቲያናችን መመሸጋቸው እየታወቀ ነው ሐዋርያው ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በጻፈው መልእክቱ ውስጥ ክሕፃንነትህ ጀምረህ አውቀሃል በማለት የሚናገርላቸው መጻሕፍት አዋልድን ሳይሆን የብሉይ ኪዳንን መጻሕፍት ነው ይህ መልእክት ለጢሞቴዎስ በጻፈበት ዘመን ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በቀር እንኳን ትናንት የመጡት አዋልድ መጻሕፍት ይቅርና ዐዲስ ኪዳንም ተሟልቶ አልተጻፈም። ይህም መዳን የሚገኝበት ጥበብ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው የሐዋ ሥራ ቁላ ቆሮ ስለዚህ በአጠቃላይ ዐዲስ ኪዳን ክፍል ቅዱሳት መጻሕፍት የሚለው ውክልናው ለብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ነው። የዚህ ትልቁ ምስጢር መጽሐፍ ቅዱስ በአግዚአብሔር መንፈስ የተጻፈ የራሱ የአግዚአብሔር ቃል መሆኑ ነው የሚያስተውል ቢኖር የስሕተት ትምህርቶችን ሁሉ ትክክለኛ ለማስመስል አንድ ቃል ተፈልጎ ከመጽሐፍ ቅዱስ መጥቀስ የግድ መሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስን የእግዚአብሔር ቃልነት የሚያስረዳ በቂ ምስክር ነው ስለዚህም ሳዊሮስ ዘአስሙናይን መጻሕፍት አምላካውያት እስትንፋስ አፉሁ ለእግዚአብሔር ነዮን ወዓዲ ይቤ እስመ መጽሐፍ ቅዱስ ቃሉ ለአግዚአብሔር ፈጣሪ ወውእቱ ክቡር ወየዓቢ አምልኮ ዘፍጡር ትርጓሜ መጻሕፍት አምላካውያት የእግዚአብሔር እስትንፋስ ናቸው። እንዲሁም ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ ሁሉን የፈጠረ የእግዚአብሔር ቃል ነውና አርሱም ክቡር ከፍጡር ሐሳብም ከፍ ያለ ነው ዕብ ኤር ስምዐ ጽድቅ ብሔራዊ ገጽ አዋልድ መጻሕፍት በአብዛኛው ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር አይስማሙም እንጂ ቢስማሙ ሲጠቅሙ ይችሉ ነበረ። ስለዚህ ይኸው የማማለድ ሥራቸው ተከትሏቸው በአፀደ ነፍስም አሁን በሰማይም ያማልዳሉ ወደሚለው የዓላማቸው ግብ ይደርሳሉ በቤተ ክርስቲያናችን ቅዱሳን በአፀደ ነፍስ ያማልዳሱ በሚለው ትምህርት ላይ አንድ ወጥ የሆነ ትምህርት እንደሌለ ይታወቃል ከላይ የተመለከትናቸውና የዚህ አስተምህሮ ደጋፊዎች የሆኑ ብዙ ክፍሎችና ተከታዮቻቸው በአፀደ ነፍስ አሁንም በእግዚአብሔር ፊት ቆመው በማማለድ ላይ አንደሚገኙ ሲያምኑ ይህን የማይቀበሉ ወገኖች ደግሞ በአፀደ ነፍስ አሁን አያማልዱም ነገር ግን የቀደመውና በሕይወተ ፌሚ ው ም ኣፍ ዴሮይጅ መመ ሥጋ ሳሉ የነበረው ልመናቸውና የተገባላቸው ቃል ኪዳን ሲያማልድ ይኖራል ማለት ነው ይላሉ። መርሐ ጽድቅ ባህለ ሃይማኖት የተሰኘው መጽሐፍ የመጀመሪያውን አመለካከት ውድቅ በማድረግ ሁለተኛውን ደግፎ እንዲህ ይላል ቅዯዱሳን ጻድቃን ያማልዳሉ ስለተባለ ግን እላይ አንዳልነው በሕይወተ ሥጋ ሳሉ እግዚአብሔርን አገልግለው የተቀበሉት ቃል ኪዳናቸው እስከ ዕለተ ምጽአት ሲያማልድ ይኖራል ማለት ነው እንጂ እንደገና በአካለ ነፍስ መውጣት መውረድ መስገድ መጸለይ መለመን አለባቸው ማለት አይደለም ሊቃውንትም ሰአሊ ለነ ቅድስት ያለውን ንባብ ሲተረጉሙ በቀደመ ልመናዋ የምታስምር ስለሆነ ነው ይላሉ ቃል ኪዳን ማለትም መሐልኩ በርእስየ ሕያው አነ ያለው ቃሉ ሕያው ሆኖ ከእነርሱ በኋላ ለሚነ ትውልዶች የሚያደርገው ይቅርታና ቸርነት በመሐላው እንዳጸናላቸው ይሆናል ማለት ነው እንጂ ከሞቱ በኋላ ሲያማልዱ ይኖራሉ ማለት አይደለም ገጽ አዚህ ላይ በቀደመው ልመናቸው ያስምራሉ የሚለው የክርስቶስ አንድ ጊዜ ለዘላለም ከሆነው የማስታረቅ አገልግሎት ተገልብጦ የተወሰደ መሆኑን ልብ ይሏል እንግዲህ ይህ አንድ አቋም ያልተያዘበት ትምህርት በዚች መጽሐፍ ውስጥ ቃል ኪዳን በሚለው ክፍል ስለቃል ኪዳን ምንነት በተገለጸው እውነት መሠረት ፈራሽ ይሆናል። አሁንም ደግመን የምናረጋግጠው እግዚአብሔር ዐወደ መንግሥተ ሰማያት የሚያስገባውን የምሕረት ቃል ኪዳን ኪዳ ምሕረት ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ጊዜ የገባው በክርስቶስ በኩል በተፈጸመው ብቻ ነው እኛም የዚህ ኪዳን ልጆች ነን የሐዋ ሥራ ወደ አስቂኙ አገላለጻቸው ስንመለስ ቅዱሳን የምድር ላይ ሥራቸው ተከትሎአቸው በሰማይም ያንኑ እያከናወኑ ይኖራሉ በማለት የተናገሩት ቅዱሳን ከሞት በኋላ የሚጠብቃቸውን ዐዲስና ታላቅ ነገር ሰማያዊውንም ሕይወት የሚያቃልል ነው ቅዱሳን በክርስቶስ ሆነው የደከሙት በምድር የሠሩትን በሰማይ ደግመው ለመሥራት ሳይሆን ከክብር ወደ ክብር ለመሸጋገር በምድር የነበሩበት ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ተለውጦ ወደ ዐዲስ ሕይወት ለመግባት ወዘተ ነው ፊልጽ ፐ ራእ እዚያው ላይ ደግሞ ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ በማለቱ ምድራዊው የድካም ሥራቸው እንደሚቀር ያሳያል በሉቃ የተገለጸው አብርፃም በምድር እንደነበረው ሁሉ በስማይም እንግዳ ተቀባይ መሆኑን የሚገልጽ አይደለም። ማቴ ይህ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ሚዛናዊነትን ያልጠበቀ አመለካከት መጽሐፍ ቅዱስ ጽድቅ በሥራ ሳይሆን በእምነት ብቻ እንደሚገኝ የተናገረውን ያፈርሳል። ሮሜ ይህም የእግዚአብሔር ጽድቅ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ኢሳ ኤር ሮሜ ዐ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ የተዘጋጀ የእግዚአብሔር ጽድቅ ሲሆን በጻድቅነቱ አንጻር ከኃጢአት ፈጽሞ የተለየና የራቀ ነው ራሱ ኃጢአተኛ ሆኖ ሌላውን ሊያጸድቅ የሚችል የለምና። ዕብ ቁ ጴጥ ዮሐ ይህም ሲሆን በሌላው አቅጣጫ ደግሞ ለሰው ያቃተውን ነገር ሕግ መፈጸምን ፈጽሞአል ሮሜ ቦ ዮሐ ማቴ በዚሁ ሁሉ የተደገፈው የእርሱ የጽድቅ ሥራ የሚያምንበትን ኃጢአተኛ ሁሉ በአግዚአብሔር ፊት ለማጽደቅ በቂ ሆነ ኡፌ ኢሳ ሮሜ ይህ ጽድቅ በኛ ድካም የሚገኝ ሳይሆን የእግዚአብሔር ነጻ ስጦታ ነውና ለአኛ ተቆጥሮልን የምንጸድቅበት በእምነት ብቻ ነው ስለሆነም ወደፊት ሳይሆን ሰው ባመነበት ቅጽበት መጽደቁን ያረጋግጣል። በአምነት ብቻ በመሆኑ አሁን ተረጋግጦአል ኤፌ ዮሐ ሮሜ ዝ ቆሮ ይ ሮሜ ቆጆ የእግዚአብሔር ጽድቅ ነጻ ስጦታ እንጂ የድካም ዋጋ ደመወዝ ባለመሆኑ በሥራ ላይ ተመሥርቶ የነበረውን ጽድቅና ከንቱ ትምክሕት መና አስቀርቷል ሮሜ እግዚአብሔር ያፈረሰውን እንደገና አንጾ ጽድቅን በእምነት ሳይሆን በሥራ ለማግኘት መጣር እግዚአብሔር ወዳዘጋጀው ጽድቅ ካለማድረሱም በላይ ከጸጋው ለይቶ ይጥላል ሮሜ ገላ ቄርሎስ ጽድቅ በአምነት ብቻ የሚገኝ መሆኑን ሲያስረዳ እመ ፍጻሜሁ ክርስቶስ ለኦሪት ውእቱ ጽድቅኒ ወያጸድቅኒ በሃይማኖት ባሕቲቱ አስመ ዘዚአሁ ውእቱ ክሂል ለአጽድቆ ዘአእምእግዚአብሔር ትርጓሜ ክርስቶስ ለኦሪት ፍጻሜው ከሆነ እርሱ ጻድቅ ነውና በሃይማኖት በእምነት ብቻም ያጸድቃል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF


Opções de download | Converter para PDF | Anuncie no dirzon

© dirzon | Termos de serviço | Privacidade | Sobre | Serviços | Contato