Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية  Portuguese
Book of the day

የኢትዮጵያ አንድነትና ኢጣሊያ- 2.pdf


  • word cloud

የኢትዮጵያ አንድነትና ኢጣሊያ- 2.pdf
  • Extraction Summary

እነሱም ጎምቢቹ አደእ መጫ የሚባሉ ጉሣዎች ነበሩ መጫ የጐሳዎች የጋራ ቤት መንግሥት የነበረው የኤውሮጳውያን አሰተሳሰብ በጣም የተለያየ ነበረ አጹ ልብነድንግል በኢውሮጳ የነበረውን ብዙ ሁኔታ ተጠትሞ ነው እር ሊያገኝ የቻለው የቱርክ አቶማን እስላሞች ኢውሮጳን ዘቁጥጥራቸው ቱርኮችን ዘኃይል ሉኛ ፀረ እስልምና ጋራ ዘቀይ ባሕር ፊልሚያ ታደርግ ነበር ይህ እንዳይደርስ ግን በአጹ ዮሐንስ ትእዛዝ ቼኪ እንዲፈታ ተደርጓል የቼኪ መፈታት ምክንያት በማድረግ በአነቴኖሪና በቢያንኪ መካከል ሰፊ ልዮነት ተፈጥሮ ነበር ቢያንኪ ንጉሥ ምኒልክ ። ምኒልክ የአንድ ደጉ አፍሪካዊ ንጉሥ ምሳሌ ነው ለማለት እንዳሰብኩ ትገምቱኝ ይሆናል ዳሩ ግን አስቅድሜም ተናግሬአለሁ ምኒልክ ጥሩ ጠባይ ቢኖረውም ጉድለትም አለውና ከጉድለቶቹ መካከል ነገሮችን ማቅለል ቸልተኝነት እንዲሁም በቀላሉ በአማካሪዎቹ መታለል ናቸው ሽ የእኛ ሰዎች ወደ ደቡብ ምዕራብ ሲጓዙ በምኒልክ ባንዴራ መታጀብ ሲገባቸው እነሱን ግን ያጅባቸው የነበረ የግብፅ መንግሥት ሰላይና ወኪል የነበረው የሀይማኖት ሰው ሐጂ አማን ሲነገረው ትእዛዝ ሰጥቶ ነበር ነገር ግን በዚሁ ጊዜ የተፈጥሮ ደግነቱ ወደ ጎን አስቀምጦ የአፍሪካዊ ደሙ ዓይኑን ስላወረው ከሌሎች የሚለየው ጠባይ ጥቅም ላይ አላዋለም ወረኢሉ አግናቹቼው በቃል ባነጋገርኩት ጊዜም ራስ ጎበና ሳገኘው ትዕዛዝ እሰጠዋለሁ ነበር ያለን ሌላ ጊዜም ስለ ቺኪ ጉዳይ እጁን ማግባት አልፈለገም ነበረ ያለጓ በዚህ ጊዜ ልቤ በሐዘን ተዋጠ ግን ጥፋቱ የማን ነው። ኢትዮጵያና ፌዳሊያ ለመጀመሪያ ጊዜ ጦርነት የገጠሙት በራስ አሉላ ጊዜ የዚሁ አይነት ሁኔታ እንደ ነበረ ነው የሚገመተው። አመስ መረ ከሠ ጊረ ይሠ የመ መው በመረ መመዉፈ ጠመ የሐማሴን ሀገረ ገዢ ሆኖ ከአዴ ዮሐንሰ ስልጣን ውጭ ለመሆን ብዙ ገዜ ታግሎ ነበር። ጣሊያን ምጽዋን በወረረ ጊዜ ኢትዮጵያ በሁለት ግንባር አደጋ ተደቅኖባት ነበር። ለጊዜው ፃምጽዋ ወረራ አደገኛ ሆኖ አልታየውምከተሰመደው የግብጾች አስተባደር የተፅያ መስሎ አልታየውም ነበር። ስለዚህ ወደ ከሠላ ዘምቶ በደርቡሾች ላይ ድል ተቀደጅቶ በትከጂው ላይ አነልተኛ የመቁሰል አደጋ ደርሶበት አሥመራ ሲንባ ጣሊያ ዳች ከምጽዋ ከተማ አልፈው በግብጾች ይዞታ ያልነበረ መሬቃችን መያዛቸው መረጃ ያልደረሰው ስለነበረ ቁደኞቹን ልማ ላከም ሐኪሞችና መድሃኒቶች አንዲልኩለት ለኢጣጫለያ ጦር ዋና አዛዥ መልእክት ልኦ ነበረ። ጀንዋሪ ዓም ወደ ራስ አሉላ ድንኳን ቀረቡ በሹማምንቶቹ ተከቦ ተቀበላቸውና ፊቱን አኮማትሮ ለሣሊምቢኒ እንዲህ ሲል ጠየቀው «የኢትዮጵያ ወዳጅ ነኝ አላልከኝም ነበር።

  • Cosine Similarity

ተነስተውም ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ባስ መጥተው ለፈሩ ፍራንኬቲ መረጃው ያገኘው አለቃ ታዬ ከደረሰው መጽሐፍ ለሆን እለቃ ታዬም የተጠቀመባቸው መረጃዎች ከኢትዮጵያውያን ያልታተመ የእጅ ጽሑፎች መሆኑን ገልጣል በዚሁ ማስረጃ መሠረት የጋላ ሕዝብ በርቱማና በረን ከሚባሉ መንድማማቾች ይወለዳሉ በርቱማ ከረዩ መረቆ አቱ አከቹ ወረነሽ ሐቡና የተባሉ ወለደ ሀዙና ራያ አዘቦ አሻንጌ የሚባሉ ልጆች ወለደ ራያና አዘቦ ዛሬ በለማቸው በሚጠራ መሬት ፅፍረው ይገኛሉ አሻንጌ ከትግሬዎች ተቀላቅለው የአሻንጌ መሬቶች ማለት እንዳ መኮኒ ወጂራት ስፍረው ይኖራሉ ኦሮሞች ወደ ደዙብ ኢትዮጵያ ከልበዐበ የክርከርቭ እኬ ዐር ርቁፅዞ የመጡበት በ ዓም ነበረ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የተስፋፋበት ግን ብዙ ጊዜ ቆይተው በ ነበር በዚሁ ጊዜ ኢትዮጵያ ከኢማም ግራኝ ጋራ ጦርነት አካሄዳ ተዳክማ ስለነበረ ኦሮሞች በሁኔታው ተጠቅመው ወደ ስሜን ኢትዮጵያ ገስግሰው በምዕራብ በሰሜን ኢትዮጵያ በጉጃም በሰማቸው የምትጠራ መጫን ያዙ በምስራቅ ውሎንና የጁን ተቁጣጠሩ ከአፋሮችና ከአበሾች መሐል ያለው መሬት ገብተው ራያና አዘቦ መሠረቱ በዚሁ የተነሳ የኢውሮጳ ታሪከ ፀሐፊዮች ወሎ እንደ ኦሮሞ ህገር ወሎ ጋላ ብለው በመጥራት የቃላት አጠራር ለማሳመር ሲጠቀመ የማታዩ ሐቁ ግን እንኳን ወሉ ወለጋም ጂማም የኦሮሞ ዘር ሳይሆኑ የኦሮሞ ቋንቋ የተሰፋፋባቸው ሀገሮች ብቻ ሊባሉ ይችላሉ ወሎ ግን የኦሮሞ ቋንቋም ሊሰፋፋ ሰላልቻለ ኦሮሞ ሊባል እይችልም ጉጃምም እንዳንድ ወረዳዎች ግልጽ ባልሆነልን ምክንያት በኦሮምኛ ቃላት ቢስየመም ኦሮም ነው ሊባል እይችልም በስሜን ኢትዮጵያ ማንኛውም ሰው ክከርሰቲያን ወይንም እሰላም ያልሆነ ጋላ ተብሎ ይጠራ ሰለነበረ በዘመኑ ሃይማኖት ያልተሰፋፋባቸው ቦታዎች የሚኖሩ ሕዝቦች በጅምላ ጋላ ተባሉ ምዕራብ ኢትዮጵያን ደቡብና ምሥራቅ ሸዋ ለብዙ ዓመታት ከኢትዮጵያ ተለይተው ሰለሰነዘሩ በየቦታው የተደረገው የሰም ለውጥ ለማወቅ ከእቅማችን በላይ ይሆናል ወሎ ግን ከኢትዮጵያ ተሰይቶ የማያውቅ ብፁ የኦሮምኛ ቃላቶች እንዴት ሊመሠረቱ እንደቻሉ ፅንቆተልሽ ነው ስለ ኦሮሞ ጥንታዊ ሀገሩና መስፋፋት ሌላ ታሪክ ስለ ኦሮሞች ኣመጣጥና ታሪክ ለየት ያለ ሐሳብ ያለው ሰካ ዳይ ሳዜሊ ነው ኦሮሞች ከብዙ ሺህ ዓመታት ጀምሮ ስንት እንደሆነ ሊገለጽ የማይቻል ምናልባት ከቅድመ ታሪክ ጀምሮ ይኖሩዘት የነበረ ሀዝር ከኤደን ባሕረ ሰላጤ እሰከ ሕንድ ውቅያኖስ ባለው ባሰ ለሶስት ማእዘን ቦታ ትሪያንግል ከባሕር ዳርቻ በሶማሌዎች ከደቡብ በባንቱ ወደ መሐል ኢትዮጵያ እንዲያመሩ ግፈት ተደረገባቸው ኦሮሞች ከባንቱ የጋዳ እስተዳደር በኩሽ ዘሮች የሌለ ኣስተዳደር መውሰዳቸው በቁጥር አነሰተኛ እንደነበሩና የባንቱ ተገዢነት እንደነዘራቸው ያሳያል በታሪከ ዘመን ጋላ የኖሩበት ሀዝር በረና ነው ዋላቡ በህ በተባለው ተራራ ቡኪሰ በሚጠራው ወረዳ ከአዚያታ ሐይቅ ህ አበሕ በሰተምሥራቅያ ኦሮሞች ተዋቂ ፈረስኞች ለመሆን የዘቁት ድሮ የማያውቁት የነበረ ከአማራ ተምረው ነው ኦሮሞች ሌሎች ሕዝቦችን አጥቅተው ለመያዝ የተጠቀመበት መሣሪያ የጋዳ ኣስተዳዳር ነው ሶማሌዎች የጋዳ እስተዳደር ጦርነትን ለማካሄድ እንድ ኃይል ነው ብሰውታል በመሐል ባለ የሚገኙ የሸክ ሑሴን ጐሣዎች እንደሚናገሩት ተረት ከሆነ ኦሮሞች ከባለጋሮቻቸው ተጣልተው ዘራቸው ሊጠፋ ተቃርቦ ነበር ከእልቂት ከቀሩት እንድ ሴት ከአንድ ሰይጣን ግንኙነት እድርጋ ብዙ ልጆች ልትወልድ ችሳለች እነሱም ባለን መያዝ ዘመቻላቸው ወደ ሌላ የኢትዮጵያ ከፍላተ ሀገርም ለመዝመት መሠረት ፈጠረላቸው በዚሁ የተነሳ ኢትዮጵያውያን ጋሎችን የጋኔን ልጆች ብለው ይጠሩዋቸዋል ሴላ ኢትዮጵያዊ የኦሮሞች ተረትም ዘእዋሽ ወንዝ እጠገብ ያለው ተራራ ታሰራ የነበረችጡ የእፄ ዘርአ ያፅቆብ ሴት ልጅ ህ የ ልከክ ነ ቨ ህር ቨ ከ ዕሪ ኮ ከአንድ ባሪያ ያደረገችው የግብረ ሥጋ ግንኙነት ከተገኘው ፍሬ የተወለዱ ናቸው ይላል ኦሮሞች ከዋናው ስፈራቸው ወደ መሐል ኢትዮጵያ ሰገቡ የያዙዋቸው መሬቶች እሁን ስማቸው የለም በመጀመሪያ ባትራና ዋግ የሚባሉ ቦታዎች ዋግ ሲባል የዋግ ሹም ህገር እይደለም ቀጥሎም ጋሞ ከአቢያታ ወደ ምሥራቅ ከ እስከ በጋዳ መልባህ እየተመሩ ባሌን ያዙ ከ እሰከ ያለው ጊዜ በጋዳ ሉባ መዳና ቢፎለ የሚመሩ ዳዋሮ ፋጢጋርን ተኩጣጠሩ ከ እሰከ ሉባ መስለ ጋዳ ሥልጣን ያበ በዳውሮ ደጎ በተባለው ቦታ በእንድ ታዋቂ የኢትዮጵያ ጦር አዛዥ ዘንድ እሞራ የተባለው ሐመልማል የተባለው የአፄ ግላውዴዎስ የአጎት ልጅ የሚመራው የኢትዮጵያ ሠራዊት ሽንፈት ገጥሞባቸው ሸሹ የሲዳማ ሕዝቦች ሰሜናዊ ዋቢ ሸበሌ ለዘመናት በቁጥጥራቸው የነበረ ሸሽተው ወደ ምዕራብ ተራራዎች እፈገፊጉ የሸክ ሑሴን ሸኮች ብዙ ሶማሌዎች ተዋጊዮች ዓረቦች ሳይቀሩ ከኦሮሞች ወራሪዮች ጋራ ተቀላቀሉ የኦሮሞች አለቃ መሰለ ሰመጀመሪያ ጊዜ በፈረስ መጠቀም ጆመረ ከባለ ሰው ቀጥሎ የኦሮሞች ወሪራ ተራ የደረስው ሐረር ነው የሐረር ኑር በአጹ ግላውዴዎስ ላይ ድል ተቀዳጅቶ ሲመለስ ሐዛለ በሚባለው ቦታ ከጋዳ መሳሰ ጋራ ጦርነት ገጥሞ አብዛኛው ወታደሮቹ ተገግደሎበት ሐረር በኦሮሞች ሽንፈት ብቻ ሳይበቃት ድርቅ ረሐብ በሽታ ተፈራረቀባት በበሽታ ከሞቱ መሐከል በ ዓም ራሱ የሐረር ኤሚር ኑር ነበረ ከእሱ ሞት በኋላ የሐረር እስላማዊ መንግሥት ለማንሰራራት የማይችልበት ከባድ ውድቀት ደረሰበት የሉባ መልባህ ልጆች ከ እስከ የቆዩ ጋዳ ሐርኑፋ መሠረቱ ወረራው ወደ ጋን አንጎት ወሉ እመራና በቤጌምድር ተዛመተ ሊሎች የኦሮሞች ወራሪዎች ከቄራ ተነሰተው ከአዋሳ በሰተምዕራብ ወደ ጊቤ ማመንጫዎች እመሩ። ውድ ስጦታዎችም አበረከተለት የአጹ መላክ ሰገድ ምሳሌን በመከተል ሌሎች ሹማምንቶችም ስጦታ ኣያበረከቱ የክርስትና አባት እየሆኑ የእናሪያ ሹማምንቶች እንዲጠመቁ አደረጉ በዚሁ መሠረት በሲዳማና በአማራ ባለስልጣኖች መሀከል መንፈሳዊ ዝምድና ተፈጠረ ቤተክሕነትም ሕዝቡን ክርስትና ማንሳት ቀጠል አጹ ሀ መላክ ሰገድ የክርስትና ማንዕት ኣከባበር ሥነ ሥርዓት ምክንያት በማድረግ ለሕዝቡ ትልቅ ግብዣ በማድረግ ሕዝቡን ምሳ ኣብልቷል የበዓሉ እስባዘር እንደተፈጸመ ኣጹ መላክ ስገድ የክርስትና በዓላት ቀኖችና የክርስትና ሕግጋት አውጆ ቄሶችና ዲያቆኖች በስፍራው እንዲቀመጡ አዘዘ በዳንቺዩ የየመንደሩ ቤተክርስቲያኖች እንደሚሰሩ በእጁ መላክ ሰገድ ፌት ቃል ገባ የዚሁ ጊዜ ማሰታወሻ በቅዱስ ጊዮርጊስ ዜተክርስቲያን በታቦቱ ድንጋይ ላይ በሀ የሚባለው ቦታ አንድ ጽሑፍ ጃ ተርጸ ይገኛል መግሣይ ሥነ ሥርዓቶች በጎረኬት መንግሥት በቦሻ ተፈጽሟል ለቦሻ ንጉሥ መሳክ ሰገድ የክርስትና አባት ሆነዋል ቀኑም የቅዱስ ጊዮረጊሰ ቀን ስለነበረ የቦሻ ንጉሥ የክርስትና ሥም ጊዮርጊስ ሆነ የሲዳማ ሕዝቦች በአፈ ታሪካቸው የዚሁ ክንውን ያስተውሱታል ስዚህም ከፍተኛ ቦታ የሚሰጡት ለእናሪያ ንጉሥ ለሽፒናዎ ነው እሱም በኣንደራቻ እጠገብ ቦኒቻ ወንዝ ድልድይ በአንድ ቀን እንደተሰራ ይተረክሰታል የሲዳማ ማጠናከር እናሪያ ከአንድ መቶ ዓመት በላይ የኦሮሞ ወረራ ተከላክሏል ይሀ የኣጹ መላክ ሰገድ ሥራ ከሰራቸው ቋማ ስከታማ ስራዎች አንዱ ተብሎ ተመሥሮለታል አጹ መላክ ሰገድ ዓም በዳሞትና በግቤ የኦሮሞዎች ወረራ ለመከላከል ዘምቶ በተቅማጥ በሽታ ዐረፈ የአጹ መላክ ሰገድ ተከታዮች ኣጹ መላክ ሰገድ ሦስት ሴት ልጆችና ሁለት ወንድ ልጆች ነዘሩት ትልቁ ልጅ ያዕቆብ ዓመት እድሜ ነበረ አጹ መላክ ስገድ ውድ እንዲወርሰ በር ወ ከልጆቹ አንዱ ሳይሆን የወንድጨ ልጅ የሆነው ለዘድንግል ነበረ ኔተመንግሥት የነበሩ ስዎች ግን ዘድንግልን ከስልጣን በማውረድና በጣና ሐይቅ ደሴት በማስር በምትኩ የንጉ ልጅ ያፅቆብን አነገሙ ዘድንግል ግኝ ወዲያውኑ ከእሰር ቤት አምልጦ በየበረሀው ይኖር መረ ለዘውድ ተናቃኝ ዘድንግል ብቻ አልነበረም ከእሱ የበሰጠ ተቀናቃኝ ሱሲኒዮሰ የልብነ ድንግል የወንድም ልጅ ነበረ እሱም በቤተመንግሥት እንዲታሰር የሚፈለግ መሆኑን ሲያውቅ ወደ ኦሮሞዎች በመጠጋት ተደብቆ ይኛር ነበረ የመላክ ሰገድ ሚስት ንግሥት ማርያም ሰኖ የአጹ ያዕቆብ አጋርና ጠባቂ እንዲሆን በመንግሥት ባሰሥልጣኖች ከሁሉም ኃይለኛ የሆነውን ዘሥላሴ የተባለውን ከያፅቆብ ጐን አሰቀመጡሰት ዘሥላሴ የደንብያ ሀገረ ገዥ ነበረ ትውልዱ ግን ጉራጌ ነበረ በችሎታው ወደ ከፍተኛ ሥልጣን ደረጃ ደርሶ ነበረ አካለ መጠን ያልደረስ ንጉሥ ጠባቂ በመሆኑም የመንግሥት ሥልጣን በእጁ ገብቶ ነበር በ ዓም ኣጹ ያዕቆብ ልጅ እንዳልሆነ ለማሳየትና ከሞግዚትንት ለመላቀቅ ዘሥላሴን ወደ እናሪያ የቁም እስር ላከው ይሀ ድፍረት የተሞላበት እርምጃ የቤተመንግሥት ሰዎችንም ኣስደነኀጠ ለያዕቆበ የሥልጣን ተቀናቃኝ በፖርቱጋል ካቶሊኮች ይተማወን ነበር በወቅቱ የፖርቱጋል ሚሰዮናውያን ኃዳፊ የነበረ በችሎታው በትምሀርቱ ብሰለት በፊት ከነበሩት የተሻለ ሰው የቀዳስስት ኣባ ፓየዝ ነበረ በፓየዝ አማካኝነት ዘድንግል እንደ ቀድሞዎች ሀ ነገሥታት እንደ ልብነድንግልና ግላውዲዎስ ሰሮማ ጳጳስና ለእስፓኝ ንጉሥ እርዳታ በመጠየቅ ደብዳዜ ጽፎ ነበር አጹ ዘድንግል በይፋ ካቶሊኮችን ክመደገፉ በላይ በሮማዊ ሥነ ሥርዓት እሱ ባሰበት ቅዳሴ እንዲቀደስ አዘዘ የበዓላቶች እከባበርም አሻሻሰ በዚሁ ጊዜ ዘሥላሴ ተቃወመ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክም እቡነ ጴጥሮስ በዘድንግል ላይ ውግዘት አሰሙ ዘሥላሴ በመጀመሪያ ጎጃም ክጎኑ በማሳሰፍ በንጉሥ ላይ እንዲያምፅ አነሳሳ የንጉጮ ሠራዊትም እየከዳ ክእሱ ጉን እንዲሰሰፍ ኣደረገ በሁለቱ ሰዎች የተደረገው ጦርነት ዘድንግል ተሸንፎ ተገደሰ ዘሥላሴ ሥልጣን ቢይዝም ዘውድ መጫን እልፈስገምጉ አዙን ተወናይ ለመሆን የሱሲኒዮስ ተራ ደረሰ ዘድንግል ሲገደል ተቀናቃኞች ሁሰት ብቻ ቀሩ ሱሲኒዮስኖ ያዕቆብ ሦስተኛው ዘሥላሴ ነበር ሱሲኒዮስ ኣደገኛ ተቀናቃኝ ስለነበረ ዘሥላሴ ያፅቆብን ከተጋዘበት ክእናሪያ በመልፅክተኞች ተፈልጎ እንዲመጣና ዘውድ እንዲጭን ለማድረግ ሞክሮ ነበር ሱሲኒዮስ በፍጥነት በመቅደም እሱ ንጉሥ መሆኑን እንዲያውቁለሰት ጠየቀው ዘሥላሴም ያፅቆብ እስከሚመጣ መዘግየት መረጠ ሲስኒዮስ ሲያጋፍጠው ግን ሰውጊያ ተዘጋጀ የዘሥላሴ ወታደሮች እየከዱት ስለመጡ ሰሱሲኒዮስ ለመታዘዝ ወሰነ በዚሁ ጊዜ ግን ያዕቆብ ደንብያ መድረሉን ወሬ ተለማ ዘሥላሴ ኣሳቡን ከመቀየር ከያፅቆብ ጋራ ገጠመ በ ዓም እንደገና ያፅቆብ ንጉሠ ነገሥት ሆኖ ተሰየመ ዘሥላሴ እንደቀድሞው በያዕቆብ ላይ በሥልጣን የዘላይነቱ ማሳየት ይፈልግ ነበረ በያፅቆብና በዘሥላሴ ጠብ በመጠቀም ሱሲኒዮስ የሥላሴን ጦር በድንገት ወሮ ዘሥላሴ ሲያመልጥ ጦሩ ግን ተደመስስ በዚሁ ጊዜ ያዕቆብ ዘሥላሴን ታዛዥ ሲያርገው ቢሞክርም ራሱ ለዘውድ ላበቃው ልጅ የበታች ሆኖ ከማገልገል ኃይል ካለው ከሱሰሲኒዮ ጋራ መቀሳቀል መረጠ ያዕቆብና ሱሲኒዮስ ሰጥቂት ጊዜ ዝግጅት ካደረጉ በኋላ ሱሲኒዮስ ማጥቃት ጀምሮ ያፅ ቆብ ወዲያውኑ ተገደለሰ ሠራዊቱ ግን በአቡነ ጴጥሮሰ ቡራኬ የተወገዘውን ንጉሥ ሱሲኒዮስን እንዲዋጉ ተገፋፍተው ጦርነቱ ቀጠሉ በሱሲኒዮሰ ሠራዊት ውስጥ ይዋጋ የነበረው አንድ ሙሰሊም የአቡነ ጴጥሮሰ አንገት ቆርጦ ጣሰው በዚሁ ጊዜ የያፅቆብ ወታደሮች ሽሽት ጀመሩ ከሁለቱ የአ ያዕ ቆብ ልጆች ግላውዴዎስ የተባሰው በሱሲኒዮስ እጆ ተገደለ ኛው ጸጋ ክርስቶስ የተባለው የያዕቆብ ልጅ አምልጦ ወደ ስናር ሱዳን ገባ ከቢያም ኣይሮ ገባ ስለ ጸጋ ከርስቶስ የአጹ ያፅቆብ ልጅ አልቤርቶ ፖሌራ ከኢትዮጵያ ወጥቶ ፈረንሳይ ፀገር እሰከሞተ ድረስ አጭር የሕይወት ታሪኩን ጽፈዋል ጸጋ ክርስቶስ በመጀመሪያ የቀረበው ወደ ቬነስያ ቆንሲል በካይሮ ማንነቱን በመግሰፅ የሕክምና እርዳታ በመጠየቅ ነበር ሱዳን አንደደረሰ ሃይማኖት የሌለው የሀገሩ ንጉሥ ልጅ እንዲያገባ ተጠይቆ ስላልፈቆደ ንብረቱን ሰለተዘረፈ እርዳታ አግኝቶ የአባቱ ዘውድ ለማሰመለስ የነበረውን ፍላጎት ለሟሟላት ወደ ግብፅ ተሰዶ መጣ እንደ አጋጣሚ በካይሮ ክቬነሲያ ቆንሲል ጋራ አንድ የቅዱስ ፋራንቺስኮ ገዳም ኃላፊ ኣባ ጳውሎስ የሎዲ ይገኝ ነበር ገዳሙ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ሚስዮናውያንን ለመላክ ፍላጎት ሰለነበረው ዘጋ ክርስቶስ ይጠቅመናል በማለት ወደ ገዳሙ ማረፍያ እንዲያገኝ አደረዝ ቱርኮች እንዳይሸጡት ወይንም እንዳይገድሉት ግንነቱ ሳይገልፅ ተደብቆ እንዲቀመጥ አደረገው የተባለው አደጋ ጦ ለከህ የኮጩ» ኤጠክ የጦወ ዝዘጩ ሀ የሚያጋጥም ቢሆንም ቄሱ ግን ሁኔታውን ኣጋኖ ለፀጋ ክርስቶስ የነገረው ሌሎች የካቶሊክ ሚስዮናውያን ወይም የፕሮቴስታንቶች ከእሱ ነጥቀው እንዳይጠቀሙበት በመፍራት ነበር ፀጋ ክርስቶስ በቂ ስንቅ ሳይስጠው በቀጥታ ወደ ጣሊያን ሀገር እንዲሄድ የቀረባለትን ሐሳብ ነለደረስው ብዙ ችግር በተአምር ያሳለፈው ወደ ሀገሩ ተመልሶ ዘድ እንዲጭን እግዚአብሔር እንዲረዳው ለመለመን ኢየሩሳሌም ሔዶ ባመሳለም ምስጋና ሳያቀርብ ወደ ጣሊያን ሀገር ለመሄድ እንደማይፈልግ ለአባ ጳሁሎስ ሐሳቡን ገለጸለት አባ ጳውሎሰ ከሐሳቡ ሊያግደው ሰላልቻለበኢየሩሳኔም ለሚገኙ ለራሱ ገዳም ከአደራ ደብዳቤ ጋራ ሸኘው ፀሯሠ ክርስቶስ ሰዎች አስከትሎ ጉዞውን ወደ ኢየሩሳሌም ቀጠለ ነገር ግን ለ ሰዎች የሚሸፍን ወጪ ሰላልተሰጠው ከተከታዮቹ አንዳንዶቹ ባመያዣ ተይዘው ለቱርኮች እንዲሸጡ ተደረገ አንዳንዶቹም ራሳቸውን ችሰው ወደ ኢየሩሳሌ ተጓዙ ከእሱ ጋራ ኢየሩሳሌም የደረሱ ሶስት ብቻ ነበሩ ለአባ ጳፀ ሎስ ጸጋ ከርስቶስ እውነተኛ የንጉሥ ልጅ አይደለም የሚል ወሬ ለደረስው ኢየሩሳሌም ለሚገኙ ማሕበሩም እካፍሏቸው ለፀጋ ክርስቶስ ይኹንን አስመልከተው ቢገልፁለት በጣም ተናዶ በኢየሩሰሌም የሚገኙት የግሪክ ወይም የአርመን ኦርቶዶክስ በእንግድነት ሊቀበሉት እንደሚችሉ ግልፃውሰት እንደነበረ ሲነግራቸው ጥርጣሬያቸውን ትተው እንክክቤ ማድረግ ቀጠሌ ፍራንቸ ሰካውያን እና ኢየሱሳውያን የሚባሱ ገዳማት በኢትዮጵ ማን ሜስዮናውፖፓ» ይላክ በሚል ውድድር ስለነበራቸው የጸጋ ክርሰቶስን ስም ማጥፋት ከዚሁ የመነጨ ነበረ ጥርጣሬ ቢኖራቸውም ፀጋ ክርለዩስን ከመደገፍ ሳያቋርጡ በኢየሩሳሌም የካቶሊከ ሃይማኖት እንደሚቀበል ይፋ ከገለጹለት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ጠቃሚ መሣሪያ እንዲሆናው ወደ ሮማ ላኩት የሮማ ጳጳስ ግን ማንነቱ አጣራጣሪ ሰለነበረ ተቀብለው እላነጋገሩትም» የፀጋ ክርሰቶስ ጥያቄ ጥርት ያለ ነበረ ይኸው የተነጠቀውን ዘውድ ለማግኘት ከኤውሮጳ ክርስቲያን መንግሥታ» ወታደራዊና የጦር መሣሪያ እርዳታ ይፈልግ ነበር የሮማ ጳጳስ መንግሥጎ በጥርጣሬ እንደሚያየው ሰላወቀ ከቨኔስያ እንባሳደርና ከፈረንሳይ አንባሳደር ግንኙነት ማድረግ ጀመረ በተለይ የፈረንሳይ አንባሳደር ወደ ፈረንሳይ ሀገር እንዲመጣ ጋበዘው ወደ ፈረንሳይ ሀገር ለመሄድ ግን ገንዘብ ኣጠረው ከቂሶች ጋር ለመኖርም ሰለስለቸው ከእንግሊዝና ሆላንድ ስዎች ጋራ ተገናኝቶ ተነጋገረ የፀጋ ክርሰቶስ ከፕሮቴስታንት ሰዎች ጋራ መሆን ወደ ኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት ሃይማኖት እንዳይገባ የካቶሊክ ሃይማኖት መሪዎች ሰላሰጋቸው ጣሊያንን ለማሰጎብኘት በሚል ሰበብ በቄሶች ጥበቃ ሰር ሆኖ ከሮም እንዲወጣ ተደርጎ ቄሶቹም የመንገሥ ያለው ሃሳብ ቀይሮ ከፍራንቺስካውያን ቄሶች ጋራ ሆኖ በአንድ የቶስካና መንግሥት ወይንም የፈረንሳይ መንግሥት ወይንም የእስፔን መርከብ ወደ ሀገሩ እንዲመለሰ እንዲያግባቡት መመሪያ ተሰጣቸው በዚሀ መሠረት ወደ ቬነሲያ ተላከ ነገር ግን የተፈለገውን እርዳታ አላገኘም ከዚሀ በኋላ ከተመደቡለት አራት መነኩሴዎች ቄሶች እየተከታተሉት የቄስ ልብስ ለብሶ ወደ ማንቶሻ ፓርማኒ ፒያቼንሳ ሔደ ነገር ግን ታሞ በገዳመ ቦታ ተለጥቶት ተቀመጠ ሕመሙ እንደተሻለው በገዳሙ ውሰጥ ረብሻ ስላስነሳ የገዳመ አለቃ እንዲወጣ እደረገው ከዚያ በኋላ ከቱ ሞነከሴዎች ጋራ ሆኖ ወደ ቶሪኖ ተወስደ የመንግሥቱ መሥፍን በክብር ቢቀበለውም ኣራቱ ሞነክሴዎች ግን ከእንግሊዝና ሆላንድ ፕሮቲፏቲስታንቶች ጋራ እንዳይገናኝ ጥንቃቄ ያደርጉለት ነበር ከፖርቱጋል አቹቓሲ ነገረ ፈጅም ተገናኝቶ ከፕሮቴስታንት ወከሎች ከመገናኘት ከሌሎች ካቶሊከ አምነት ያላቸው ሀገሮች ስዎች ጋራ ተገናኝቶ ፖርቱጋልም ጭምር ፍላጉቱ ለሟሟላት እንደሚችል ተነገረው ቶሪኖ ትንሽ ተሰፋ በማግኘቱ አንድ ዓመት ተቀመጠ ከዚያ በኋላ አንደኛው መነኩሴው ሁኔታውን አይቶ ወደ ሀጐሩ ሷመለስ የቀሩት ሦስት መነኩሴዎች ግን እየተከታተሉት በቂ መተዳደሪያ ደሞዝ ተመድቦለት ወደ ፈረንላይ ሀገር ኣመራ በዚሁ ዘመን ሱሲነዩስ ከሥልጣን እንደወረደ ፋሲሊ ደስ ካቶሊኮችን የሚቃወም ንጉሥ ዘሥልጣን እንደወጣ ዜና ተስማ የፀጋ ከርሰቶስ ጸባይም እየተቀየረ ሔደራ ቀድሞ ከጎኑ ያሉት መነኩሴዎች ታዛዥ የነበረ የሚያደርጉበት ቁጥጥር እዋ የሚቋጡት መንፈሳዊ ምክር እያስመጩላው መጣ ይህ በመሆኑ ሊዩን እንደገባ በድንገት ሜይ ቄሶችን አስናበታቸው አንዱ ቂስ ምናልባት ሃሳቡን ይቀይር ይሆናል በማለት እስከ ፓሪስ ተከትሉት ሔደ ነገር ግን የተደረገለት አቀባበል ከፍተኛ ስለነበረ እንደገና ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለስ ስለተረዳ እሱም መከታተሉን አቋርጦ ወደ ጣሊያን ሀገር ተመለስ ከርዲናል ሪሼሊየ ከፍተኛ ደሞዝ በመመደብ በታላቅ ክብር ተቀበለው ንጉሥ ሉዊ ኛው ቀዝቀዝ ያለ ቢሆንም ንግሥቲቱ ግን ደጋፌ ነበረች በፓሪስ በሐብት በክብር ሲኖር ያሳለፋቸው የችግር ዓመታትና የንጉሥ ልድ መሆኑን ዘሰፊው ሲወራ በኩኑኮማው ነዋሪ ሕዝብ ዘንድ እድናቆትና የመዋዋያ እርእስት ሆኖ ከኖረ በኋላ በ ዓም ዐረፈ ሩየል በማባል ከተማ በካርዲናል ሪሼሊየ ሕንፃ ውስጥ በአቅራቢያው የነበረ ቤተክርስቲያን ተቀበረኾ ከጥንት ጀምሮ እንደ ዛሬ ጣሊያኖች እንደማይስማሙንባንፃሩም ፈረንሣዮች እንግሊዞችና ፖርቱጋሎች እንደሚቀራረቡን ከዚህ በላይ የተጠቀስ ታሪክ ጉልህ መረጃ ነው አጹ ሱሲኒዮስ በ ሱሊኒዮስ ነገስ ሉሲኒዮስ ብዙ ሚስቶች ነበሩት ንግሥት የሆነችው ግን ኦሮሞ ነበረች ወልድ ስዓላ ሱሲኒዮስ የቤተክሕነት ድጋፍ ኣልነበረውም እንደ ተደምት ነገሥታት ወደ ሮማ ጳጳስ ጳውሎስ ኛና ወጠደ ስፔን ንጉሥ ሬሊጾስ ኛ ኦሮሞዎችን መቋቋም እንዲችል ወታደራዊ እርዳታ በመጠየቅ በ ዓም ደብዳቤ ላክ ኦሮሞዎች ሌላ ሉሲኒዮስንየሚያስጉ ሌሎችም ነበሩ ከእነሉ ውስጥም ዘሥላሴ ነበረ አንድ ቀን ዘሥላሴ ወጥቶ ስከሮ ሰለነበረ ሁለት ነገሥታት ዘድንግልና ያፅቆብን ከዙፋናቸው ማውረዱን እና ሦስተኛውንም ለማውረድ ብዙ ጊዜ እንደማይወስድክት ብሉ ሰለተናገረ ሱሲኒዮስ ወሬውን ሰምቶ በአንድ አምዛ በግዞት እንዲቀመጥ አደረገፁው ዘሥላሴ ግን እምልጦ ጎጃም ገብቶ ሽብር ይዊፓር ነበር ኦሮሞዎች ደፈጣ አድርገ አንጉቱኮን ቆርጠው ለሱሲኒዮስ ሊሰጡ በቤተመንግሥት ደጃፍ ተሰቅሎ እንዲቀመጥ እድርጉ ነከበረ ሱሲኒዮስ አብዛኛው ጊዚ በኦሮሞች ላይ ጦርነት ከማድረግ ያረፈዘት ጊዜ የለም ሙሉ ተስፋ የነበረው በውጭ እርዳታ ነፀበር ለእስፖኝ ንጉሥና ለሮማ ጳጳስ የላከችው ደብዳቤዎች በ ዓም መልስ እግኝተው ነበር ነገር ግን የሱሲኒዮስ ወንድም እንደሚያስበው ወታደር መላክ በተላሉ የሚገኝ አልሆነም እነሱም ያለፈ የልብነድንግል ጊዜ የተደረገ መከራ ትምህርት ሳይስጣቸው እልቀረም ሰለዚህ ስምምነቱ በተግባር የሚውልበት በመመካከር አባ ፋርዲናደዝና አንድ ኢትዮጵያዊው ፍቅር እግዚእ የተባለ ወደ ሮማ እንዲላኩ ተወስነ ምፅዋና ዘይላ በቱርክ የተያዙ ስለሆነ በፖርቱጋል ቁጥጥር ሰር የሚገኘው ወደብ ለመፈለግ በጉጃሦ እናሪያ ጃንጃሮ ከንባታ ኦሞ በኩል ቕን ወደ ሕንድ ውቅያኖስ ዘልቀጡ እንዲሄዴ ታቀደ ጠደዚያውጡ ሲሌያመሩ ኣላና ዚደርሉ የአላባ ንጉሥ ለዛ ዓመት ኣስራቸው ይዘ ሲሆን ግን እርስ በእርስ ጦርነትም ኣላቆመም ነበር ከሁሉ ሳይጠቀስ የያማይታስፍ ፖትረያርኩ በኣቡነ ስሞኦን መሪነትና ከአባ ዲዩስቆሮስ የተላኩ አክራሪ ተላውስት የተተለተለው የሃይማኖት ነክ ጦርነት ነበረ የኣጹ ሉሲኒዮስ ካቶሊክ መሆን የኣደባባይ ማሰለጠር ሆኖ ነዘር የንጉሥ ወንድም ስእለክርስቶስ በይፋ ካቶለክ ሆኖ ነዘረ የሃይማት ክርክሮች ተፋፍመው ነዘረ አደባባይ ወጥቶ ስለ ሃይማኖት መዘራከር መነሻ የሆነጡ ከንጉ የወጣ አዋጅ አየሱስ ክርስቶስ ሁለት ባሕሪይ እንዳለው ስማጩን የሚያስገድድ ሕግ ነዘረ ይኸጡም የካቶሊክ ሃይማኖት ለመቀዘል የሚያስገድድ ነበረ ምክንያቱም ሁሰቱ ሃይማኖቶች የሚለያዩዘት ዋንኛው ነጥብ ይሽው ነዘረ ከዚሁ ጊዚ ጀምሮ አጃናፊ የሌለው በዜተክሕነትም ፀሕዝቡም የሃይማኖት ክርክር ዘመን ተጀጩረ እጹ ሱሲነኒዮስ ሁልጊዚ ጦርነት እንደገጠመና እንዳሸነፈ ነበረሠ በሕዝቡ ዘንድ ግን እንደ ከዳተኛ የሚሲዩናውያን መሳሪያ ተቆጥሯል የሱሲኒዮስ ጠላቶች ከዜተክሕነት ሌላ የራሉ ዜተለብ ነበሩ ከጅወመጮት መሐከል ዋና ዋናዎቹ ራሉ ልጄ ፋለሊሊደስ በ ዓም የኣፄ ሱሲኒዮስ የልጁ ባል የለሜን ሀገረ ገዥ ዘዩሊዩስ የተመራው ሀመፅ በአዙነ ስምኦንና በአዛ ዲዩስኮሮስ የሚመራ የአከራሪ ካህናት ወደ ዋግ ተዛምቶ ዘንጉሠ ወንድም የማነ ክርስቶስ ድጋፍ አግኝቶ በፃዕዳ በተደረገው ጦርነቱ ኣቡነ ስምኦን ኣባ ዲዩስቆሮስ የቴሶቹ መሪና ዩሊዩስ ሲገደሉ የማነ አክርስቶስ ወደ አንድ ኣምባ ቶወስደ ኛ ፓትሪያርክ ነው ዘዚሁ ዓይነት የተገፆለ ኛ በ ዓም የተድሞጡ የበጌምድር ሀገረ ገዥ ፍቶ በጋሎች ተገደስ ኛ በ ዓም በመልክ ዘርሰቶስ መሪነት በላስታ ሀጩፅ ተቀስቅሶ በተከለገዮርጊስ ሠሪነት የወሮ ወንጌላዊት ባል የአፄ ሉሲኒዮስ ልጅ መሪነት ወደ ትግራይ ተሀዘመተ በዘጊምድር በልእክ ማርያም መሪነት ተዛመተ እንዲሁም በጐጃም በሠር«ፀ ክርስቶስ መሪነት ሀመፅ ተቀሰተሰ ሁሉም ሲገደሉ መልክኡ ዘርስቶስ ግን በአፄ ሱሲነዮስ ድል ተቀዳጅቶ ነዘረ ዳሩ ግን በትግራዩ ፀጋ ክርስቆስ ረዳትነት አፄ ሉሲኒዮስ ከሞት ሊድን ችሏል የኣፄ ሱሲኒዮስ ታማኝ ከነበሬ ጩንድጩ ሳሕለከርስዩቆስ ዘይፋ የዛቶለክ ሃይማኖት ተቀብሉ የነበረ እንዲፁም በላስታ በተካሂድው ጦርነት የትግራዩ ፀገረ ገዥ ቅባ ከርስቶስ ከንጉጨ ጐን ተስልፎ ተዋግቶ ንጉሖን ክሸንፈት ያዳነ ይገኙባቸዋል ዘጥር ዓም ሉሲኒዮስ ጦርነት የገጠመው ከአባይ እስከ እናሪያ ለፍረው ከነዘሩ ኦሮሞዎች ጋር ነዘረ የሃይማኖት ጦርነትም ኣላሳቋረጠም ነዘር በመጀመረያ የተመረጠው የደፈጣ ውጌያ ነበረ በመጨረሻ ግን መላው ኢትዮጵያ ተካፋይ የሆነበት ጦርነት ቀሳውስት ተዛፋይ የሆኑዘት በበ ዓም ተካሂደ አሁንም ሱሲሴኒዮስ አሸናፊ ሆነ ሱሲኒዮስ ጦርነቱ ጋብ ባለበት ጊዜ በመጠቀም ለአባ ፓየዝ የካቶሊክ ሃይማኖት በይፋ የተቀበለ መሆኑን ለሕዝብ ስመግለፅ ሐሳብ እንዳለው ገለፀለት በዚፀ መሠረት ልጆቹ ማርቆስና ፋሲሊደስ ወንድሙ ስእለክርሰቶስ እንዲሁም ሹማምቶቹን ኣስከትሎ ወደ አክሱም ሂዶ በኣባ ፓየዝ ሬት ከኦርቶዶክስ ሃይማኖት አደወጣ ገለጠ የቤተክርስቲያን አለቃ የሮማ ጳጳስ እንደሆነ በክርስቶስ ሁለት ባሕሪያት እንዳሉ የሚያምን መሆኑን መግለጫ አወጣ የኢትዮጵያ ፓትሪያርኮች ኛ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ ክርስተዱሎ ኛ አቡነ ጴጥሮስ ፈ አቡነ ስምኦን በልዩ ልዩ ወንጀል ዛ እየተከሰሱ ታሰሩ ከሱሲኒዮስ መግለጫ ትንሽ ጊዜ በኋላ ሜይ ዓም አባ ፓየዝ ዐረፈ በጎርጎራ የሚሲዩናውያን ቤት አዲስ በኢትዮጵያ የተሾመ ካቶሊከ ፓትሪያርክ በ ዓም ኢትዮጵያ ገብቶ ከንጉ ጋራ ተገናኘ ፊብሯሪ አዲሱ ፓትሪያርክ አቡነ መንደሳ ለሀገሩ ባሕል እንግዳ መሆኑን ከግንዛቤ ባለማስገባት በጅምላ አንዳንድ መሠረታዊ የሃይማኖት ልዩነቶች ያልሆኑ እንዲከስከሉ ኣደረገ ግርዝ ቅዳሜ እንደ በዓስ ቀን ማከበር ሁለት ሜስት መያዝ ፍቺ መፍቀድ የቅዳሴ ቋንቋ በግዕዝ መሆኑ ቀርቶ በላቲን እንዲሆን የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት በላቲን እንዲሆን የቀን አቆጣጠር ካሌንደር እንዲቀየር የበዓላት ኣክባበር የፋሲካ በዓል አከባበርና ቀን መወሰን ቁርባን ሥጋሁ ወደሙ መሆኑ ቀርቶ ሰጋው ብቻ እንዲሆን የያም ቀን በሮቡዕ ቀርቶ ቅዳሜ እንዲሆን ሕዝዙ በሙሉ እንደገና ከርስትና እንዲነሳ በመባሉ ከሁሉ በላይ ሕዝቡ ያስቆጣው ጉዳይ ነበረ የቂስና ማዕረግ ውድቕ ሆኖ ቄሶች በሙሉ እንደገና የቂስና ማዕረግ እንዲሰጣቸው በመደረጉ ከባድ ተቃውሞ ያስከተለ ነበር እነዚህ ሁሉ ደንቦች በንጉሠ ዘሕግ የፀደቁ ነበሩ ሃይማኖትን የማይቀይር የመንግሥት ጠላት ይቆጠር ነበር ቤተክህነት በአዲሱ ካቶሊከ ፓትሪያርክ ስር ነበሩ የሃይማኖት አንድነት በኃይል በፀደቀ መጠን የሕዝቡ ተቃውሞ ኃይሉ እያጠናከረ ከመምጣቱ ኣላቋረጠም ግንባር ቀደም ተቃዋሚ አልጋ ወራሹ ፋሲሲደስ ነበር በንጉሙ የደረሰው የቤተሰብ ሞት ሐዘን ማለት በበኩር ልጁ ማርቆስና በሌት ልጁ የትግራይ ሀገረ ገዥ ሚስት ወሮፀመለኮታዊት ሞት ሕዝቡ የእግዚአብሔር ቁጣ ነው ብሎ ተርጉሞታል በኣቅጣጫው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነበር በተስይ በትግራይ ተከለ ጊዮርጊስ የወሮ ወንጌሳዊት የሱሲኒዮስ ልጅ ባል ዐመፅ አካሔዶ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ደጋፊ መሆኑን ገልፆ ፖርቱጋሎች ሚሲዮናውያን ወደሜገኙበት ወደ ፍሬሞና አመራ ቄሶች ወሬ ሰምተው ሸሸተው ኣመስጡ አማፅያኖቹ አንድ ቄስ ጃኮሞ የተባለው ብቻ አግኝተው ገደሉት ሱለሌኒዮስ በቅባ ክርስቶስ የሚመራ ጦር ልኮ ደጳመሰሳቸው ተክለጊዮርጊስ ተይዞ ሱሲኒዮስ ፊት ቀረበ የሱሲኒዮስ ሚስትም ሌሎችም ምሕረት እንዲያደርጉለት ያቀረቡት ጥያቄ ሳይቀበል ለዐመፅ ከገፋፋችው እህቱ እደሮ ጋራ እንዲገደል አዘዘ በቤተመንግሥት እና ቤተዘመድ እያዘኑለት በ ዓም ተዝለ የሱሲኒዮስ ልጁ ፋሲሊደስ ከዐመፀኞች ጋራ ይስማማል የሜል ዜና በየጊዜው ይደርሰው ስለነበረ የሰሜን ሀገረገዥ አድርጎ ሾመው ሹመቱ ግን የተቃዋሚዎች መሪ እንዲሆን ኣመቺ ሁኔታ ፈጠረላቸው ፋሲሊደስ የሚቃወመው በኃይል ሳይሆን በሕጋዊ መንገድ ዮስ ስሕተቱን እያወቀ መጣ ረ በመጀመሪ የወሰደው የመሻሻል እርምጃ ኛ የቤተክሀነትና የቅዳሴ ቋንቋ እንደድሮ በግእዝ እንዲሆን ኛ ፅሮቡ ቀን ፆም ተፈቀደ ኛ የበዓላት ቀኖች ከፋሲካ በስተቀር እንደድሮ እንዲሆኑ ሕዝቡ ግን ማሻሻዮች በቂ አይደሉም ብሎ ውድቅ አደረጋቸው የካቶሊኩ ፓትሪያርከ መንደስ ካቶሊኮቹን በመርዳት በጠነከረ መንገድ እንዲቀጥልበት ቢመክረውም ሱሲኒዮስ ሊቀበለው ኣልቻልም ከየአቅጣጫው ዐመፁ እየበረከተ ሂዶ ሁኔታዎችን ሆጣደፈው ግን ፋሲሊደስ ነበረ የእሰክንዲሪያ ሃይማኖት በይፋ ከመደገፉም በላይ አባቱ ፊት ቀርቦ ሹማምንቶችን ሰብስቦ ስለ ቤተክህነት ሱሊኒዮስ በቅርቡ በሚደረገው ውጊያ ድል ከተቀዳጀ የእስከንድሪያ ሃይማኖት እንዲመልስ ቃል በገባው መሠረት እንዲፈጽም ጠየቀው የሱሲኒዮስ ሐሳብ ግን የሃይማኖት ነፃነት ብቻ ማወጅ ነበረ በላስታው መልከኤ ከርስቶስ የሚመራው የተቃዋሚዎች ወገን ንጉሥ ወደሚገኝበት ህይ ደንክዝ አምርቶ መጥቶ ነበር ሱሲኒዮስ በትግራይና በቤጌምድር ጦር እየተደገፈ ጦርንት ገጠመ ሁለት የመልክኤ ክርሰቶስ የትርብ ረዳቶች ተያዙ መልክኡ ክርስቶስ ሸሽቶ ኣመሰጠ ከድሉ ሁለት ቀን በኋላ ዘ ሱሲኒዮሰ የተድሞ ሃይማኖት እንዲመለሰ አወጀ ልጁ ፋሲሊደሰ እንዲነግሥ ፈቀደ ጥቂት ሐር ቆይቶም ሴፕቴበር ዓም ዐረፈ ብዙ ሳይቆይ ፓትሪያርክ መንደስ ነዘር ተባረረ መንደስ ክምፅዋ ለአፄ ፋሲሊደሰ ደብዳቤ ጽፎ በካቶሊኮች ላይ ት እንዲያሳይ ጠይቆት ነበር አጸጺ ፋሲልም በጻፈው መልስ ች የፈጸሙት ስሕተትና በደል በትክክል በማሰተመጥ የመጨረሻው ጦርነት ዛለቀ በኋላ ምሁራን በ ነትና ሕዝዙ ለንጉ ካተረዒቸው ጥያቄዎች መሐከል የሚክተሉት ይገ ቡፁ እንደነበረ ገልፀዋል የሮማ ሃይማኖት ክእኛ ሃይማኖት ምንም አይለይም የክርስቶስ ሁለት ባሕሪይ በሚመለከት ሁለቱ ባሕሪ። የሚል ነበረ ሁለት የቅባት ደጋፊዎች ሸፍተው ዳሞት ገብተው ኦሮሞዎችን አስነስተው ከተዋጉ በኋላ ተሸንፈው ምህረት ተደረጎሳቸው የነበሩ መታረቃቸውን ንጉሥ ዘንድ ሄደው አበሰሩት አጹ እያሱ ወደ ሰናር ዘመቻ ሄዶ በነበረ ጊዜ ሁለቱ እምነቶች ጉባፄ ተቀምጠው ሳለነበረ የቅባት ተከታዮች በተዋህዶ ተከታዮች ሰመረታት ስለተቃረቡ ወከላቸው እኛ በስደት ስለምንገኝ መጀመሪያ ወደ እየቤታችን እንመለስ የሚል ንግግር ስላደረገ በጉባዔ ተካፋይ የነበሩ ራስ አናስታሲዮስና አቡኑ ተቆጧሟቸውና አወገዙዋቸው ንጉሠም እንዲታሰሩ ኣዝዞ ወደ ሰደት ላካቸው ክዚህ ጊዜ ጀምሮ ስዱዳን ተብለው ይጠሩ ነበረ የቅባት ደጋፈዎች የደብረወርቅ ገዳም ብቻ አልነበሩም አጠገቡ የሚገኘው የደብረ ስሙና ደጋፊ ነበሩ የዚሁ ገዳም ኣለቃ ወደ አጹ እያሱ ሂዶ ሲኖዶስ እንዲጠራ እና የፓትሪያርኩ ዳኝነት ስላልፈሰገ በሊቀመንበርነት እንዲመራ ንጉን ጠየቀ ንጉሙ ግን ስራዬ አይደለም ብሎ እንቢ ስላለ ለእስክንድሪያ ፓትሪያርክ መልእክት ልኮ በአቡነ ሲኖዳ ምትክ ሌላ አቡን እንዲላክ ጠየቀ የግብፁ ፓትሪያርከ አቡነ ዮሐንስም ኣቡነ ማርቆስ የሚባል ቭሇ ፍሙ ማሜ ላከ አጹ እያሱ ተገርሞ አዲሱ ፓትሪያርከ ወደ ሰቃ የእናሪያ ዋና ከተማ ተወሰዶ እንዲታሰር አደረገው መልእክተኞችም ማብራረያ እንዲጠይቁ ወደ ግብፅ ላክ ከአንድ ዓመት በኋላ መልእከተኞቹ ሲመለሱ ንጉሠ የገዳማት አለቆች በሙሉ በጎንደር እንዲሰበሰቡ አደረገ በተሰበሰቡበት ኣአጺ እያሱ ልብሰ ማፅረጉ ለብሶ የግብፅ ፓትሪያርክ ደብዳቤ ከፍቶ አነበበላቸው እኛ ኣቡነ ማርቆሰን ሾመናል አቡነ ሲኖዳም ከሥልጣን አውርደናል የማል ነበረ ቀጥሎ ንጉጮ እንደ ፓትሪያርኩ ትዕዛዝ ይሁን ኣለ ከዚህ በኋላ አቡነ ማርቆስ ስለ ቅባትና ተዋህዶ እምነቶች ያለው ህሳቡን እንዲሰጥ ተጠይቆ ቃሉም ስለ አንድ ቅድስት ቤተክርሰቲያን ማመን የሚል ነበረ በዚሁ መሠረት የጎጃም ዳማት ነጥብ እንዳገኙ ተቆጠረሳቸው በ ዓም አጴጹ እያሱ ከአባይና ከአዋሽ እስክ ጊዜ ያሉ መሬቶች ላፍረው የነበሩ ጉድሩና ሜጫ የተባሉ ኦሮሞች ላይ ዘመቻ ለማድረግ ከጎንደር ተነሳ ከሲዳማ መንግሥታት መሐል እናሪያና ከፋ በጀግንነት ኦሮሞዎችን ሲቋቋሙ ሊሎች ግን በኦሮሞች ሰር ሰለ ወደቁ ማዕከላዊ መንግሥት በከፋና በእናሪያ የነበረው ግንኙነት ተቋርጦ ነበረ የአጹ እያሱ ዘመቻ ዓላማ የሲዳማ መንግሥታት በኦሮሞዎች ከበባ ነፃ ለማውጣት ነበረ ሸዋን ስለመያዝ ያሰጉ የነበሩ ጉድሩ ሰለነበረ በመላክ ሰገድ ክርስትና የተቀበሉ አጹ እያሱ በመጀመሪያ በእነሱ ላይ ውጊያ ከፍቶ ግዙፍ ሰውነት በነበረው የኦሮሞ መሪያቸው በእጁ ቢገድለውም በመጨረሻ ግን እሮሞዎች ከባድ ጉዳት አድርሰውበት ወደ ጎንደር ተመሰሰ ከዚህ ቀጥሎ ግን አጹ እያሱ በኦሮሞዎች ላይ የሚከተለው ግንኙነት በመቀየር በጉልበትና በጦርነት መሆኑ ቀርቶ በሰላምና በስምምነት የበለጠ ውጤት ሰጥቶ ነበር ለዚሁ ተግባርም ኃላፊነት የተሰጠው ደጃዝማች ኢኖረ የጎጃም ሀገረ ገዥ ነበረ በ ዓም ከጉድሩ ባሶ የተባሉ ኦሮሞዎች በንጉሠ ነገሥቱ ስር ለመሆን በመሰማማታቸው አ እያሱ አባይን ተሻግሮ ሊዋጋቸው ሂዶ ቱሉ አማራ የተባለው ሀከር አስገብሮ ወደ ጎንደር ተመለሳ ቀጥሎም ባሶ ሊቤን ቃለ ጋንዳ ከተባት ኦሮሞዎች ተዋጊዎችን ሰለመለመለ ክኢኖረ የጎጃም ደጃዝማች እና ከልጁ ቂል ቶሉ የዳሞት ደጃዝማች ተመካክሮ እንደገና አባይን ተሻግሮ በቱሉ አማራ ሠራዊቱን ካሰባሰበ በኋላ ወደ ምሥራቅ ወደ ሸዋ ከማምራት ፈንታ ወደ ምዕራብ ወደ ወለጋ አምርቶ በዲላም የሚመራ የኦሮሞ ሜጫ ተዋጊዎች ጦርነት ገጥሞ ራሱ መሪያቸው ተገድሉ የክርስቲያን ሠራዊት ሰላሸነፈ አጹ እያሱ በድል አድራጊነት እናሪያ ገባ ሕዝቡም በታላቅ ደስታ ተቀበለው ቢተክርስቲያኖችን ገበያዎችን ጎበኘ ክሕዝቡም ሰጦታ ተቀበለ ከዚህ ዘመቻ በተመለሰበት ወቅት ነበረ ከሁሉ ይወዳት የነበረ ሚስቱ ወሮ ቅድስቴ የሞተችበትና በኃዘን ምክንያት ያለጊዜው የእርጅና መልክ የተሰማው ይሀ በዚህ እንዳለ በተዋህዶ እምነት ተከታዮችም በእርስ በርስ ሹክቻ ለወልድ ቅብ እና ለፀጋ ልጅ ተብሰው ለሁለት ተከፈሉ አጹ አያሱ ከእናሪያ ዘመቻ መልስ ሥልጣኑ በሙሉ ለመጀመሪያ ልጁ ቢተወደድ በመባል ለተክለሃይማኖት ሰጥቶ ወደ መንፈሳዊ ስራ ብቻ እዘንብሎ ነበረ ከቅድስቴ የተወሰዱ ልጆቹ ከነኑ አይለዩም ነበረ ይህ በመሆኑ ግን ሚስቱ ንግሥት መለኮታዊትና በኩር ልጁ ተክለሃይማኖት ቅናትና ጥርጣሬ አድሮባቸው ነበር» የመንግሥት ታላላቅ ባለስልጣኖችም ተክለሃይማኖት ሥልጣን ቶሉ እንዲይዝ ይገፋፉት ጀመር አጹ እያሱ ወሬ ሰለደረሰው ተክሰሃይማኖትን ልጁን አስጠርቶ ዮትግራይ ሀገረ ዓዥ ራስ ፋሪስን የሰሜን ደጃዝማች ወጊዮርጊስን ሌሎችም ባለሥልጣናት ለምክር አስጠርቶ ሲጠይቃቸው እንተን ወደ ወህኒ አውርዶ መጨረሻ ልጁን ለማንገስ ነው የሚጥረው በሚል አስተያየት ሰላየለ በተሰበሰቡበት ተክለሃይማኖት ንጉሥ እንዲሆን ወሰነውለአባቱ ለአፄ እያሱ ላክከበት ለደጃዝማች ቱሱ የእህቱ ባል ወደ ጎንደር መትቶ በባቱ ላይ አንዳያምፅ ተክለሃይማኖትን ለማግባባት ሞክሮ አልተሳኣለትም በ ዓም አጹ ኢያሱ ልጁን በጦርነት ለመግጠም ወደ ጎንደር እየገሰገሰ መጣ በመንገድ ግን ንጉ ታመመና ክአግዚአብሔር የተላከ ማሰጠንቀቂያ ነው ብሎ ስለተረነመው በመጨረሻው በዙሪያው ለነበሩት ተክለሃይማኖት ልጄ እንዲነግሥ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ብሎ ወታደሮቹን አለናዘታቸው ለፀሎትና ለምንኩሰና ኑሮ ወደ ዳከ ደሴት ሂደ ሱዱዳን የተባሱ ጎጃም ገዳማት ቄሶች የተክለሃይማኖት ደጋፊዎች ነበሩ ተክለሃይማኖት ከነቱ በኋላ አባቱ ያደረሰባቸው በደል በመዘርዘር ለ ዓመታት በሰደት እንደኖሩ ቢገልፁለሰትም ተክሰሃይማኖት ከንጉሥ ትእዛዝ ሃይማኖት አይቀየርም ባይሆን ሲኖዶስ ልጥራላችሁ የሚል መልስ ሰጣቸው የተክለሃይማኖት ውሳኔ ትክክለኛ ቢሆንም ለአጺ ኢያሱ ታማኝ የሆኑ ይሎች በሁኔታው በመጠቀም ደጃዝማች ቱሱ የዳሞት ሀገረ ገዥ ሱዱዳን ሌሎችም እንዲሰበሰቡ ኣድርጎ ዐመጽ ተጀመረ ራስ ፓሪስ ደጃዝማች ቱሉን እንዲታሰር አደረገ ወደ ትግራይ ተወስዶ ዓይነ ሰውር እንዲሆን ተደረዝ ሊላ የኢያሱ ደጋፊ የጎጃም ሀገረ ገዥ አኖሬ ለዓመጽ ተነሳ በራስ ፋሪስ የሚመራው ከትግራይ ሠራዊት ጋራ ጦርነት ገጥሞ ስለተሸነፈ ወደ ጎጃሥ ተመለሠ አኖሬ ሲላ ኃይለኛ ጦር ይዞ ተጠናክሮ ጣና ሐይቅ ሠጥቶ አጹ እያሱን ከገዳም ኣስዕወጥቶ ሊያነግሥ ነው የሚል ወራ ሲሰማ ዳርሜንና ጳውሎስ የተባሉ የአጹ ተከለሃይማኖት ኣጎቶች የአናቱ ወንድሞች እስላሞችና ኦሮሞዎች ገዳዮችን ይዘው ኣጹ ኢያሱ ወደ ኣለበት ሂደው ከገደሉት በኋላ በእሳት አቃጠሉት የገዳመ ቄሶች ግን በክብር ያዙት ክአባቶቹ መቃብር አጠገብ ተቀበረ ስጦታ ለቤተክርሰቲያን የሰጣቸው የደብረብርሃን እና የጎንደር የደብር አለቆች እንዲሁም ምእመናን ሁሉ አለቀሱለት አርባ ቀን ሐዘን ሆነ ማንም የኢትዮጵያ ንጉሥ የሕዝኩ ሐዘን የቀሰቀሰ አልነበረም የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እንደሰማአት ታከብረዋለች ከታላቁ ቀዳማዊ ኣጹ ኢያሉ ዘመነ መንግሥት መጩረሻ ጀምሮ ኢትዮጵያ በታሪኳ ወደ ኣዲሰ የሥልጣኔዋና የኣንድነቷ የማሽቆልቆል ምዕራፍ ተሻግራለች ለማለት ይቻላል ሰፖለቲካ ውድቀትም ምክንያት የሆነው ሁለቱ የሃይማኖት እምነቶች ተዋህዶና ቅባት ከሃይማኖት አልፈው ሰልጣን ለመያዝ ለሚደረገው ፍልሚያ ጣልቃ ገብተው መሣሪያ ዘመሆናቸው ነጡ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ አንድ ንጉሥ ኣጺ ኢያሱ በጦር ሚዳ ሳይሆን በክሀደት ዓሰም በቃኝ ብሎ ከሚወዳቸው ወሮ ቅድስቴ ልጆች ተለይቶ ልጆቹን ለአጴጹ ተክለሃይማኖት ወደ ወሕኒ ኣምባ እንዲያገባቸው አስረክቦ ወደ ገዳም ገብቶ እንዳለ በቅጥር ነፍስ ገዳዮች ተገደለ ከአጹ ኢያሱ በፊት የነበሩት ነገሥታት በጎጃም ገዳማት ደብረወርት ደብረ ሳሙና ደብረ ማጉዮና የሚደገፍ የቅባት እምነትና በሸዋ ደብረሊዛኖስ ገዳም የሚደገፈው የተዋሕዶ እምነት ደጋፊዎች ይደረግ የነበረው የተጣጣፈ የሃይማኖት ክርክሮች ከሞላ ጉደል የሸዋ ደብረሲባኖስን ነበረ ይደግፉ የነበሩት ትልቁ አጹ ኢያሱ ግን ዓም በቆየ ዘመነ መንግሥቱ ለአንድ እምነት ሳያዳላ የሃይማኖት ጉዳይ ለፓትሪያርኩ በዘመተው ገለልተኛ ለመሆን ሞክሮ ነበር የጎጃም ገዳማት ግን የደብረሊባኖስ እምነት ይደግፋል ዘማለት ምናልባት ይደግፈን ይሆናል ብለው በማመን የአጺ ኢያሱ ልጅ ንጉሥ ተከለሃይማኖት ሥልጣን ለመያዝ በአባቱ ላይ ባደረገው ዓመፅ ከነኑ ተሰልፈው ነበር ሆኖም ከላይ እንደተገለፀው ንጉሥ ተክለሃይማኖት ተሰብስበው ሄደው ሳቀረቡለት ጥያቄ የሰጣቸው መልስ እንደጠበቁት አላስደሰታቸውም በዚሁ ምክንያት በጎጃም ገዳማት ቀስቃሽነት ኣንድ ትልቅ ሕዝባዊ ዓመፅ ተነስቶ ዓምደጽዮን የተባሉ ንጉሥ አነገሠ ዳርመን በደጃዝማች አሮሬ ቦታ የጎጃም ሀገረ ገዥ ሆኖ የነበረው በዓመፀኞች ላይ ጦርነት ከፍቶ ብዙ ሕዝብ ጨፈጨፈ ከዓመፀኞቹ ግንባር ቀደም የቅባት እምነት መኖኩሴዎች ተሰልፈው ነበረ የአጹ እያሱ ታማኝ ወታደሮችም ነበሩ ዓመጽ ያስነሱ ቄሶች በሙሉ ተፃደሱ ደጃዝማች ኣሮሬ ተግደይለ ኛኣጹ ተክለሃይማኖት እናት ንግሥት መለኮታዊት ቅስቀሳ ኣድርጋ ለዘውድ ያበቃችው እቴጌ የሚል ማዕረግ ተሰጣት አጹ ተክስሃይማኖት በጦር ሜና ቢያሸንፍም ወዲያውኑ በቤተመንሟሥት ውስጥ ከባድ ወጥመድ ተጠነሰሰበትኒ ከአገው ምድር ወደ ጎንደር በማስበበት ጊዜ ለአደን ብቻ ሠራዊቱን አለናብች ወደ ጫካ ወሰዱት አጴጹ ተክለሃይማኖት ጥርጣሬ ሳያድርበት ሷገድሉ የነበራቸው ዓላማ ማወቅ ባስመቻሉ በእጃቸው ሲገባ ከበው ገደሉት ከዚያም በፈረስ እየጋለቡ ሸሹ ይህ የመጀመሪያ ጌዜ ነው ኣንድ ሰለሞናዊ ንጉሥ በሕዝብ ዓመፅ ሲገድል አባቱ በማስገደሱ በራሱ ላይ የደረሰ የእግዚአብሔር ቅጣት ነበረ ተክስሃይማኖትን የሚተካ ንጉሥ ለመምረጥ ሁለት እጩዎች ቀረቡ የመጀመሪያ እጩ በትግራይ ሀገረ ገዥ በራሰ ፋሪስ የቀረበ ናኦድ የተባለ የአራት ዓመት ልጅ የአጹ ተክለሃይማኖት ልጅ ነበረ አጁ ቴዮፊሎስ ቢጅሮንድ ዮስቶስ የናኦድ በእጩነት መቅረብ በመቃወም ወደ ወሕኒ እምባ ሔዶ የአጴጹ እያሱ ወንድም ቴዮፊሎስ አምጥቶ እንዲነግሥ እደረገው አዲሱ ንጉሥ አጹ ተዮፈሎስ ግልጽ የሆነ የማያወሳውል አቋም ይዞ ነበረ የተነሳው ይኸውም በፖለቲካ የመሯ የአጹ ኢያሱና የወንድመ የአጹ ተክስሃይማኖት ገዳዮችን ለመበቀል ነበር በሃይማኖት ጉዳይም ሲኖዶስ ባያስፈልገውም የባለሥልጣኖች በመሉ ለሰጉባዔ ጠርቶ ስመጀመሪያ ጊዜ የጎጃም ገዳሞች የሐይማኖት ኣምነት የቅባት የሚደግፍ ውሣኔ አወጣ የአጺ ተክለሃይማት ደጋፈዎች በሙሉ ለግዞት ወደ ሐማሴን ተወሰዱ ራሰ ፋሪስ ወደ መሰሳረሃ ሐይቅ ተወሰደዮስቶስ ለሥልጣን ያበቃው የሰሜንና የትግራይ ሀገረ ገዥ ሆነ እስቂያስ የተባሰው ሌላ የቴዮፊሉስ ታማኝ በአጹ ተክስሃይማኖት አጎት ጳውሎስ የአጹ ኢያሱ ነፍሰ ገዳይ ተይዞ የነበረ ቦታ በመውሰድ የቤጌምድር ሀገረ ገዥ ሆነ የደብረሊባኖሰ መሎኩሴዎችን በታተናቸው በእንፃሩም በጎጃም ገዳማት እየተረዳ የአጹ ኢያሱን ነፍስ ገዳዮች የአጹ ተክለሃይማኖት እናት ንግሥት መለኮታዊት ወንድሞች በሕዝብ ቁጣ ተይዘው ፍርድ እንዲሰጣቸው ለአጹ ቴዮፈሎስ አስረከቡት ለየአንዳንዳ በፈጸሙት ወንጀል በጎንደር አደባባይ ተፈጸመባቸው ንግሥት መስኮታዊትና ወንድሟ ጳውሎስ በስቅላት ተገደሉ አንድ ንግሥት እና የንጉሥ ኣናት በስቅላት ሰትገደል የመጀመሪያ ጊዜ ነበረ ዳርሜን የአጹ ኢያሱ ገዳይና ገበማ ካሳ የአጹ ተክለሃይማኖት ገዳይ በጎራዴ ተገደሉስ ሌሎች የእአጹ ኢያሱ ግድያ ተካፋይ የነበሩ በጎራዴና በጥይት ተገደሉ አጹ ቴዮፊሎስም ሰላም እላገኙም ቱጂ የተባለው ኦሮም ወደ ሐማሴን በግዞት ከተሳክ በኋላ ምህረት ተደርጐለት ተመልሶ ስለነበረ ዉደ ኦሮሞ ሀገር ሄዶ ወታደሮችን መልምሉ እንድ ንጉሥ ኣንግሦ ጦርነት ሞ አጹ ቴዮፊሎስ በአትሮዳላ ማርያም ቤተክርስቲያን ጦርነት ገጥ ይል ተቀዳጅቶ ሲመለሰ ታሞ ስስሞተ መንገሥ የማይገባው ዮሥቶስ ከዛግዌ የዘመነ መንግሥት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀጥታ ሰለሞናዊ ያልሆነ ሰው ነገ አጹ ዮስቶስ ያ ሕዝብ ስላም ናፍቆት ስስነበረ የዮስቶስ ንጉሥ መሆን ተቃውሞ አላጋጠመውም አጹ ዮስቶስ ምንም እንኳን በቀጥታ ሰስሞናዊ ዘር ባለመሆኑ መንገሥ የማይገባው ቢሆንም በእናቱ በኩል ሰለሞናዊ ዘር ስስነበረ በኣጹ ቴዮቶፊሎስ ዘመነ መንግሥት ብቻ ሳይሆን ከአጴጹ ኢያሱ ጀምሮ የአስተዳደሩ ተዋቼ ልምድ ያካበተ በመሆኑ በታላላቅ የመንግሥት ባለሥልጣኖችና በሕዝብ ድጋፍ የነበረው ይመስል ነበር ሆኖም ቱት እንደቆየ ተቃዋሚዎች ሊነሱበት የቻሉት እደን ብሉ ወደ ጫካ በሚሄድበት ጌዜ ነበር ኣጹ ዮስቶስ በአደን ምክንያት ብቻውን ወደ ጫካ በሚሄድበ ጊዜ ሌላ ዓላማ የሟያራምድበት ነበረው ከካቶሊክ ሚሲዮናውያን በምስጤር ለመነጋገር ነበረ ከ ሁስት መቶ ዓመት በፊት በአጴጹ ልብነድንግል ዘመነ መንግሥት ኢትዮጵያ በኃይል እስላማዊት ሰመሆን ተቃርባ በነበረበ ጊዜ ለሮማ ጳጳስና ለፖርቱጋል መንግሥት ልመና በተሳካ ሁኔታ እስፈላጊውን ወታደራዊ እርዳታ ሰስተካላት የክርስትና ሃይማኖት እምነቷን ጠብቃ ሰመኖር ስለቻለች ወደ ሥልጣን የወጡ የኢትዮጵያ ነገሥታት ሁሉ የሚያስታውሱት ነው አኣጴ ዮስቶስ አጹ ኢያሉ ኛ ከሚሲዮናውያን እርዳታ ለማግኘ ይገኖኙ እንደነበረ ያውቅ ነበረ አሁን የቪየሱ በ ሊቤራቶ አውስትሪያዊ የሮማ ጳጳስ ልኡክ ከሌሎች ቆሶች ጋራ ሆኖ በ ዓም ምጽዋ ደርሶ ሴፕተምበር ዓም ጎንደር ደርሰው ንጉ እቀባበል አድርጎላቸው ከሕዝቡ ተቃውሞ ርቀው ወልቃይት እንዲቀመጡ አደርጓቸው ነበር ጉም ይጠይቃቸው ነበር ሃይማኖቱም እንደቀየረ ወሬ ሲሰግ የሕዝብ ተቃውሞ ገጠመው የኢትዮጵያ ነገሥታት ሊገነዘቡ ያልቻሉት ኤውሮጳውያን በ ዓመት ውስጥ ያደረጓቸው ከፍተኛ ነው ሳት ማች ዓመት በፊት የነበሩ ሁኔታዎች ተለውጠው ኤውሮጳውያን አፍሪካውያንን ሁሉ የሚያዩን እስላምና ክርስቲያን ሳይለዩ በኣንድ ወገን መድበውን በአንድ ዓይን ሁላችን በቀኝ ግዛት ለመያዝ የሚሽቀዳደሙበት ኋላ ቀር የኮስተኛ ዓሰም ሕዝቦች ተብስን ነው የሃይማኖት ጉዳይ የመሰቀል ጦርነት ዘመን። በኤውሮጳውያን ጊዜ ያስፈበት ነው እኛ ግን በስልጣኔ ወደፈት ሳንራመድ ባለንበት መቀመጥ ብቻ ሳይሆን ወደ ኋላ የዔልቁል እንገኝ ነበርዩነ በ ዓም የኤውሮጳ ሀገሮች በሳይንሳዊ ግኝቶች ስለተራቀተቁ የሃይማኖት ጉዳይ ወደ ጉን ትተው እርሰ በእርሳቸው የበላይነት ለመቀዳጀት በቅኝ ግዛት ዓለምን ስመከፋፈል ይሯሯጡ የነበሩበት ዘመን ነበረ በመስቀል ጦርነቶች ጌዜም ቢሆን ወዶ ዘመቾ እየሩሳሌምን ነፃ ስማውጣት በሚሂዱበት ጊዜ የሮማ ጳጳስ ዓላማ ግልፅ የሆነ ነበረ ይኸውም የክርስትና እምነት ተከታዮች ሁሉ የትግል አንድነት ፈጥረው እስላሞቹን መዋጋት ሳይሆን የካቶሊክና የኦርቶዶክስ ልዩነት ተወግዶ እንድ ካቶሊክ ሃይማኖት ብቻ ለማድረግ ነበረ ከዘማቾችም ድብቅ ዓላማ የነበራቸው ነበሩባቸው ይኸውም የራሳቸው ግዛት ስማስፋፋት ነበር ይኸ በመሆኑ ከቱርኮች ነፃ የወጡ መሬቶች ለምሥራቃዊ ዚዛንታይን ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እንዲያስረክቡ የዝቡበት ውል በማጠፍ የራሳቸው ዛት መሠረቱ ነፃ የሚወጡ የኢየሩሳሌም ግዛቶችም ነዋሪ የነዘሩ የኦርቶዶክለስ ክርስቲያኖችም ልክ እንደ እስላሞች ጨፈጨፉዋቸው ኢትዮጵያ ይህ ሁኒታ ልትገነዘብ አልቻለችም በአጹ ልብነድንግል ጊዜ የነዘረውና በአጴ ዮስቶስ ዘመነ መንግሥት የነበረው የኤውሮጳውያን አሰተሳሰብ በጣም የተለያየ ነበረ አጹ ልብነድንግል በኢውሮጳ የነበረውን ብዙ ሁኔታ ተጠትሞ ነው እር ሊያገኝ የቻለው የቱርክ አቶማን እስላሞች ኢውሮጳን ዘቁጥጥራቸው ቱርኮችን ዘኃይል ሉኛ ፀረ እስልምና ጋራ ዘቀይ ባሕር ፊልሚያ ታደርግ ነበር ይህ በመሆኑ የኢትዮጵያ መንግሥት ቢያውቅዘትና የኢውሮጳ መንግሥታትም ቀና መንፈስ ቢያሳዩ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ሀር እንደመሆና መጠን ካገኘችው የበስጠ እርዳታ ማግኘት ለድል ነበራት በወቅቱ ለኢትዮጵያ የተደረገላት ወታደራዊ እርዳታ በስሕተት ነበረ ለማለት ይቻላል ምክንያቱም የፖርቱጋል መንግሥትም ሆነ የሮማ ጳጳስ ካቶሊክ ላልሆነ ሕዝብና መንግሥት እርዳታ ለማድረግ ፍላነት እልነዘራቸውም የኢትዮጵያ ንጉሥ ልብነድንግል ግን ሕዝቡን ሳያማከር ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ከነበሩ ከፖርቱጋል መልዕክተኞች ጋራ ብቻ በመመካከር ደብዳቤ ስሮማ ዳጳስ የላከው ኢትዮጵያ የካቶሊክ ሃይማኖት መቀበሏን ከመግለፁ ከላይ ኢትዮጵያ በካቶሊክ አቡን ነው የምትመራም ብሉ ለማሳመን ሕገወጥ የሆነ ግዕረግ ለአንድ ፖርቱጋላዊ ሐከም የጵጵስና ማለረግ ዘመስጠት ነ»ዜ የጵጵስና ማዕረግ የሚሰጥም ግብፃዊ እርቶዶክስ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ ነዘረ የሚገርመው ነገር ግብፃዊ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ እንዴት ለእንድ ካቶሊካዊ ጵጵስና ለመስጠት ፈቀደ ለሚለው ጥያቄጻኛ ወደ ኢትዮጵያ የሚላኩ ንብፃውያን ዳዳሳት የሃይማኖት መሪዎች ጥራት ይጎድላቸዋል ለኢትዮጵያ ነገሥታት መታዘዝና መሣሪያ ከመሆን በቀር እይ ተኛ የሃይማኖት ሥራ ሲያከናውኑ የታዩበት ጊዜ የለም ስስዚህ የግብፃዊ ኣቡን እሺ ብሎ አከፖርቱጋሉ ሐከም ሰበርሙደስ የጵጵስና ማዕረግ የሰጠበት ምክንያት ይኸው ሊሆን ይችላል ኛ ግብፃዊ ጳጳስ በጣም አርጅቶ ስለነበረው የሚሰራው ሥራ አይቆጣጠርም ይሆናል ኛ በኢትዮጵያ የነዘረው ባለማስገባት ከሕዝቡ ተቃውሞ እንደማይገጥማቸው በመተማመን ይሆናል ከ ዓመት ግን በአጹ ዮስቶስ ከእሱ በፊትም የነበሩ አጹ ኢያሱ ከእሱ በኋላም የነገጮ ነገሥታት ጊዜ ኤውሮጳ በስልጣኔ ብዙ ወደፊት ተራምዳለች ያንጃብባት የነበረውን የቱርክ እትማን አደጋ ተወግቋል ስስዚህ ምንም እንኳን የሮማ ጳዳስ ወደ ኢትዮጵያ ሚሲዮናውያን ለመላክ ፍላጎት ቢኖረውም በቅኝ ግዛት ስመያዝ ካልሆነ በስተቀር በሃይማኖት ዓላማ ወታደሮችን ስመላከክ የሚፈልግ ኤውሮጳዊ መንግሥት አልነበረም በዚሁ መንገድም ሞክረው ውጤት አልባ ሆነው የቀረው የደጃዝማች ውቤና የደጅ ንጉሴ እንደምሳሌ ሊጠቀስ ይችላል የኢትዮጵያ ነገሥታት ግን በከንቱ ተስፋ ለብዙ ጊዜ ተሞኝቷል ዳግማዊ ሚኒልክም ሳይቀር የኢትዮጵያ ወደቦች ኣንድ በአንድ ለፈረንጆች ካስረከበ በኋላ ክርስቲያን መንግሥታት አንድ ወደብ ስሀገሬ ለኢትዮጵያ ይፈቅዱላት ይሆናል የሚል ተስፋ ነበረው በ ዓም ከአጹ ዮስቶስ ሞት በኋላ የነዝነው ኣጴጹ ዳዊት ነው አጹ ዳዊት አጹ ዳዊት የኣጹ ኢያሱ ትልቁ ልጅ ነበረ የደብረሊባኖስ ገዳም አለቃ ሲኖዶስ በአስቸኳይ እንዲሰበሰብ ብሎ በጠየቀው መሠረት ብዙ ካሕናትና ምእመናን በተሰበሰቡበት እጨጌ መዝሙር ሦስት ፈረንጆች ቆሶች አጹ ዮስቶስ ተፈቅዶላቸው በወልቃይት በኣባ ጎርጎሪዎስ ቤት አንደሚገኙና ንጉሙ በየጊዜው እየሔደ ቅዳሴ ያስቀድስ እንደነበረ ለጉባዔተኞች ገለቭ አደረዝ ኣጹ ዳዊት ከጉባዔተኞች ፌት እንዲቀርቡ አድርጎ አባ መዝሙረ የእርቶዶክስ እምነት ያወገዘ በማሶዶኒያ ጉባኤ ያምኑ እንደሆነ ጠየቃቸው እነሱም አዎንታዊ ጩልስ ለለሰጡ ጉባዔተኞቹ እንዲገደሉ ስሰጠየቁ የጉባኤው ሊቀመንበር የነበረው ሊቀ ሊቃውንት ክፍሌ ፍርዱን በከፍተኛ ድምፅ አሰማ ሚሲዮናውያኑ ወደ ከተማ ተወስደው ተገደሉ አባ ጎርጎርዮስ ከንጉሠ ታዝዢ ነው ሃይማኖቴን ኣልቀየርኩም ሰላለ ሕይወቱ ሊያተርፍ ችሏል አጹ ዳዊት ጊዮርጊስ የተባለው የራስ አናስታስ ልጅ ቢተወደድ አድርጎ ሾመው በቢትወደድ ጊዮርጊስና በሊላው በቤተመንግሥት ከፍተኛ ሥልጣን የነበረው ያለመግባባት ተፈጠረ ንጉሙ የቢትወደድ ጊዮርጊስ ሐሳብ ደጋፊ ስስነበረ ራስ ወልደጊዮርጊስ ወደ ግዞት እንዲወሰድ ኣድርጎ ወዲያውኑ ኣዲስ ሲኖዶስ የደብረሊባኖስ ገዳም በጠየቁት መሠረት እንዲጠራ አደረዝ ቪትወደድ ጊዮርጊስ ባሳሰበው መሠረት ንጉ የሲኖዶሱ ጉባኤ ሊቀመንበር ሆኖ እንዲመራ ያቀረቡለትን ጥያቄ ሳይቀበለው ቀርቶ ቢትወደድ ጊዮርጊስ ወኪሉ እንዲሆን አድርጎ ውጤቱን እንዲነገረው አዞ ስሰነበረ የደብረሊባኖስ መነኩሳት ንጉ በሊቀመንበርነት የማይመሩት ጉባኤ የማይሳተፉ መሆናቸው ገለጡ የደብረሊባኖስ ቄሶች ውሳኔ እንደሰማ አጹ ዳዊት ለጉባኤተኞቹ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ ወደሚገኝበት ፄደውሃሳቡን እንዲጠይቁ አዘዛቸው አቡኑም እምነቱ ከእሱ በፈት ከነበሩ ፓችሪያርኮች ከአቡነ ሲኖዶና ከኣቡነ ማርቆስ እንደማይለይ ነገራቸው ይህ እምነት የጎጃሞች ፀጋ ቅባት የሚደግፍ ስለነበረ ለንጉ ሲነገረው በአደባባይ በቅባት ክርስቶስ የእግዚኣብሔር ልጅ ነው የማሜል እንዲታወጅ አዘዘ የደብረሊባኖስ ቄሶች ተሸነፍን ብለው እጃቸውን አልሰጡም ኪትወደድ ጊዮርጊስ በሌለበት ፓትሪያርኩን እንጠይቃለን ብለው እጨጉ የመጉወና ደብር ኣለቃ የሲኖዶስ ሊቀመንበርና የቤተክርስቲያን ምሁራን ባሉበት ፓትራያርኩን ሐሳቡን እንዲገልፅ ጠየቁ በዚሁ ጌዜ ታትሪያርኩ እምነቴ ኢየሱስ ክርስቶስ በውሕደት ወልድ ልጅ ነው በቅባት መለያስ ነው የሚል ቃል ሰጠ የተዋሀዶ እምነት ተከታዮች ተደሰቁ ንጉሙ ግን በቢትወደድ ጊዮርጊሰ እየተረዳ የደብረሊባኖስ ቂሶ ጀመሩ በአንድ ቀን ከመቶ ቄሶች የሚበልጡ ተገድለው መንድ ተጣሉ ማታ ንጉሠ ግድያ እንዲቆም አዘዘ ፓትሪያርኩ በአደባባይ የንጉሙ አዋጅ ሲነገር እንዲያደምጥ አደረጉት ብዙ ሳይቆይ አጹ ዳዊት ሜይ ዓም ዐረፈ ይዘ ሁሉ በሃይማኖት ጉዳይ ውጤት አልባ ክርክርና ግድያ የአንድ ህዝቲር የደካማነት ምልክት ነው ኢትዮጵያም ትራመድ የነበረችው ወደ ውድቀት ጎዳና ነበር አጹ በከፋ በአጹ ዳዊት ምትክ የነገሠ ሌላ የአጹ ኢያሉ ልጅ በከፋ በቤጌምድርና በላሰታ የተነሱበት ዓመፀች ለመከላል ዘመቻዎችን አካሄጳል ያካሄደበት ምክንያት ባይታወቅም ወደ ቋራ ይፋዊ ያልሆነ ጉብኝት አድርጎ ነበረ ንጉሙ ማንነቱ ሳይታወቅ በድንገት ታሞ ሲተኛ ወደ አንድ ቤት ተወሰዶ አንድ የምታምር ልጅ ተገቢ እንክብካቤ አዲረገችለትና ከበሽታውም ድኖ ወደ ጎንደር ሲመለሰ ልጆቷን አስፈልጎ ሚስቱ አድረጋት እቴጌ ምንትዋብ የምትባለው ከኢትዮጵያ ነግሥታት ሴቶች ተዋቂነት ተረፈች የ ደብሪ ከቪከቶር የአጹ ሚናስ ወንድም የምትወለድ ወ ም ዝርያ የነበራት አንድ ልጅ ኢያሉ ሁለተኛ ወልዳዲል በረች ከምንትዋብ አጹ በከፋ አጁ ኢያሱ ኛ በ ዓም አጹ በከፋ ሲሞት አጹ ኢያሉ ኛ ነገሠ ሞግዚት ሆነች አጹ ኢያሱ ኛ በሥልጣን ሊቆይ የቻለው ብዙ ፈተናዎች በማለፍ አሰከፊ የውሰጥ ጦርነቶች በነበሩበት ጊዜ ነበር በ ዓም አቡን ከረሰትዶሉ ሲሞት ሌላ አቡን ለማሰመጣት የተላኩ የኢትዮጵያ መልእክተኞች የደረሰባቸው ጥቃትና መዋረድ የኢትዮጵያ መንግሥት ከብር ወደ ዝቅተኛ ደረጃ ወርዶ አንደነበረ የሚያሳይ ነበረ ምፅዋ ሷደርሉ መልክተኞቹ ተዘረፉ በመካ ሸሪፍ ትዕዛዝ በጅዳ ታሰሩ ሲመለሉ አዲሉ አቡን ምፅዋ ሲደርሰ ታሰሮ ከፍ ያለ ገንዘብ ከፍሎ ብቻ ሊለቀቅ ችሏል አጹ ኢያሉሱ የደረሰው ጥቃት የኢትዮጵያ ክብር የሚነካ ለለሆነ ለአርቂቆ ናይብ በራስ ሚካኤል በትግራይ ሀገረ ገዥ በኩል ኢትዮጵያ ክብራን ለማሰጠበቅ የምትወለደው እርምጃ እንዲነገረው አደረዝ ነገር ግን ለንጉሙ በደረሰው መረጃ መሠረት ራስ ሚካኤል ከናይብ ጋራ በምስጢር ተስማምቶ እንደነበረ የሚል ጥርጣሬ ሰለተሰማ ንጉሙ ወንዶ በተሳለው የእንደርታ ህገረ ገዥ እየተረዳ ወደ ትግራይ ገሰግሶ ሲመጣ ራስ ሚካኤል ግን ልዩ ተንኮል በመፍጠር ኣዘቦና ዶባ የተባሱ ሕዝቦች የትግራይ ምሥራቃዊ ክፍል እንዲወሩ ሰላደረጋቸው ኣጹ ኢያሱ የተነሳበትን ዓላማ ትቶ እነሱም ወደመጡበት ለመመለሰ ሰለሄደ ወደ ራስ ሚካኤል የታሰበው ዘመቻ ለጊዜው ተደናቀፈ በሚቀጥለው ዓመት ራስ ሚካኤል ወደ ንጉሙ እንዲቀርብ የተሰጠው ትዕዛዝ አሻፈረኝ ሰላለ እንደገና የንጉሙ ጦር ወደ ትግራይ መጥቶ ዓድዋ ተሰበሰበ ራስ ሚካኤል ወደ አንድ ተራራ ሸሽቶ ሂደ የማያዋጣው መሆኑን ሰላወቀ ለንጉሠ አማላጅ በመላከ በትከሻው ድንጋይ ጭኖ ይቅርታ በመለመን ሲገባ እንዲገደል ተፈርዶበት ነበር ይቅርታ ተደርጎለት በመጀመሪያ ታስሮ ከተያዘ በኋላ ከእስር ነፃ ወጥቶ ዋናው የዘውድ አማካሪ አደረገው የለፊ ግዛት ፀገረ ገዥ አድርጎ ሹመት ሰጠው ከዚዘ ጊዜ በኋላ ራሰ ሚካኣል ከንጉሙ ቀጥሎ ዋና የመንግሥት ሥልጣን ያበዘ ዘመነ መሳፍንት ራስ ሚካኤል ራስ ሚካኤል ትንሽ ቆይቶ ንጉን በቁጥጥሩ ሥብ አዋለው ከዚህ ዘመን ጀምሮ ክፍለሀገሮች የንጉሥ ነገሥቱ ሹመት በውድ ቢቀበሉም ራሳቸውን የቻሉ እንደነፃ መንግሥታት መተዳደር ጀመሩ ኢትዮጵያ በታሪኳ ወደ ዘመነ መሳፍንት የተባለው ዘመን ተሸጋገረች ብዙ የታሪከ ፀሀፊዎች ኢትዮጵያ በፀመነ መሳፍንት ማአከላዊ መንግሥት አልነዘራትም በተለያዩ መንግሥታት ተክፋፍላ ነበረ ይላሉ ነገር ግን የንጉሙ ሥልጣን በመቀነሱ ይህ ኣባባል እውነት ያለው ቢመሰልም በጥልቀት ለተመለክተው ሰው ግን ኢትዮጵያውያን ለዘውዱ ኣገዛዝና ለአንድነታቸው ጽኑ እምነት እንደነበራቸው ሁኔታዎች የሚጠቁመ ነበር ዋና ጥረታቸውና ምኞታቸው በጐንደር ከንጉሥ ነገሥቱ ጎን ፈላጭ ቆራጭ ሆኖ የሚቀመጥ ሰው ክማን ወገን ይመረጥ የሚል ካልሆነ በሰተቀር ሰለ ሀገር አንድነት የሚነሳ ክርክር አልነበረም በግል ተዋርዶ ይታይ የነበረው የንጉሙ ከብር እንጂ የሀገሪቷ ክብርና ነፃነት አልነበረም ዘመነ መሳፍንት በአፋጣኝ አንዲሰፍን የአማቻቹት ሁኔታዎች የእቴጌ ምንትዋብ ባል ኢያሱ መልመል የተባለው ከሞተ ባኋላ ባልታወቀ ሁኔታ ምናልባት በቂም በቀል አጹ ኢያሉ ኛ ተገደለ በዚሁ ጊዜ የመንግሥቱ አመራር እንደገና በእቴጌ ምንትዋብ እጅ ወደቀ ለልጅዋ ለአኣጹ ኢያሉ ሁለተኛ እንዳደረገችው ሁሉ ለአልጋ ውራሽ ለነበረው ለልጅ ልጅዋ ዮሐንስ ዘውድ ጠባቂ የሚሆኑት ወንድሞቿ የቋራ ወገኖች በመንግሥት ሥልጣን እንዲኖራቸው አደረገች አጹ ኢያሱ ኛ በእናቱ ወገኖች ከቋራ ድጋፍ እንዳገኘ ሁሉ ልጁ አጹ ዮኦስም በእናቱ ከኦሮሞዎች የተዛመደ ከለሜን ወሎ የሚወለድ ሰለሆነ በሁለቱ ወገኖች ለሥልጣን ሹኩቻ አየተካረረ ሲመጣ በመጨረሻ ግን ተጠቃሚ የሆነው የትግራዩ የቴምበን ተወላጅ ራስ ሚካኤል ነበር ለሥልጣን ተቀናቃኞቹን የቋራና የየጁን አንድ በአንድ ከአሸነፋቸው በኋላ ራስ ሚካኤል ለው ልኮ ሊገድሉኝ አስተኩሶ ሳቱኝ በሚል ሰበብ አ ዮአሰን ከሶ እንዲገደል ካደረገ በኋላ ብቸኛ መንግሥትን የሚቆጣጠር ሆኖ ቢቀርም የንጉሥ ዘውድ መጫን ሰላልደፈረ የአፄ ኢያሱ ትልቁ ዓመት ፅድሜ የነበረው ልጅ ዮሐንሰ እንዲነግሥ አደረገ ቆንጆና ወጣት የነበረችውን እህቱ ወለተ ሥላሴን ለሚሥትነት ንጉ እንዲያገብብት አደረገ ከራሰ ሚዛአኤል ተቀናቃኞች አንዱ ከአፄ ከክፋ ጀምሮ በታማኝነቱ ከፍተኛ ሹመት ያገኘው ከንጉሣውያን የሚወለድ ፋሲል የተባለው በራሰ ማካኤል አገዝዝ ላይ በ ዓም ጃፍቶ ክተሸነፈ በኋላ አምልጦ ዳሞት ኀብቶ ይኖር ነበር ራሰ ሚካኤል ወደ ዳሞት በፋሲል ላ ለመዝመት ሲፈልግ ንጉ በሌለዘት እንሻይክደው ስለጠረጠረው ጸብሮ እንዲዘመት ዲጠይቀው ንጉሥ ቦርነት ይጠላ ሰለነበረ ከሚዘምት ወደ ወሕኒ ኣምባ ለመመለሰ እንደሚመርጥ ሰለገለፀለት መርዝ በመሥጠት ገደለው በምትኩም አልጋ ወራሽ ልጁ ተከለሃይማኖት ኛ የ ዓመት ዕድሜ የነቨዘረው እንዲነግሥ እደረነ በዘመኑ በበሽታም የሚሞት ንጉሥ ቢኖር በመርዝ ተገደለ ተብሎ ይጠረጠር ነበር በ ዓም ራለ ሚካኢልና አዲሱ ንጉ ተክለሃይማኖት ወደ ዳሞት ዘምተው ድል ቢቀዳጁም ፋሲል ግን ሸሸቶ አመለሰጠ የራስ ሚካኤል በጦርነቱ ያሳየው ጭካኔ ምከንያት ከሱ ጐን ተሠልፈው ከነበሩ መሪዎች ሦሥት ተቀናቃኞች በመተባበር ተስማምተው በራስ ሚካኤል ላይ አቋም ስለወሰዱ ራስ ሚካኤል ሊቋቋማቸው ስላልቻለ ከንጉ ጋራ ወደ ኣክሱም ቼዶ ተቀመጠ እቴጊ ምንትዋብ የአፄ ዮኦስ የልጅ ልጅ ለማንገሥ ሞክራ ምስት የቃል ኪዳን ጀነራሎች ግን ተክስሃይማኖትን በማውረድ ሱሲኒዮስ የተባለ የኢያሱ ኛ ልጅ እንዲነግሥ ኣውጀው ነበረ በዚሁ ጊዜ ፋሲል ጣለቃ በመግባት ሥልጣን ለመያዝ ሞክሮ ከሦስቴ የቃል ከዳን ጀነራሉች ሰላልተስማማ ዓላማው ሊከሽፍበት ችሏል በዚህ ምክንያት ፋሲል አ ተክለሃይማኖት ሕጋዊ ንጉሥ መሆኑን አምኖ በይፋ ተቀብያለሁ አለ ራስ ሚካኤልም በተፈጠረለት ሁኔታ በመጠቀም የሚገመት ሠራዊት ይዞ ዴሴንበር ዓም ከንጉሥ ተክለሃይማኖት ጋራ ሆኖ ጉንደር ገባ ሱሷኒዮስ ከጎንደር ሸሽቶ ወደ ቋራ አምልጦ ሄደ ከዚያም የት እንደደረለ ሳይታወቅ ቀረ ራስ ጐጅ ያራስ ሚካኤል ጭካኔ ከመጠን ያለፈ ነበር አዝማሪዎች ሳይቀሩ ተገደሉ አቡነ ሰላማ እንደ አንድ ተራ ወንጀለኛ ተገደለሉ እቴጌ ምንትዋብ እንደምትገደል የማይቀርላት መሆኑን ስሳወቀች ጎጃም ትገኝ የነዘረች አንድ ሴት ልጅዋ ጋራ ሂዳ ተቀመጠች ተቃዋሚዎች ፋሲልና ሦስቱ ጀነራሎች ባሉባቸው በእቴጌ ምንትዋብ ኣስተባባሪነት በራስ ሚካኤል ሠራዊት ላይ ጦርነት ዓጠሙ ሳይሸናነፉ ስለቀሩ ራስ ሚካኤልም ዘዕድሜ ገፍቶ ስስነበረ ወደ ጎንደር ከተማ አፈገፈገ ከሦስቱ የቃል ከዳን መሪዎች አንዱ ጎሹ የጎንደር ራስ ሆኖ ተሾመ የራስ ሚካኤል ሠራዊት ዘጀምላ ወደ ተቃዋሚው ጦር ገባ ንጉሠ ነገሥቱም አዲሉ የተፈጠረው ሁኔታ ተቀበስ ራስ ሚካኤል ተይዞ ወደ ሻዋ በግዞት ተላከ ከአንድ ዓመት በኋላ ግን ራስ ሚካኤል ምህረት ተደርጐለት ወደ ድሮ ግዛቱ ወደ ትግራይ እንዲመለስ ተፈቶደለት ጐንደር ከራስ ሚካኤል አገዛዝ ነጻ ስትወጣ እቴጌ ምንትዋብ ወደ ጐንደር ተመልሳ ቁስቋም በተባለው ቤቷ ገብታ ብዙ ሳትቆይ ዐረፈች ራስ ሚካኤልም ብዙ ዓመት ሳይቆይ በርጅና ዐረፈ ራስ ጎሹ እንደ ራስ ሚካእል አጹ ተክለሃይማኖት ለስም ብቻ ንጉሥ ሆኖ እንዲቀመጥ ለማድረግ ሞክሮ ነበረ ንጉሙ ግን ሥልጣን በእጁ ለሣማስገባት ስለሞከረ ራስ ጎሹ ተመመን ከሥልጣኑ ስላወረደው ወደ ገዳም እንዲገባ ተገደደ ከዚህ ዘኋላ ም የኢትዮጵያ ነገሥታት ከ ዓመታት ፀላይ የቆየ የጡድቀት ዘመን ከ እስከ ዓም ተፈጠረ በነዚህ ዓመታት ውስጥ ነገሥታት ተቀያይሯል ከነዚህም ነገሥታት አንዱ የአፄ ተከለሃይማኖት ወንድም አጹ ተክለጌዮርጌስ ጊዜ የንጉሠ ነገሥት ዘውድ ጭኖ ጊዜ ወርደዋል የነገሥታቱ ዕጩዎች ይቀርቡ የነበሩና ለጐንደር ራስ ሥልጣን ሽኩቻ ይደረግ የነበረው በዳሞት በትግራይ ዘጎጃም በዜጌምድር በትግራይም የቴቲምቤንና የእንደርታ ራሶች መካከል ነበር ሸዋና ላሥታ ተካፋይ እልነበሩም በ ዓም ነገሥታት በአምሥት ለሥልጣን ተፋላሚ ራሶች በእጩነት ለዘውድ ቀርበው ነበር ሸዋ የመንግሥት ማእከል የነበረችው ኦሮሞዎች በሸዋና በጎንደር መሀከል በመስፈራቸው የተነሳ ራሷን አግልላ በጥሩ አስተዳደርና መሪዎች ትኖር ነበር እንደዚሁም ላሥታ ከመቶ ዓመት በሬት ከማእከላዊ መንግሥት ተገልላ ለመኖር ትግል አድርጋለች ባለፉት ዓመታት የአስተዳደሩ ማእክል ሚና የተጫወተችው ጎጃም ነዘረች ወደ ትልቁ ዳሞት ጋፉት እናሪያ ከፋ ከምባታ ደዙብና ምዕራብ ክፍለተሀገሮች ለሚያስከድ መንገድ በመተላስፍያ ታገለግል ነበር የኦሮሞዎች ግፊት ለመግታት ከእባይ ወደ ደዙብና ምዕራብ ሕዝቦች ላመቆጣጠር እንደዚሁም በሃይማኖት ምክንያት ይደረግ የነበረው ፍልሚያ ሰፊው ተካፋይና ማእከል ነበረች ከግራኝና ከኦሮሞች ጦርነት ዘኋላ ዘአፄ ኃላክ ሰገድና በአፄ ኢያሱ ትልቁ ወደ ደቡብ ምሰራብ የተደረጉ ዘመቻዎች ኀጃም በኩል ኣባይን አቋርጠው ነበር የሚሻገሩ በቅርብ ጊዜም ራስ አሊ ወደ እኖሪያ በጎጃም በኩል ዘመቻ ለማድረግ አስቦ ነበረ ካርድናል ማሳያ በኦሮሞ ሀገር የካቶሊክ ሚሲዮን ለማቋቋም ሲሄድ ያለፈው በጎጃም በኩል አባይን አቋርጦ ነው እንደዚሁም ፈረንሳዊው ዳባዲ የተባለው ሳይንሳዊ ምርምር ለማድረግ ሰባብ ወደ እናሪያና ወደ ዘፋ የሄደው በጎጃም መንገድ ተጠቅሞ ነው በመጨረሻ ግን በዘመነ መሳፍንት ጎጃም ተከፋይነቷ ቀንሶ ታየቷል የእንደርታ የየጁና የተምቤን መሪዮች ለሥልጣን ሹኩቻ በዘመነ መሳፍንት የነገሥታቱ መሾምና መሻር ዋና አንተሳቃሽ የነበሩ ኦሮሞች የሚባሉ የስሜን ወሉ መሪዎች የራስ አሊና በኋላም ልጁ የራስ ጉግሣ ወገኖች ነበሩ ከትግራይ የእንደርታ መሪዎች ከየጁ ጋራ በመሆን የአጹ ተክለጊዮርጊስና የአጹ እስቂያሥ ደጋፊ በመሆን ዘውድ እንዲጨኑ ያደርጉ ነበር በተቃራኒም የተምቤን የራስ ሚካኤል ወራሾች የእንደርታዎችን በመቃወም የተቀናቃኞች የአፄ በእደማሪያምና አጹ ተከለሃይማኖት ደጋፊ በመሆን ዘውድ እንዲጭኑ ያደርጓቸው ነዘረ ኣ እስቂያስ ወደ ዙፋን ያስቀመጠው የጎንደር ራስ ሆኖ የነበረው ራስ ኣሲ ከእንደርታው ራስ ወሥላሴ በመሆን ነበር ራስ ኣሊ ሲሞት ዘሀምትኩ የየጁ ተወላጅ የጉንደር ራስ በመሆን ኣሁንም ከራስ ወሥላሴ ጋር በባመተባዘር የኣፄ እስቅያስ ልጅ እጓለ በ። ዓም በዙፋን አስቀምጧል ሁለቱ የእደርታና የየጁ መሪዎች የበላይነት ለመቀዳጀት ሁሉም ፍላጎት ስለነበራቸው ራስ ወሥላሴ የንጉሥን ልጅ አገባ የየጁ ራስ ጉግሳም በበኩሉ የተቃራኒው ሙካራ ለማኮላሸት ንንጮ እህቱን እንዲያገባ ኣደረገ ራስ ወሥላሴ ከሰሜኑ ራስ ወገብርኤል ግንጻጓር በመፍጠር የትግራይ መሪዎች የበላይነት የጨበጡ መስሉ ነበር ነገር ሻን ራስ ጉግሳ ወደ ራስ ሚካኤል ወገኖች በመጠጋት ሙከራቸው ሊያከሽፍባቸው ችሏል የትግራይ መሪዎች እርስ በእርሳቸው አለመስማማት በራስ ሚካኤልም ጊዜ ከክፍለ ኢየሱስ ጋራ የተከሰተ ጉዳይ ነው በራስ ሰባጋዲሥ በደጃዝማች ንጉሴና በደጃዝማች ቱበዜም ተከስቷል ራስ ወሥላሴ በ ዓመቱ ሲሞት በ ዓም ራስ ጉግሳ ያለ ተቀናቃኝ ከገዛ በኋላ በ ዓም ሲሞት ልጁ ማሪዬ ወራሽ ሆነ በ ዓም አፄ እጓለ ወይንም ጓሉ ሞቶ ስለነበረ ዮኣስ ሁለተኛ በምትኩ ንጉሥ ሆኖ ነበር ከሦስት ዓመት በኋላም የንጉው ልጅ ጅጋር ነገሠ ከወልደ ሥላሴ ሞት በኋላ የመላው ትግራይ ገዢ ነኝ በግለት የዐጋሜው ሰባጋዲሥ ሥልጣኑ እያጠናከረከመምጣቱም በላይ ለጐንደር ራስ ለማሪዬ አልገብርም ለማለትም ደፈረ አሁን ወሳኝ ሚና የሚጫወተው የሰሜኑ ገዥ ደጃች ውቤ የራስ ወገብርኤል የልጅ ልጅ ነው የራስ ወገብርኤል ልጅ የራስ ጉግሣ ሴት ልጅ አግብቶ ውቤ ተጠለደ ደጃዝማች ውቤ የስባጋዲስ ወገን ለመምሠል ልጁን ለሚስትነት ጠይቆ በ ዓም እገባት ስባጋዲሰና ማሪዬ ጦርነት ሲገጥሙ ግን ከማሪዬ ጋራ ሆኖ ሰባጋዲለን መውጋት ጀመረ በጦርነቱ ማርዬ ቆስሎ ሞተ ውቤም በበኩሉ ሰባጋዲስን በጦር ሜዳ ገደለው በማሪዬ ቦታ ወንድሙ ዶሪ ሥልጣን ተረከበ ብዙ ሳይቆይ ግን ዶሪ ስለሞተ የራስ ማሪዬ ልድ ራስ ዓሊ ሥልጣን ተረከበ ደጃዝማች ውዔ የራሰ ሰባጋዲስ ወገኖች ሥልጣን ሳይቀበሉ ለብዙ ዓመታት ይዋጉት ነበር ፀረ ውቤ ተቃውሞ በሐማሌን በራስ ኃይሉ የሚመራ በቴምቤን በገብረ ሩፋኢል የሚመራበዐጋሜ በዛሕሳይ የሚመራ የሰባጋዲስ ጠገኖች ነበሩ በ ዓም ሦስቱም ወደ ዓድዋ ዘምተው ከተማዋን ያዚት ነዝዢር ግን ሦለቱም ጦርነት ገጥጹሙመው ሰለተሸነፉ ይቅርታ ጠይቀው ከደጃዝማች ውቤ ጋራ ታረቁ ደጃዝማች ውቤ ዘትግራይ ሥልጣኑን ሲያጠናክር ራስ ዓሊ የጉንደር ራሰ ከትውልድ ህገሩ ከስሜን ወሎ የጁ በጌምድር መጣ ራስ ማሪዬ ሲሞት ወንድሙ ራስ ዶሪ ሥልጣን ሲይዝ እፄ ቻጋርን ከሥልጣን ኣውርዶ ኣፄ ኢያሱ ኛ የአፄ ተከለስሃይማኖት የልጅ ልድ በዙፋን እሰቀመጠ ኣፄ ኢያሱ ራሰ ዶሪ ሲሞት ሙሉ የንጉሥ ሥልጣን ለመያዝ ሞክሮ ነበር ሆኖም ራስ ዓሊ ንጉሠን ከዙፋን አውርዶ በምትኩ ገብርክርስቶሰ ኣሰቀመጠ ከጥቀት ወራት በኋላ አዲሱ ንጉሥ ሞተ በምትኩ ራስ ዓሊ ሣህለድንግል ከአንድ ገዳም አውጥቶ የንጉሠ ነገሥት ዘውድ እንዲጭን እደረገ ኣፄ ሣህለድንግል የቅባት ደጋፊ አይደለም ተብሎ ከሥልጣን እንዲወርድ ተደረገ እፄ ገብረክርሰቶስም ወደ ሥልጣን እንደገና ተመለለ ከ ወር በኋላ ግን ሰለሞተ እንደገና ሣህለድንግል ወደ ሥልጣን ተመለለ ራስ ዓሊ ከጐኑ ኣማካሪው እናቱ ወሮ መነን ነበረች የቋራ አውራጃ በሽፍቶች ተተራመሰ ስለነበረ የግብፅ መንግሥትም ግዛቱን ወደ ኢትዮጵያ ለማሰፋፋት መግቢያ ቀዳዳ ሊያደርጋት እየሞከረ ሰለነበረ ያንጃብብ የነበረ ኣደጋ ለማሰወገድ ራሰ ዓሊ ባለጋራው የነበረ ራስ ከንፉን ከእሥር ቤት ኣውጥቶ የቋራ ኣውራጃ ገዥ ኣድርጎ ሾመው ራስ ቭንፉ የተጣለበት እደራ በሚገባ በመወጣት የውጭ ወራሪዎች ግብፃውያን እባሮ የውስጥ ሽፍቶችንም በማጥፋቱ ባውለታ ሰለሆነ ልጁ ጎሹ አባቱ ሲሞት በአባቱ ቦታ ተሾመ ራስ ዓሲና እናቱ መነን ጎጃምን ለማሰገበር ባደረጉት ዘመቻ ጎሹም ተካፋይ ሆኖ ነበረ ራሰ ዐሊ እንደ ቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት አባይን ተሻግሮ በመቋቋም ላይ የነበሩ ትናንሽ የኦሮሞ መንግሥታት ለማሰገዝበር ግዛቱንም ለማሰፋፋት እቅድ ነበረው ከጦርነቱ ፍፃሚ በኋላ ራስ ጎሹ በዘመቻው መሳካት ላበረከተው ሞያ ውለታው ለመመለስ የጎጃም ገዢ ኣደረገው ራሰ ጎሹ ግን ሹመት ኣንዳገኘ ጎጃም ክሌሎች ክፍለህገሮች በኣኩል ደረጃ እንድትቀመጥ በመፈለግ ለራስ ዐሊ መታዘዙን አቆመ ራስ ዐሊና እናቱ መነን ወደ ጎጃም በዘመቱ ወቅት በጎንደር ለሥልጣን ሽሚያ ረብሻ ሰለተነሳ ዐማፅያንም ከንጉሙ ከሳሕለድንግል በመመሳጠር ሥልጣን ለመያዝ እቅድ እንደነበራቸው ሰለተሰማ መነን በፍጥነት ከጎጃም መጥታ የዐመፁ መሪ የነበረው ወልደተክሊ በጦርነት ኣሸንፎ እስረኞ በማድረግ በድል አድራዒነት ጎንደር ገብታ አጹ ሳሕለድንግልን ከሥልጣን አወረደች የታወቀው የኢትዮጵያ ንጉሥ ተከለጌዮርጊስ ሰድስት ጊዜ ንጉሠ ነገሥት ለመሆን የተመኘ ስድስት ጊዜ ከዙፋኑነ የወረደ ዮሐንስ የተባለው የ ዓመት ዕድሚ የነበረው ልጁ በጎንደር ከተማ ይኖር ነበር ራስ ዓሊና እቴፄሄፄ መነን ኣፄ ዮሐንስ ተብሎ በንጉሠ ነገሠት ዙፋን አስቀመጠት ከመነን ጋራ ሰለተጋባ ጀግናዋ ጦረኛዋ መነን እተጌ መነን ተብላ ንግሥት ሆነች ሥልጣን ለማጋራት መብት እገኘች ራስ ዐሊና ደጃዝማች ውቤ ከዚህ በኋላም የተዋህዶ እምነትም ለሁስት ወልድ ትብና ፀጋ ልጅ የሚባሉ እምነቶች መከፋፈል ተፈጥሮ ነበር በቢሁ መሠረት የጎጃም የትሳት ደጋፊ ሸዋ የፀጋ ልጅ ደጋፊ ትግራይና ሌሳ የኣማራ ክፍልም ጠልድ ቅብ ወይም ካራ ደጋፊ በመሆን ወገን ለይተው ቡድኖች ተፈጥረው ነበር ደጃዝማች ውቤ አቡነ ሰላማን የወልድ ቅብ ደጋፊ እንዲሆን ቢያደርገውም በሌሎች ራሶች ላይ ውግዘት እያሰማ ከውቤ ጋራ ብቻ በመቆም መላው ኢትዮጵያን በመቆጣጠር ስሥልጣን እንዲያበቃው ያቀረበለት ጥያቄ ተቀባይነት እላገኘለትም አቡነ ሰላማ ከሌሎች ኢትዮጵያ ራሶች በምሥጢር ሊሰማማ ውቤ ስስደረሰበት ከዘዝር እንዲወጣ ፈረደበት በኋላ ግን እቡኑ ይቅርታ በመጠየቁ ደብረ ዳሞት ገዳም ተወሰኖ እንዲቀመጥ አደረገው ከዚያም ሊያመልጥ ሊሞክር በውቤ እጅ ገባ በዚዙ ጌዜ በደጃዝማች ውቤና በራለ ዐሊ መሐከል ጦርነት ተነሳ የራሰ ዐሊ ሚስት ሒሩት የደጃዝማች ውዔ እህት ለሰለነበረች ሁለቱ መሪዎች በጋብቻ የተሳሰሩ ነበሩ ደጃዝማች ውቤ ሐል አማራ በድል ኣድራጊነት ጦርነት ከፍቶ ገባ የጎጃም ራስ ሀዕኑ ከተሰስፈ እህቱ ራ ነፍ እገ ራት ም ንነኑ ከ ስ ዐሊ ሊሸነፍ ለእሱ እንደሚድራት ቃል እጹ ዮሐንስ ኛው ስደጃዝማች ውቤ ድጋፍ ለጥቶ ነበር የትግራይና የጎጃም ሠራዊት በ ዓም በቤጌምድር ደብረጋብር አጠተብ ሰፈረ የራስ ዐሊ ጦር ሰለተከበበ ተዋጊዎቹም የቄሶች ውግዘት በመፍራት ስስካዱት ዘቀላሉ ተሸንፎ ራስ ዐሊ በአንድ ገዳም ተተሀፀጠ እዚህ ላይ ማወቅ የሚዝባን ነዢ ራስ ዐሊ ሰሙ እንደሚያመስከተጡ እስላም እልነበረም ክርሰቲያን በመሆኑ በእንድ ገዳም ገብቶ ለመኖር ችሏል ደጃዝማች ውቤ ኣቡነ ሰላማና ኣጹ ዮሐንስ ኛ ድላቸውን በሚያከብሩበት ወቅት ዐሊጋዝ በተባለው በራሰ ዐሊ አጎት የሚመራ የራስ ዐሊ ደጋፊ ጦር እጁን ለመስጠት በመምሰል በተጠንቀቅ ያልቆመ ሠራዊት ስፈር ገብቶ ተቃውሞ ሳይገጥመው ሶስቱ ሰዎችን በቁጥጥሩ ሲያውላቸው ራለ ጉሹ የተሰጠችውን ሚሰት ትቶ ወደ ጎጃም ሸሽቶ ዝባ ራስ ዐሊ ከነበረዘት ቦታ ገዳም ተጠርቶ እየተጠራጠረ ዲመጣ ተቀናቃኙ ታለሮ ኣገኘው ከማለቱ ጋራም በደህና ተገናኘ ራስ ዐሊ በቂም በቀል አልተነሳሳም ሁለቱ ረ ረቁ ያት ርትየች። ወደ ሀገሩ በሚመለሰበት ጊዜ ራስ ዐሊ ለንግሥት ቪክቶሪያ ሰጦታ ለመላክ ከእንግሊዝ መንግሥት ለመቀራረብ ሰለፈለገ ፕላውደን ብፁ ዐመታት በኢትዮጵያ የቆየ በመሆኑ ለእንግሊዝ መንግሥት ለማሰረዳት ችግር አልገጠመውም በጊዜው የነበረ ሃእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ፖልሜርሰቶን በ ዓም ፕላውደንን በምጽዋ በኋላም በመላው ኢትዮጵያ የእንግሊዝ ቆንሰል ሹሞ ላከው ፕላውደን በመጀመሪያ ከራስ ዐሊ ጋር በኋላም ክአጴ ቴዎድሮስ ጋር ኣማካሪ በመሆን የለዘበትነት አቋም እንዲይዙ ረድተዋቸዋል ፕላውደን ተቀማጭነቱ በደብረ ታቦር በማድረግ የምጽዋ ቆንሰል ግን ባሮኒ የተባለው እንድ ኢጣሊያዊ መድቦ ባሮኒም የእንግሊዝ ቆንሰል በመሆን እሰከመጨረሻ በታማኝነት አገልግሏል በ ዓም በራስ ዐሊና በፕላውደን መካክል በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መነኩሳት የእንግሊዝ መንግሥት ጥበቃ እንዲያደርግላቸው ስምምነት ውል ተደረገ ምዕራፍ ኢትዮጵያ ከሰለሞናዊ አገዛዝ በኋላ አ ቴዎድሮስ ኢትዮጵያ ክዚህ በላይ እንደተገለጸው ዓይነት ሁኔታ እያለች አንድነት የላትም አንድነቷን የሚመሰርት ጠንካራ ገዥ ንጉሥ ያስፈልጋታል ብሉ ማሰብ አሰፈላጊ አልነበረም በውሰጥ አሰተዳደር የራስ ፀሷና የእቴጌ መነን እንደ ማእክላዊቷ የሚቆጠር መንግሥት በደጃዝማች ውዚዜዚና ዘራሰ ጎሹ ላይ ለዘብተኝነት ያሳየው አቋም የንጉሠ ነገሥቱ ዘውድ ዘማስክዘር ለወይፊት አሰተዳደሩ የማሻሻል እቅጣጫ የሚጠቁሙ ነበሩ ከግብጽ ሊሰነዘሩ ለሚችል ወረራ መመክት እንደሚችልም በደጃዝማች ክንፉ ጊዜ አሳይቷል በውጭ ፖሊስም በለዘብተኛነትና በእኩልነት የተመሠረተ ጥሩ አዝማሚያ የሚከተል ይመሰል ነበር የንጉሠ ነገሥቱና የጠቅላይ ሚኒሰትሩ ሥልጣን ዘሕግ ለመወሰን ቢቻል ኢትዮጵያ ጥሩ አማካሪ ቢኖራት ወይ ሕገ መንግሥታዊ የዘውድ ኣገዛዝ ዲሞክራሲ ቀሰ በቀሰ በመሸጋዝዢ ይቻል ነዘር የክፍለ ሀገር ራሶች ሁሱ በዘውዳዊ ማእከላዊ መንግሥት የሚያምኑ ሰለነዘሩ የኢትዮጵያ ኣንድነት በአደጋ ላይ አልወደቀም ለለዚህ የኢትዮጵያ አንድነት መሥራች የአጺ ቴዎድሮስ ክስተት አሰፈላጊ አልነዘረም ሥልጣን ለመያዝ ቢችልም እንደሊሎች ከእሱ በፊት የነቱሩት ንጉሠ ነግሥት ዘማሰቀመጥ እንደጠቅላይ ሚኒሰትር ዓይነት ሙሉ ሥልጣን በእጁ በማሰገባት ማሰተዳደር ይችል ነበር የንጉሥ ነገሥቱ ሥልጣን ለመያዝ ከፈለገም የሰለሞን ዘር ነበረው ስለተባለለት ማስረዳት መቻል ነበረበት ይህ ካልሆነም እንደ አጴጹ ዮሐንስና ኣጹ ሚኒልክ በሰላማዊ መንገድ አሰተዳደር መመሰረት ነበረበት አጹ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ አንድነት አመጣ እያልን እሰክ ዘመናችን ድረሰ ማወደስ የዋህነት ነው በኃይልም በዘዴም ጭምር እነ ራስ ዐሊ ክሰባት ትውልድ ጀምሮ ሀን የማሰተዳደር ልምድ የነዘራቸው ያልቻሉት የአጹ ቴዎድሮሰ በኃይል ብቻ ተጠቅሞ እንድነትን ይፈጥራል ማለት የዋህነት ነው አጹ ቴዎድሮሰ እንደ አጹ ሱሲኒዮስ ሁልጊዜ ድል አድራጊ ነበረ ነገር ግን ሰውን በመግደል ብቻ ሀዝርን ማስተዳደር ኣይቻልም እንኳን የውሰጥ ጠላት የውጭ ጠላትም ስብኣዊነትና ምህረት ጥሩ አስተዳደር ካልታክከስበት በኃይል ብቻ መጠቀም በቂ አይሆንም ጀግንነትም አይደለም ኣጹ ቴዎድሮሰ የቋራ ሽፍታ በነበረበት ጊዜ ዓላማው የውጭ ወራሪዎች ግብጸችን ለመዋጋት ነበር ሥልሚን እንደያዘ ግን የውጭ ጠላትን ለመዋጋት ጊዜ አላገኘም በፀገራችን የሚታየው አጹ ቴዎድሮሰ እንደ ብሔራዊ ጀግና የአንድነታችን አባት እደፁይነ መገመ ኑ ከታሪካዊ ስህተት የመነጨ ነውጉ በአጹ ቴዎድሮስ ዘመነ ምግሥት ለኢትዮጵያ የባሰ መከፋፈል እንጂ ኣንድነቷን አልተከበረም አጹ ቴዎድሮሰ ኢትዮጵያ ልትቋቋመው የማትችለው ከውጭ ሀገር ሠራዊት ከታላቅ የእንግሊዝ መንግሥት አስፈላጊ ሳይሆን እንድትደፈር እና እንድትወረር አድርጓታል የእንግሊዝ መንግሥት ዓላማው ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛት ለማድረግ ይሁን ወይም ወዳጅ ህር ለማድረግ ይሁን ባይታወቅም ኣጹ ቴዎድሮሰ አስፈላጊ ሳይሆን ኢትዮጵያ ቪጠ ኮርዕክ » ህ ኣሀ ክኩብሁ «ክቫ። ዘር ነዘርጉ ይህ ባይቻልም ሌሎች አማራጮች ነበሩ ሀገሪቱን መምራት በቴዎድሮስ እጅ መውደቅ አልነበረበትም ከብዙ ትውልድ ጀምሮ ብዙ ልምድ የነዛራቸው ሌሎች ነበሩ በአጩነት ባይቀርቡም ከንዝሥ ሣሀስሥላሴ ጆምሮ በሸዋ የነበሩ ብዙ የአስተዳደር ልምድ የነበራቸው ነበሩ ባለፈው ታሪካችን በመውሰድ ሸዋ ስመ ጥሩ ነገሥታት እንደ አእ አምደጽዮን የመሳሰሉት የተፈጠሩጓት ስስሆነ አሁንም ኢትዮጵያን መምራት ማንነቱ ከማይታወተው ከቴዎድሮክ በይበልጥ የሚመረጡ መሪዮች ልታቀርብ ትችል ነበር ጎጃም ወደ ደቡብና ወደ ምዕራብ ክፍላተ ሀገራት ለመሔድ መተላለፊያ መንገድ ስስነበረች ከአጹ መላክ ሰገድ ጀምሮ ከዚያም በፊት በዮዲት ጊዜ ኦሮሞዎችን ለመከላከል ይደረጉ የነበሩ ትግሎች ማእከል ስስነዘረች አባይን ተሻግሮ ወደ ሥልጣን የያዘው በቴዎድሮስ ዘመን ኢትዮጵያ በእንግሊዝ ጦር ስትወረር ደቡብና ምዕራብ የሚደረጉ ዘመቻዎች መተላለፊያ መንገድ ስስነበረች በሴላ በኩልም በሃይማኖት ክርክሮች እንደ ማእከላዊ ሆና ተሳትፎ ስለነበራት ማእከላዊ መንግሥትም ሰማሰተዳደር ብቁ የሚያደርጌት ነጥቦች ስሰነበራት መሪዎች ልታፈራ የምትችል ከፍለ ሀኅር ነበረች በትግራዩ ደጃዝማች ውቤ ቤተሰብ ከሰባት ትውልድ ጀምሮ የአሰተዳደር ልምድ ያካበተ ለዘብተኛ መሪዎች ነበሩ ቴዎድሮስ ግን የሽፍቶች መሪ ከመሆን ተነስቶ ነው የንጉሠ ነገሥት እንኳን እንድነቷ ሊከበር ሕልውናዋም በእደጋ ላይ ወድቆ ነበር በአጹ ቴዎድሮስ ጌዜ የእንግሊዝ ወራሪ ሠራዊት ኢትዮጵያውያን ሰሰተባበሩት ዘመቻውን በተሳካ ሁኔታ በመፈጸሠመ ግብጻውያን ጣሊያኖች በተመሳሳይ ሁኔታ በኢትዮጵያ ላይ ወረራ እንዲያካሄዱ ስላደፋፈራቸው ኢትዮጵያ በወራሪዎች እንድትደፈር መንገድ ከፋች ሆኖዋል አጹ ቴዎድሮስ ሰንጉሠ ነገሥት ሥልጣን ለመያዝ የበቃው የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገሮች በሙሉ ተባብረው ሊያጠፋት ያስሰፉበፀት ኃይል በመበጣጠስ ነበር ቴዎድሮስ የኢትዮጵያ አንድነት ለማስፈን እንደ ትንዚት ሲነግርሰት ነበረ ስለተባለ የሕዝብ ድጋፍ ነበረው በጸረ ቴዎድሮስ ተሰልፈው የነበሩ ኃይሎች መላው ኢትዮጵያ ናት ለማለት ይቻላል እንደ ማእከሣቅ መንግሥት ይቆጠሩ የነበሩ ከራስ ዐሊና ከእቴጌ መነን ሊላ የጸረ ቴዎድሮስ ጓዶች የጎጃሙ ራስ ጉሹ የትግራዩ ደጃዝማች ውቤ የሸዋው ኃይሰመሰኮት ነበሩ የተባበሩት የጦሩ ጓዶችጳልግን ቴዎድሮስ እንደተመኘው ብዙ ባይቆዩ ተበታተኑ በዚህም ጊዜ ከሁሉም ኃይለኛ ተብሉ ተፈርቶ የነበረ ራስ ጎሹን ቴዎድሮሰ በቡራምባ ተራራ አጠገብ ደምቢያ ሰብቻው ጦርነት ገጥሞ ዘራስ ጎሹጁ ላይ ኖቬንበር ቀን ዓም ድል ተቀዳጀ እፕሪል ዓም ራስ ዐሊ ሺ የሚገመት ጦር በዘመ ምራት ከቴዎድሮስ ሲሶ የማያህል ሠራዊቱ ጦርነት ገጥሞ በጉራጎራ ሳደቀናው ስለቀረ ለሁለተኛ ጊዜ ጁን ቀን ዓም ጦርነት ገጥሞ ምንም እንኳን በጀግንነት ቢዋጋም ወታደሮቹ ሰለከዱት የራስ ጎሹ ልጅ ብሩም አአስቀድሞ ከቴዎድሮስ ጉን ለመሰለፍ ሰለወሰነ ደጃዝማች ውቤም ከጦር ሜዳ ራሱን ስላገለለ ራስ ዐሊ ተሸናፊ በመሆን ሸሽቶ ወደ ደራ ሂደ ቴዎድሮስ ወደ ትግራይ እና ወደ ሸዋ ከመዝመቱ በፊት ሜይ ዓም ወደ ጎጃም ዘምቶ በራስ ብሩ ላይ የራስ ጎሹ ልጅ ጦርነት ገጥሞ በቀላሉ ድል ተቀዳጅቶ ራስ ብሩ ተማርኮ በወታደሮች ፊት በእሳት እንዲቃጠል እደረገው ልፄ ቴዎድሮስ ሎርድ ኖፔር ፌብሯሪ ቀን ዓም ወሳኙ ጦርነት በደጃዝማች ውቤና በቴዎድሮስ መሐል በሰሜን ደራጌ በተባለው ቦታ ተካሂዶ በመጀመሪያ የጦርነቱ አንቀሳቃሽ የነበረው አሸቱ የተባለው የውቤ ልጅ ከተገደለ በኋላ ደጃ ዝማች ውቤ በከሃዲው አስታራቂ ይመስል የነበረው ደጃዝማች ውቤ በኩኩቤ ተይዞ ለቴዎድሮስ ስለተሰጠ ቴዎድሮስ አሸናፊ በመሆን ንጉሠ ነገሥት እየተባለ በወታደሮቹ ታጅቦ በደራጌ ቤተክርስቲያን በአቡነ ሰላማ አጅ ካሣ የነበረው ስሙ ቴዎድሮስ በመባል የንጉሠ ነገሥት ዘሙድ ጭኗል። አጹ ዮሐንስ በእጹ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት የአዴ ቴዎድሮስ የግፍ አገዛዝ ቀርቶ በተለይ በጉራዕ ጦርነት ጊዜ እውነተኛ የኢትዮጵያ አንድነት የታየስት ነበር። ህዘ ጽ ሃ ዩ ኮቴር ህዚ ኤ በዚሁ መሠረት ምኒልክ በጉራዕ ጦርነት ጊዜ መቅደላን ጎጃምን ቤጌምድርን በመ ያዝ ንጉሠ ነገሥት ተብሎ እየተጠራ አጹ ዮሐንስ ሲሸነፍ ወደ ጎንደር በመግባት በዝግጅት ላይ የነበረው ጦርነቱ በአጹ ዮሐንስ ድል አድራጊነት ሲፈጸም አማላጅ ልኮ ክንጉሠ ነገሥቱ ሹመት አግኝቶ ትከሻው ላይድንጋይ ጭኖ አጹ ዮሐንስ ዘንድ ቀርቦ ግብር እየቨፈለ የሸዋ ንጉሥ ብቻ ተብሎ ስመኖር ሰለተሰማማ የሸዋ ንጉሥ መሆኑን የሚያፀድቅ ሹመት ክአጁ ዮሐንስ ተቀብሎ በቀላሉ ያለምንም ደም መፋስስ ለመታረቅ ችሏል። በውጫሌ ውል መሠረት የኢትዮጵያና የኢጣሊያ ቅኝ ግዛት ሕጋዊ ወሰን መረብ አልነበረም። በዚሁ ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበረው ማንቺኒ ሽበ ቅኝ ግዛቶች አሰብ በአሰተዳደር ቢለያዩም የኢጣሊያ አንድ አካል ናቸው የሚል መልስ ሰጥቷል። በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒሰትር የነበረ ሰው ዝነኛ የነበረ በዓድዋ ጦርነት ጊዜ ሽንፈት ስለ ቀመስ ሥልጣኑ በገዛ ፈቃዱ ለመልቀቅ የተገደደ ከሪሰፒ ሀ የማንቺኒ ተቃራኒ አስተያየት በመለንዘር የኢጣሊያ ቅኝ ግዛቶች የኢጣሊያ አንድ አካል ሳይሆኑ በኢጣሊያ መንግሥት ስር የሚተዳደሩ መሆናቸውን ከገለጸ በኋላ ንግግሩን በመቀጠል ተቃራኒ ትችቶች ያስከተሉበት ቃላቶች በመጠቀም «ሕገ መንግሥት አንቀጽ የመንግሥት መሬት ጎው በሚልበት ጊዜ የሚያመለክተው ሰለ ብሔራዊ መንግሥት ስለ ገዥዋ የኢጣሊያ መን ግሥት መሬት ነው እንጂ ከሀገር ውጭ የሚያዙ መሬቶች አይደሉም» በማለት ገልጧል። ከዚህ ውል በኋላ ኤርትራ ቁጥር ተፈጠረች። ኤርትራ ቁጥር በ ዓም በተደረገው ጦርነት ጣሊያኖች አዲቓአበባ ከመግባታቸው ወር በፊት ጊዜ የኢጣሊያ ጦር ኤታ ማጆር ሹም በነበረው ጀኔራል ጋባ የተነደፈው እቅድ አጹ ኃይለ ሥላሴ በኢጣሊያ እጅ እንደሚገባ ቃሰቦ የተዘጋጀ ሰለሆነ በሥራ ላይ ሊውል አልቻለም። የኢጣሊያ መንግሥት ፍላጎት አሰ ለእስር ኬት ቦታእንድታገለግል አይደለም ኛ አሰብ ለንግድ አገልግሎት ብቻ ለማዋል ጥረት እንዲያደርግ በመግለፅ ኣደራ እያለ ለዚህም ነጥቦች ለምሣሌነት ተጠቅሰው ነበር ኛነዳጅ ከሰል ማዕድን እና ሌሎች ለመርከቦች አገልግሎት የሚውሉ ቁሣቁሶች ማከማቻ ኛ ከአውሮጳ በተለይ ከኢጣሊያ ወደ ኢትዮጵያ ወይንም ከኢትዮጵያ ወደ ኤውሮጳ የሚላኩ እቃዎች የንግድ ማእከል ማድረግ ኛ ከዓረብ ሀገሮች ወደ ኤውሮጳ ወይንም ከአውሮጳ ወደ ዐረብ ሀገሮች የሚደረግ የማስመጣትና መላከ የንግድ እንቅስቃሲ ማእከል እንድትሆን ነበር የኢጣሊያ መንግሥት ተወካይ ብራንካ ና ከዚህ በላይ የተገለፀው መመሪያዎች መሠረት በማድረግ ፌንሩዋሪ ዓ ም ሥራውን ለመጀመር አስብ እስከሚገባ ድረስ ሳፐቶ የሚያሰቃየው የነበረ ህመም ተቋቁሞ አሰብ ቆይቶ በዚህ ወር ግን እያዘነ ወደ ኢጣሊያ ተምለሰ አሰብ በኢጣሊያ ፓርላማ ፀድቆ የኢጣሊያ ቅኛ ግዛት የሆነችው ጁን ቀን ዓ ም ሲሆን ከጠቅላላ የፓርላማ አባሎች ውስጥ ረቂቁን ሲቀበሉት ተቋውመውታል ፒ ሳፐቶ ወደ ኢጣሊያ እንደተመለሰ በዩኒቨርሲቲ የዓረብኛ ቋንቋ አስተማሪ ፕሮፌሰር በመሆን የቀድሞ ሥራውን ቀጥሎ ነበር በ ዓ ም ሳፐቶ በ ዓመት ፅድሜው ታሞ የአልጋ ቁራኛ ሆኖ በነበረበት ጊዜ ኢጣሊያ ወደ ኢትዮጵያ ግዛቷን ማስፋፋት በቀጠለችበት ጊዜ በኣትዮጵያ ኢጣሊያ የምትከተለው ፓሊሲ ሃሣቡ እንዲገለጽ ሲጠየቅ በቁጭት የሚሰጣቸው መልሶች መልስ አልባ ከጥያቄው ውጭ ሌላ ጊዜም ስለ ኤርትራ ጥልቀት የሌላቸው የተቃዊሚዎች አስተያየቶች እንዲሁም ስሜታዊ የሆነ የተጋነኑ ከደጋፊዎች የተሰነዘሩ ሃሣቦች አስተያየቱን እንዲሰጥ ተጠይቆ ፈቃደኛ ሣይሆን ቀርቷል እንደዚሁም ዳኑንሲዮ የተባለው ታዋቂ ኢጣሊያዊ የስነጽሑፍ ሰው በዶጋሊ ስለወደቁ የኢጣሊያ ወታደሮች አጥላልቶ ስሰ ደረሰው ጽሑፍ ሃሣቡን እንዲገሰጽ ተጠይቆ ሳፐቶ ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርታል የዚህ ዓይነት ዝምታ ከተቃውሞ ተለይቶ የሚታይ አይደለም ከታገልኩበት ዓላማ ውጭ ነው ብሉ እንደመለሰ ይቆጠራል በአጠቃላይ የአሰብ ግጂ የተከናወነው በ ጊዜያት ነበር ኛ ውል ኖኸምበር ቀን ዓ ም ካንጋ ተራራ እስከ ሉማህ ግጂ የተካሄደበትገጁጂ ሲኞር ጁሰፔ ሳፐቶና ሻጮች ሀሰን ቤን አህመድ ኢብራሂም ቤን አሀመድ እማኛች መሐመድ አብዲ አህመድ ዓሊ ሰይድ እዋድህ ፀሐፊ አብደላ ቤን ዱራን የተከፈለው ገንዘብ ብር ቀብድ ብቻ ኛ ውል ማርች ቀን ዓ ም ከጋንጋተራራ ጀምሮ እስከ ባህር አላሉ የተባለው የባህፎ ዳርቻና ሎማህና ግጂ የተካሄደበት ገጅዎች በሩባቲኖ ኩባንያ ስም ሲኞር ጁስፐ ሳፐቶ እንድሪያ ቡዘሊኖ ሻጮች ሱልጣን አብደላ ሻሂም ሎልጣን ሀስን ቢን አህመድ ሱልጣን ኢብራሂም ቤን አህመድ የተከፈለው ገንዘብ ናምሥክሮች አብደላህ ኤደን እሊ ከሲኦራሲዮ አንቲኖሪ ካርሎ ግሮንዶና ኛ ውል ዳሴምበር ቀን ዓም ከ ዓመት በፊት ሳፐቶ ተነጋግሮ ተቋርጦ ቆይቶ የነበረ የሽያጭ ውል ከአሰብ ፊት ለፊት የሚገኙ የዳርማርኪዬ ዴሲቶች ክቪራሄይታ ሱልጣን ጋራ የተደረገው ውል ግጂ ሴኞር ጁዕፐ ሳፐቶ ቫጭ ሱልጣን በረሀን የተከፈለው ገንዘብ አንደ ሺህ ምስክሮች አስማን አብይላ ዱራን ጂያኮሞ ዶሪያ የጆርጆ ልጅ ኤደዋርዶ በካሪ ሃ ውል ማርቕ ቀን ዓ ም ላሰብ ፊት ለፊት ከራስ ሴንቲያር እስኮ ቤይሉል ለዶዖ የሚገኙ ደሴቶች በሙሉ አንድም ሣይቀር በተጨማሪ ከራስ ሴንቲያያ አስዚ ራስ ሊማ የሚገኙ የባህር ዳርቻዎች እስክ ማይል ስፋት ገጅ ሣጥፕሮልስሰር ካቫሊየር ጁስፐ ሳፐቶ ሻጭ ብርሀን በን መሐመድ የራሄይታ ሱልጣን የተከፈለው ገንዘብ አስራ ሶስት ሺህ ብር ማሪያ ትሬዛ እማሃች። መህሥንም ግር በመቀጠል በመጀመሪያ ቋንቋ ማጥናት ጀመረ ግእዝና አማርኛ ትግርኛ በአለባበስም እንደ ሀገሩ ሕዝብ ሆነከሐጢአት በስ በማንኛውም ነገር ሐበሻ ነኝ በሚል መፈክር ከሀገሩ ሕዝብ ጋራ ሰመዋሀድ ሞክሯል ሆኖም መፈክሩ ኢትዮጵያውያን ሐጢአተኞች ናችው ወይ የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል ምናልባት በደ ያኮቢስ አባባል ካቶሊክ ያልሆኑ ሰዎች ሁሉ ሐጢያተኛች ናቸው ለማለት ፈልጎ ይሆናል የደጃዝማች ውቤና የዴ ያኮቢስ ወዳጅነት የሚያጠናክሩ ሌሎች ሁኔታዎች ተከስተው ነበር ኢትዮጵያ ከግብፅ የምታስመጣው ፖትሪያርክ ለ ዐመታት ሳይመጣ ቆይቶ ነበረ ደ ያኮሲስ ወደ ኢትዮጵያ የመጣበት ዓመት ከጎጃም ከሸዋ ከጎንደርና ከትግራይ ገንዘብ ተዋጥቶ መልእክተኛችን ሰመላክ እንዲቻል ሰደጃዝማች ውቤ ውክልና ተሰጥቶት ነበር ኢትዮጵያውያን መልእክተኞች ቢመረጡም ዐረቦች እያፈኑ የባሪያ ንግድ የሚካሄድበት ከአፋኛቹ ለመከላከል ዋስትና የሚሰጥ አንድ ኤውሮጳዊ ከመልእከተኞቹ ጋር የሚሄድ ሰው ያስፈልግ ስሰነበረና ከተጠቆሙት ሦስት ሰዎች አንድ እንግሊዛዊው ኮፊን አንድ ጀርመናዊ ሺምበርና ደ ያኮቢስ ተመረጡይህ የውጭ ዜጋ ከኢትዮጵያንውያን መልእክተኛች ጋር ሄዶ ከዓረቦች አደጋ ጠባቂ የሚሆንበት ጉዳይ ለዛሬ ትውልድ ግራ ሊገባን ይችላል በወቅቱ ግን ይደረግ የነበረ አሰራር ነው የደ ያኮቢስ የሕይወት ፖሪክ ፀሐፊ አራታ ሳልሻቶሬ ይኽን ጉዳይ አንስቶ ሲፅፍ ዓረቦች ኢትዮጵያንን ዝትተኛ ዘር አድርገው ይገምቷቸው ስሰነበር ነው ይላል ዓረቦች ግን በተፈጥሮቸው ዘረኛች አይደሉም የአስልምና እከራሪዎች ናችው እንጂ በኢትዮጵያ የባሪያ መሸጥና መግዛት ተየሰመደ ነበረ ነግር ግን የዓረቦችና የኢትዮጳያ የባሪያ መያዝ ልምድ ከፈረንጆች በጣም የተለየ ነው በዐረቦችና በኢትዮጵያ ባሪያ አብሮ የሚኖር እንድ ቤተሰብ አካል ሲሆን በፈረንጆች ግን ደንበኛ የባርንት ስራ የሚያንፀባርቅበት ነው ባሪያ እንኳን አብሮ በአንድ ቤት ሊኖር ከጌታው ጋር ሊጠጋም አይችልም ብዙ ስቃይም ይደርስበታል ዓረቦች ደግሞ በተሰይ ሙስሊም ካደረጉት በኋላ ባሪያ ብሎ እይጠሩትም ዓረቦች የባሪያ ንግድ የተማሩ ከኤሮጳውያን ይሆናል ከደጃዝማች ውቤ ለደ ያኮቢስ ጥያቄ ሲቀርብሰት ከአንድ ዓመት በላይ ነበረ ዐድዋ ይኖር የነበረውና ጥያቄውን ተቀብሎ ነበር ከደጃዝማች ውቤ ቤት የወጣው በማግስቱ ግን ከመልእክተኞች ጋር ሰምሄድ ሶስት ቅድመ ሁኔታዎች አቀረበ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ ከሮም ጋራ አንድነት የሚፈጥር ከሆነ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን በሀገሩ እንዲሰራ የሚከሰክል ሕግ እንዲሻር መልእክተኛች ከግብፅ የፓትሪያኩ ምርጫ በኋላ ከእኔ ጋር ወደ ሮማ ሄደው ከርእስ ሊቃና ጳጳሱ እንደተዋወቁ ደጃዝማች ውቤ ፍቃዱን ስላሟላለት ደ ያኮቢስ ሰመሂድ ወሰነ በተለይ ደ ያኮቢስ ያተኩርበት የነበረው ኢትዮጵያውያን ወደ ሮማ መውሰዱና ከጳጳሱ ጋር ማገናኘት ከቻለ ወዲያውኑ ካቶሊክ የሚሆኑ ይመስለው ስሰነበር ነው በየጊዜው ለሕዝቡ የሚደረግላቸው ንግግሮች ሮማ በወሰድኳችሁ በማለት ነበር በንግግሩ መደምደሚያ ይገልፅላቸው የነበረው ካደረጋቸውም ንግግሮች አንዱ ሮማ ብወስዳችሁ የእናንተ ንግሥተ ሳሳ ሰለሞንን ባየች ጊዜ ይሄን ያህል መሆንህን አላውቅም ነበር እንዳሰችው ሁሉ እናንተም እንደእሱ ትሉ ነበር በማለት ንግግሩን የጨረሰውመልእክተኛቹ ተሰባስበው ምፅዋ ሲደርሱ በፈረንሳይ ቆንስላ ጽቤት ፌብሯሪ ዓ ም ባንዴራ ተሰቅሎ ሲውለበለብ ተፎጮሰከቱና ይህ ማለት የፈረንሳይ መንግሥት የካቶሊኮች ጠባቂ መሆኑን ለሁሉም ለማሳየት ነበር በማግስቱ ፌብራሪ ቀን መልእከክተኛች ወደ ኤውሮጳ ጉዣዋቸውን ቀጠሉ ከዓድዋ ሲነሱ ክሕዝቡ የተደረገለት አሸቐኘት ደ ያኮሲስ እንደ ሀገር ባሕል አልተረጎመውምጥቁር ሕዝብ በነጭ ሰው ያለው የበታችነት ስሜት እንደገለፁ ነበር ግምት የሰጠው የኢትዮጵያ መልእክተኛት የሚመሩ በአለቃ ሃብተ ሥላሲ ነበረ በደጃዝማች ውቤ እንደጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ የሚያገለግል ሰው ነበረ ነገር ግን የሸዋ መሳፍንት ዘር የነበረው ሰው ነበር መርከብ ውሰጥ እንደገቡ ደ ያኮቢስ ለመልክተኛች አጭር ንግግር አድርጎ ነበር በንግግሩ መጨረሻ ልዑል ደጃዝማች ውቤ አዝዞኝ ከእናንተ ጋራ እገኛለሁ ነገር ግን እኔ ታዛዥ ባሪያችሁ መሆኔን እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ በማለት ደምድሞ ነበር። በ ም ደያኮቢስ በጎንደር በጎጃምና በሸዋ ጉብኝት ለማድረግ የብዙ ጊዜ አቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ጎንደር ገባ ወቅቱ አጴ ቴዎድሮስ ዘውድ ሊጭን የተቃረበበት ነበረ አቡነ ሰላማ ከአፄ ቴዎድሮሰ ተጠርቶ ከትግራይ ጎንደር ለመግባት የሚዘጋጁበት ጊዜ ነበረ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያንም ምሁራንም በሶስት ቡድን ተከፋፍለው ስሰ እየሱስ ክርስቶስ ሁሰት ወይንም አንድ ባሀርይ ክርክር የተፋፋመበት ጊዜ ነበረ ደጃዝማች ካሳ አጹ ቴዎድሮስ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ አንድነት ለኢትዮጵያ ያስፈልጋታል የሚል እምነት ነበረው አጹ ቴዎድሮስ እንኳን ለካቶሲክ አምነት ተከታዮች የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችም ያለአንድ ቡድን የካራና ተክልክለው ነበር ይታሰሩም ነበር ደጃዝማች ካሳ ከደ ያኮቢስ ሰቀረበለት ጥያቄ መልስ ሲሰጥ በጎንደር የሚገኙት ካቶሊኮች እንዳይነኩ ትፅዛዝ እሰጣለሁ የሚል ቃል ገብቶለት ነበር በኋላ ግን ዋና ዋናዎቹ ለአንድ ዓመት ታስረው ሲፈቱ አንድ ብቻ ዋና የደ ያኮቢስ ረዳት የነበረው በእስር ቤት በደረሰበት ጉዳት ሲሞት ደ ያኮቢስም ትንሽ አንደታሰረ ተፈትቶ በሱዳን በኩል ክሀገር እንዲባረር ተደረገ ሱዳን እንደገባ ግን ባልታወቀ ሁኔታ ተለቆ እንደገና ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ምፅዋ ገባ በዘመኑ የነበሩ የኢትዮጵያ መሪዎች ይፈልጉ የነበረ ነገር የጦር መሣሪያ የሚያቀብላቸው ሰው ብቻ ነበረደ ያኮቢስ ግን ጎንደር ሲገባ ክአጹ ቴዎድሮስ የተጠየቀው አንድ አጭር ደብዳቤ በመፃፍና አነስተኛ ስጦታ በማበርከት ነበር ስጦታውም ደጃዝማች ካሳ አልተቀበሰውም የጦር መሣሪያ ባይሆንም ዓመት በትግሪይ ሲቀመጥ ለኢትዮሏሲያ ሕዝብ በትምህርትም በልማትም ያበረከተው አስተዋፅ ቢኖር ክደጃዝማች ውቤ ጋር ድጋፍ እንዳልተለየው ሁሉ አጹ ቴዎድሮስ ድጋፍ እንዲያደርግለት መቻል ነበረበት። እሱንና ወደ ካቶሊከ ሐይማኖት የሰወጡ ምእመናንን ክማሳደድ ሌላ በጎ ተግባር ከአጹ ቴዎድሮስ ሊጠብቅ አይችልም ነበረ ደጃዝማች ውቤም ቢሆን ለደ ያኮቢስ ያደርገው የነበረው ድጋፍ የቀድሞው ውለታ በማስታወስና እንዲሁም ለወደፊት ረንሳይ መንግሥት አርዳታ በማግኘት ይረዳኞል ብሎ ተስፋ በማድረግ ል እንጂ ለካቶሊክ ሃይማኖት ጠበቂ ሆኖ ለመቆም አልነበረም ደ ያኮቢስ እንደጠበቀው አቡነ ያዕቆብ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ እንዲሆን ብዙ አስቦ የነከረው አልተሳካም በ ዓ ም የደ ያኮቢስ ደጋፊ የነበረው ደጃዝማች ውቤ በአጹ ቴዎድሮስ ተሸንፎ ሲታሰር ለካቶሊክ ሚሲዮናውያን ከባድ ውድቀት ሆኖ ነበረ ነገር ግን ብዙ ሳይቆይ ደጃዝማች ንጉሜ የተባለው በአጎቱ ቦታ ተተከቶ ትግራይን ለመግዛት የተነሳ ብቅ አለ አዲሱ የትግራይ ገዥ ከዳጃዝማች ውቤ ያላነሰ የካቶሊክ ሚሲዮናውያን ደጋፊ ነበረ ሆኖም ከጎንህ የሚቆሙ የፈረንሳይ ወታደሮች ይደርሱልህል አጹ ቴዎድሮስን ኣሸንፈህ የኢትዮሏያ ንጉሠ ነገሥት ትሆናለህ የሚል ተስፋ በመስጠት በኢትዮጵያጮያን መሀከል እርስ በእርስ ጦርነት ማባባስ በስተቀር ክሁለቱ ወገኖች የተጠቀመ አልነበረም ተጠቃሚ የካቶሊክ ሚሰዮናውያን ብቻ ሆኑ በጦርነት የደቀቀች ሀገር ስር ስደው ለመመስረት ችለዋል እውነትም አቡነ ያዕቆብ በዐጋሜ በአክለ ጉዛይና በከረን በቢለን ተወዳዳሪ የሌለው አክራሪ ልዮ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ለመፍጠር ችሏል ልዩ የሚያደርገው ሥነ ሥርዓቱ በሙሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቢተክርስቲያን ሆኖ ና ስሙ ብቻ ካቶሊክ ተብሎ ታዛዥነቱ ለሮም ጳጳስ በመደረጉ ነው ኛቃቅን ነገሮች ብቻ በክርስትና ሃይማኖቶች ልዩነት በማያመጡ እንደ ጋብቻ ሳሰሉት አጉልቶ በማሳየት ልዩነት ለመፍጠር ጥረዋል ፔሪኒ የተባለው የታሪክ ፀሐፊ በእኩሩር የካቶሲክ ሚሲዮን በመጥቀስ አብራርቶ ጽፈዋል የካቶሊክ ሃይማኖት አነስተኛ የማስፋፋት ምልክት የታየበት የኢጣሲያ መንግሥት ሥልጣን ሲይዝ ጥቅም የሚያገኙ አየመሰላቸው በኢጣሊያ አውራጃ ገዥ ተብሎ የተሾመው ደጃዝማች ባሕታ ሐጎስ ወንድሙን ገድሎ ስለ ነበር ካቶሊክ ከሆንክ ሐጢአትህ በሙሉ ይጠፉልሃል ስለተባለ አክራሪ ካቶሊክ በመሆኑና ሴሎችም ካቶሊክ እንዲሆኑ ያስገድድ ስለ ነበር ነው ብሰዋል። ደጃዝማች ንጉሴ ለሽንፈት ያበቃቸው የደ ያኮቢስ ምክር በመከተሉ ብቻ እልነበረምፕበይብልጥ በፈረንሳይ ደካማነት ነበር የሚገርመው ደግሞ የፈረንሳይ መንግሥት የማያደርገውን አደርጋለሁ ብሎ ተሰፋ በመሰጠት ነበር ደጃዝማች ውቤና ደጃዝማች ንጉሴን ለሽንፈት ከማጋለጡ ሌላ በምፅዋ የፈረንሳይ ቆንስል መስራች ሆኖ ለዘጠኝ ዓመት አገሩን ያገለገለ ደጉቲን የተባለው ቆንሲል ስራውን በሚለቅበት ጊዜ ለብዙ ጊዜ የስራ ቅራኔ በነበረው በደ ያኮቢስ ስላከናወናቸው ሥራዎች ግምገማ እንዲደረግለት ከፈረንሳይ መንግሥት መታቀዱ ሴላ የደካማነት ምልክት ነበር ሆኖም ካርድናል ማሳያ ስለ ደጉቲን ጥሩ እስተያየት ፅፎ ሰለ ነበር ደጉቲን እድገት እግኝቶ ወደ አደን ተዛውሮ ስራውን ቀጥሏል ደ ያኮቢስ ዓመት በትግራይ ሲኖር የታሪካችን እሻራ ባሉባቸው ቦታዎች እሳልፋዋል መጀመሪያ በዓድዋ በአክሱም እጠገብ ቀጥሎም በሐላይ በቆሐይቶና ትኩንዳዕ ታሪካዊ ቦታዎች እጠገብ ነበር ግን ስለ ሀገራችንና ሕዝቦቿ ማንነት በቂ ግንዛቤ ሳያገኝ ነው ጊዜውን ያሳለፈው ደ ያኮቢስ ስለ ኢትዮሏኢያ የደረሰው መፅሐፍ የለምና በየእጋጣሚው የሚፅፋቸው ደብዳቤዎችና ማስታወሻዎች ስለ ሕዝባችን የሚሰጣቸው እስተያየቶች ኋላ ቀር ምስኪን ጥቁሮች ኔግሮችና ባርባሪያን የሚል ብቻ ነበሩ ስለ ኢትዮሏያ ሀክህዐዐሀዉኪ ከ ብሎ የጠራት እንድ ጊዜ ብቻ ነው ያደንቃትም ለብዙ ዘመናት በእስላሞች እምነት የሌላቸው ሕዝቦች ተከባ የቅዱሳን መጻሕፍት እንከብክባ በመያዝዋ የጥምቀትና ሌሎች የክርስትና ምልክቶች አክብራ በመያዛ ጾም በማክበሯ ምንኩስና በማክበሯ የማርያምና ተቅዯዱሳን እምነት ከነ ሥእሎቻቸው ማክበሯ ወዘተ ምክንያቶች ነበረ በአንፃሩ ለጥቂት ጊዜ ብቻ በኢትዮጵያ የኖረ ሳፔቶ ስለ ኢትዮሏጴያ ብዙ መፅሐፎች ደርሷል በተደጋጋሚ ኢትዮዲያን ጀከከህርሀዐክ ከ ብሎ ይጠራታል የሚያደንቃትም ከክርስትና እምነት ሌላ በሁለ ገብ ከፍተኛ ታሪኳ ነው በተለይ ሀ የግብፅ ሥልጣኔ በኩር ልጁ ለ የግብፅና የመካከለኛ ምሥሪቅ ሀገሮች ስልጣኔ ምንጭ ብሎ ይጠሯታል ሌሎች ጣሊያኖች ሥለ ኢትዮጵያ ጥሩ እስተያየቶች የሰጡ እሉ ከእነሱ መካከል እንዱ ቢያንኪ የተባለው ተራ ሀገር ጎብኝ አጹ ዮሐንስ ተቀብሎ ባነጋገረበት ጊዜ ስለ ኢትዮጵያ የሰጠው አስተያየት መጥቀስ ይጠቅማል ቢያንኪ በሰጠው አስተያየት ስለኢትዮጵያውያን ቆንጅና እንዲሁም ስለአለባበሳቸው ደስ ማለቱ ካደነቀ በኋላ የሚያሳዝነው ግን ክልክ በላይ ኩሩ መሆናቸው ነውይሀ ግን ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ ከባሕላቸው የወረሱት ነውበእስላሞች ላይ ባካሄዱት ጦርነት ባስመዘገቡት ጀግንነት ነው ሁሉም ደግሞ ትልቅ ዘር ነን የንጉሥ ወይም የመሳፍንት ዘር ነን የሚል የዋህ እምነት ያላቸው ናቸው አንዳንድ ጊዜ ያሳዝናሉ ስው የሌለው የማይችለው አድርግልኝ ብለው ወጥሮ በመያዛቸው እንዲሁም በማስመስል ጠባያቸው የሚያሳዝኑ ቢሆንም ኢትዮጵያውያን በተለይ የትግራይ ሕዝብ የእኛ ትኩረትና ወዳጅነት ማግኘት ይግባቸዋል በማለት ጽፈዋል ቦሮም ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት የጋላ ሀገር ሚሲዮናዊ ሆኖ የተመደበው ፈረንላዊው አንቷን ዳባዲ ለጳጳሱ በጻፈው ደብዳደቤ መሠረት ነበር ዓመት በኢትዮጵያ አሳልፋል ከ አስከ ብዙ ጊዜ ግን እንደ ቱሪስት ሆኖ ነበረ ያሳለፈው አንቷን ዳባዲ ምንም ችግር ሳያጋጥመው ከኤውሮጳ ተነስቶ በአራት ወር ውስጥ ትግራይን ጎንደርን። ጎጃምን ምስራቅ ኢትዮያን ወለጋን ጅማን አቋርጦ ከፋ ደርሶ የፈለገውን ምርምር አካሄዶ ወደ ኤውሮጳ ሲመለስና አቡነ ማሳያ ግን ወደ ጋላ ሀገር መግባት አልቻልኩም በማለት ከ እስክ ዓ ም ድረስ የቆየው ባሕር ወደቦች ትግራይ ጎንደር ጎጃም ደርሶ አባይን ተሻግሮ ወደ ተመደበበት ሀገር ለመድረስ ሳይችል ቀርቶ ራስ ዓሊ ኢትዮጵያ ከፈረንላይ መንግሥት ጋራ የወዳጅነት ውል እንድትፈራረም ስለምትፈልግ መልእክት አድርስልኝ ብሎኛል ብሎ ሰበብ በመፍጠር ክአምስት ዓመት በኋላ ወደ ኤውሮጳ ተመለሰ ማሳያ የኢትዮጵያ መሬት እንደረገጠ በመጀመሪያ የሚሲዮናዊ ስራ በድብቅ የባሪያ ንግድ ከሚያካሄዱ ሰዎች የጋላ ልጃገረዶችን ካቶሊክ በማድረግ ነበረ ሥራውን የጀመረ በእፄ ዮሐንስ ትፅዛዝ ተባሮ ወደ ሀገሩ ሲመለስ እንደ ሕይወት ታሪኩ የሚቆጠር ሾሊዩም የያዘ መጽሀፍ ደርሷል እንዲሁም የሚፅፋቸው የነበሩ ብዙ ደብዳቤዎች ታትመው ወጥተዋል ካርዲናል ማሳያ ባከናወናቸው ስራዎችና በደረሳቸው ጽሑፎች በሀገሩ ሰዎች አድናቆት ቢያተርፍም ሀገራችን በሚመለክት ከስድብ በስተቀር ቁም ነገር ያለው ፅሑፍ ጽፎ የተወው የለም ከ ዓመታት ውስጥ የመጀመሪያዎቹ ዓመታት በእፍሪካ ጉብኝት በማድረግ ነበረ ያሳለፈው ቀጥሎም አንድ ዓመት ክስምንት ወር በኤውሮጳ ጉብኝት በማድረግ ነበር ያላለፈው በሁለተኛ ዙር ወደ አፍሪካ ያደረገው ጉዞ ስም ቀይሮ በግብፅ ሱዳንና ጎንደር ጎጃም ወደ አሮሞ ሀገር ዛሬ ምዕራብ ሸዋ የሚባለው ጉደር እካባቢ ወደ ተመደበበት የሥራ ቦታ በ ሊገባ ችላል ጉጃም እንደደረሰ ረዳት ቄስ ቸዛሬ የተባለው እዛው እስቀምጦት የነበረ እንደገና ተመልሶ ከቄሱ ጋር በተገናኘበት ጊዜ ከቄሱ ጋር ከፍ ያለ እለመግባባት ተፈጠረ ቄሱ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ ቋንቋ እድናቆት እድሮበት ጥናት በማካሆድ ላይ ሲያገኘው ካርዲናል ማሳያ ግን ይህ ትልቅ ውርደት ሆኖ ተሰማው ስለካቶሊክ ሐይማኖት ሯከርሀፎ ነ ከ እ ከፈረንሳይኛ ወደ አማርኛ ተርጉሟል ሥለ ጥምቀት የተፃፈ ከአማርኛ ወደ ላቲን ተርጉሟል እንዲሁም የኢትዮጵያ ቅዳሴ ተርጉሟል ይሄ ብቓ አይደለም ደብተራ ለመሆንም ሞክሮ ነበረ በማሰት ወንጅሎታል ካርዲናል ማሳያ ከዚህ ወራዳ ሥራ ካላቀቀው በኋላ ምክትሉ አድርጎ ሹመት በመስጠት ወደ ከፋ እንዲሄድ በማድረግ ከጎጃም እንዲርቅ አደረገው ። ፀሎት ይደረጋል ወደ የሚል ጥርጣሬ ነበር የካፊቾ ዋናው ቤተመቅደስ የሚገኘበት ይወስዱት ይሆናል አድ ተሬ ነበር ከብዙ ምክር በኋላ አቡኑ ለአባ ቦካ የጅማ ንጉሥ እንዲ ወደ ሰቃ እናሪያ እንዲወስደው ተስማምተው ሲፕቴንበር አቡኑ አድዘ ንቸረር በሚያሰኝ ሁኔታ ተባሮ በከፋ የመኖር ማብቂያው ሁነኔ ዓ ም አጴጹ ቴዎድሮስ ወሎንና ሸዋን በተቆሣጠረበት ወቅት ወደ ኦሮሞ መንግሥታት ዘምቶ ለማስገበር እስቦ ነበረ ኦሮሞ ሁሉ ጉካብረው ወራሪውን እንዲቋቋሙ ምክር ይሰጣቸው ቴዎድሮስ ዘመቻ ሳይደረግ ቀረ ሰጣቸው የነበረ አቡነ ማሳያ ነበርየአጹ አቡነ ማሳያ ከክፋ ሲወጣ ወደ ወዳጁ የኦሮሞ መንግሥታት ነበረ የመጣው መጀመሪያ ጁማ ቀጥሎም እናሪያ ክዚህ ኋላ ግን የሚሲዮናውያንና ኤውሮጳውያን አከባሪ የነበረ የእናሪያ ነጉሥ አባ በጊቦ ስለሞተ አዲስ ንጉሥ አባ ቡልጉ ለንጉሣውያን ቤተሰብ መጥፎ ዕድል ታመጣለህ ተብሎ ስለተነገረው አቡነ ማሳያ በሁለት ቀን ውስጥ ከግዛቱ እንዲባረር ተደረገ በዚህ መሠረት ከ ብቻ አይደለም የአቡነ ማሳያ ጠላት እናሪያም ጠላት ሆነች በጠቅላላ የኦሮሞ መንግሥታት አንድነታቸውን አጠናክሮ ወራሪ የሐበሻ ጦር እንዲከላከሉ ብሎ ለመስበክ አቡነ ማሳያ ያስተባበራቸው ጥሰው ዋና አስተባባሪው የነበረ አባ ባጊቦም ስለሞተ እርስ በእርሳቸው በመዋጋት ሲጅምሩ የሐበሻ ጦር በቁጥጥሩ ሊያውላቸው ችላል ጃንዋሪ መጨረሻ ዓ ም አቡነ ማሳያ ጋራማራ ገባ ወደ ኤውሮጳ ለመሄድ ይፈልግ ነበር ዳች የተረገመች ሀገር ኢትዮጵያ አቋርጦ ሰማለፍ ቴዎድሮስንም አቡነ ሰላማን ለማየት ያስጠለዋልና ያስጨንቀዋል የኦሮሞ መንግሥታት እንዲተባበሩ በመምከር ያደረገው ጮከራ እንዳይታወቅበት ሕሊናው ይወቅሰዋል ሰአጹ ቴዎድሮስና ለጎጃም መሪ በግዛታቸው እንዲያልፍ እንዲፈቀድለት ደብዳቤ ይፅፋል ከሁለቱ ሰዎች ጥሩ መልስ ቢያገኝም ተደብቆ ጎጃም ይገባል እኦከቶኸር ዓ ም ጎጃም ከኢትዮጵያ የተለየ ሀገር አንደሆነች በመገመት እስከ ሜይ ዓ ም በጎጃምና በአበሻ ሀገር ጎንደር መካክል ለ ዓመት ዋሻ ውስጥ እንደ ባሀታዊ ሆኖ ኖርኩ ይላል ከዚህ በኋላ በድብቅ ኢትዮጵያን አቋርጦ ምጽዋ ለሰመድረስ ጉዞውን ይቀጥላል ጎንደር ናጋሌ እንደደረሰ በድንገት በወታደሮች ተከቦ ታስር አጁ ቴዎድሮስ ወዳለበት በመወሰድ ጉዞውን ይቀጥላል የታሰረበት ምክንያት የኦሮሞ መንግሥታት በአጹ ቴዎድሮስ እጅ እንዳይገቡ እንዲተባበሩ ባደረገው ቅስቀሳ እንዳይሆን ብሎ ይጠራጠራል ኃነገር ግን ይህ ሁሉ ሳይሆን ቀርቶ አኣጹ ቴዎድሮስ አንዳንድ ጥያቄዎችን ከጠየቀው በኋላ አቡኑና ተከታዬቹ በሙሉ እንዲፈቱ አዝዞ አስፈላጊውን እርዳታ ምግብና መጠለያ እንዲሰጣቸው በማዘዝ ያሰናብታቸዋል አቡነ ማሳያ ከመዓት ያወጣው አምላከ በማመስገን ፋንታ ፀረ ኢትዮጵያ ሐንጎሉ ሲጉላላ የነበረው አስተያየት ለመስጠት ምክንያት ሆኖበታል ብዙ ደራሲያን ባቀረቡት ምርምር የኢትጵያ ሕዝብ ባሕልና የእጁ ፅሑፎችን በመመርመር ኢትዮጵያ በኦሪት ጊዜም በከርስትና ጊዜም የባለፀገ ሥልጣኔ አግኝታ አታውቅም በሀንጎል ሳይንሳዊ ስልጣኔም ቢሆን እንደ ኤውሮጳዊ ሳይንሳዊ ሥራዎች በጥልቀት ሲመረምር የሚገኘው ነገር ባዶ ነው ከመጽሐፍ ቅዱስ በቀር ኢትዮጵያ ሌላ ሳይንሳዊ መጽሐፍ የላትም ከመጽሐፍ ቅዱስ በስተቀር ሌላየተጻፈ መጽሐፍ የለም የኢተዮጵያ ታሪክ የባሕል ብልፅግና ኣብሮ የመኖር ስነ ሥርዓት ሰፍኖ ስለማያውቅ በኢትዮጵያ ትምህርት ቤትም ተመስርቶ ኣያውቅም ኢትዮጵያ በአንድ የተወሰነ ሳይንስ ክፍል ምርምር ያደረጉ ግለሰቦች የሉም ጥቂት የእጅ ጽሑፎች ከምሥራቃአውያን የክርስትና ሐይማኖት አባቶች የተቀዱ ናቸው በሕዝብ ቋንቋ የተፃፈ ካባልስቲክ የዕብራውያን እምነት ፍልስፍና ሌሎችም የጥንቆላና የአስቂኝ ነገሮች ናቸው ይህ አስተያየት የኢጣሊያ ቅኝ ገዚዎች ኢትዮጵያን በወረሩ ጊዜ የውጭ ሀገር ሰዎች ስልጣኔ ያለውን ሕዝብ ለመፍጀት ነው የምትሄዱ ብለው የወቀሷቸው እንደተሰሚነት ያለው ሰው ገለልተኛ የእግዚአብሔር ሰው ማስረጃ ሆኖላቸዋል ጁላይ ዓ ም ከአጹ ቴዎድሮስ ጋር ተሰናብቶ ጉዞውን ወደ ምዕዋ ይቀጥላል ጉዋላ ትግራይ ሲደርስ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ሰዎች ባየ ጌዜ ነፍሳቸው ካቶሊክ ናሥነ ሥርዓታቸው ሂሬቲክ አፈንጋጮች በማለት ደንበኛ ካቶለዥ መሆናቸው ይጠራጠራል ትኩንዳዕ ሲደርስ የጥንት ከተማ ፍርስራሶች ባየ ጊዜ የወደቡ ገዥዎች አዱሊስ የሰሯቸው ህንፃዎች ናቸው በማለት አስተያየቱን ይሰጣል ምፅዋ ደርሶ ስለ ረጅም ጉዞው ጥያቄ ሲያቀርቡሰት አጹ ቴዎድሮስ ከእኔ ጋር ተቀመጥ ብሉኝ ነበር እኔ ግን አልተቀበልኩትም ብሎ በሚያወራበት ጊዜ በምፅዋ የነበረ የካቶሊክ አቡን ለምን እንቢ አልክ ለካቶሊክ ሚሲዮናውያን ይጠቅም ነበር ብሎ በጠየቀው ጊዜ የአበሻ ሕዝብ እንደ ሕፃን ነዉ። እቃውን ካገኘው በኋላ ግን ይወረውረዋል እኔም እንደዚህ ያጋጥመኘ ነበረ ብሎ ከመለሰለት በኋላ አንታ ከእኔ የበለጠ ኢትዮጵያ ውስጥ ተቀምጠሕ እንዴት ፀባያቸውን አታውቅም ብፁ ይንቀዋል ይሀ በሁለተኛው ጉዞው በአፍሪካ በተመደበበት በጋላ ሀገር የተቀመጠበት ፖለቲካና ሐይማኖት ድብልቅ እየሰራ ዓመት ብቻ ክእሮዋ ሀገር ያሳሰፈው ጊዜ ነበር ግን ዓመት የተቆጠረለት ዓመት ያሳለፋቸው ግኝ በጉዞ ነበር አቡነ ማሳያና የሳርዲኒያ መንግስት ከዚሀ ጊዜ በኋላ አቡነ ማሳያ በሙሉ ያሰለፈው በፖለቲካ ነው ለማሰት ይቻላል አቡነ ማሳያና የሳርዲኒያ መንግሥት አቡኑ በኦሮሞ ሀገር በኖረበት ዘመን የኢጣሊያ መንግሥት ስላልነበረ የሳርዲኒያ ዜጋ ተብሎ ነበረ የሚታወቀው ሰሀገሩ መንግሥት በቀጥታ ሆነ ራሱን በወኪሉ ባባሌዮን ዳቫንቸር ፖለቲካ ነክ ሥራዎች እስከ ዓ ም ድረስ አካሒዲል ያከናወናቸው ሥራዎች በጳጳሱ ትእዛዝ በደረሰው የሕይወት ታሪኩ መጽሐፍ ፖለቲካ ነከ ጉዳዮች እንዲገለፁ አልተፈለጉም ነበርና ምክንያቱም የሳርዲኒያ መንግሥት የጳጳሉን ግዛት በኃይል ወስዶ ከግዛቱ ቀላቅሎ አንድ የኢጣሊያ መንግሥት በመመሥረቱ ሁለቱ መንግሥታት በጠላት ዐይን ይታዮ ስለነበረ ነው አቡነ ማሳያ በመጽሐፉ ባይገልፅም በፃፋቸው ደብዳቤዎች ለሀገሩ መንግሥት ያከናወነው ለመረዳት ይቻላል የመጀመሪያ ደብዳቤ ከአቡነ ማሳያ የተፃፈው ጃኗሪ ነበረኃረ በመልሰም አቡኑ በሚቀጥለው ዓመት ፋብራሪ ቀን ነበረ ከሁሉም ኃይለኛ ከሆነ የኢትዮጵያ መስፍን ውል ለመፈራረም የሳርዲኒያ መንግሥት ያለው ፍላጎት ሲገልፅለት አቡነ ማሳያ የሚያውቃቸውን ወዳጅነት ያለው ብዙ የአሮሞ መንግሥት አሰውጽ ነገር ግን ከነዚህ መንግሥታት ውል ማድረግ ምንም እንኳን ሐብታም ቢሆኑ የባሕር በር ስለሌላቸው ጥቅም የሰውም በሐበሻ ሀገር ወደ እነዚህ ሀገሮች ለመግባት በሚካሄዱት የማያቋርጡ ጦርነቶች ምክንያት የማይቻል ነው በእበሻ ሀገር በአቡነ ደ ያቆቢስ በኩል መሞክር ይቻላል መንግሥታችን ትንሽ ጊዜ ከታገስ ግን ሶስት ሚሊዮናውያን ኮዛንዚባር ወደ ወላም የሚመጡ ስላሉ ከአባ ሊዮን ግንኙነት ማድረግና እቅድም እንዲሰምር የሳርዲኒያ መንግሥት እርዳታ ማድረግ ይገባዋል ዓመት በኋላ በደቡብ በመጀመሪያ ወደ ወላሞ ከዚያም ወደ ኩሎ መድረስ ይቻላል ክጉድሩ እስከ ከፋ ያለው መንገድ ተመቻችቷል በሚቀጥሉ ዓመታት አቡነ ማሳያ በቀጥታ ከሳርዲኒያ መንግሥት ግንኙነት አቋቁሞ እባ ሊዮን ከሳርዲኒያ መንግሥት በአቡኑ ሥም ይፃዛፃፍ ነበር በዚህ መሠረት ፌንሯሪ ቀን አባ ሊዮን በቀጥታ ከጠቅላይ ሚኒስትር ካሹር ደጃዝማች ንጉሴ ካለበት ቦታ ሄዶ በፃፈው ደብዳቤ በአቡነ ማሳያ ትዕዛዝ የሄደ መሆኑን ጠቅሶ ሊፈረም የታሰበው ውል አቅርቦ እንደነበረ ገልፆ ውሉም በደጃዝማች ንጉሴ ተቀባይነት እንዳገኘ ጽፏል ኢትዮጵያ ለኢጣሊያ ሰፋሪዎች ምቹ እንደሆነች ገልፀዋል። ደጃዝማች ንጉሜም ለሣርዲኒያ ንጉሥ ደብዳቤ ፅፎ ነበረ ሙከራው ውጤት ሳያገኘ የቀረው በሚስዮናውያን ምነኩሴዎች ችሎታ ማነስ ነው ብለው የተረጎሙት ሰዎች ነበሩ ምክንያቱም ሚሲዮናውያን የተጠየቁት በኢትዮጵያ ከሚገኙት መሳፍንቶች ከሁሉም ኃይለኛ የሆነው ጋር በሳርዲኒያ መንግሥት ስም እንዲፈራረሙ ነበር ከሁሉ ኃይለኛ የነበረ ደግሞ ደጃዝማች ንጉ ሳይሆን አጹ ቴዎድሮስ ነበር ከሁሉም የሚበልጠው ሚሲዮናውያን ሞነክሲዎች ረዳታቸው ንጉሜን በመምረጥ ጠላታቸው አጹ ቴድሮስን ሳያስታውቁ ቀሩ ተብለው ተወቅስዋል ነገር ግን ወቀሳው ትክክል እንዳልሆነ አባሌዮን አፕሪል ዓ ም ሰካር በፃፈው ደብዳቤ ያሳያል በዚህ ደብዳቤ ከደጃዝማች ንጉሴ ከተገናኘ በኋላ ከእጹ ቴዎድሮስም ጋር ተገናኝቶ ለንጉሴ የቀረበው ውል አቅርቦለት ነበርና አጹ ቴዎድሮስ ክማንኛውም ኤውሮጳ መንግሥታት ውል ማድረግ ዝግጁ ነበር ሆኖም ስለ ሐይማኖት ነፃነት ከሚሲዮናውያን ጋር አይስማማምናት በመቀጠልም አባ ሊዮን በደብዳቤው ላይ አጴጹ ቴዎድሮስ በፖለቲካ በኩል የኤውሮጳውያን ኦስተሳሰብ ያለው ድንቅ ስው ወሆኑን ገልፆ የሚገመት ጦር የኢውሮጳ መኮንኖች አሰልጣኛች ያስፈልገዋል የአውሮጳ የእጅ ባለሞያዎችም ያስፈልገዋል ደፋርና የውትድርና ሙያ ሰላለው ንጉጫ ሲቋቋመው እንደማይችል ጠቅሶ ጽፋል የአቡነ ማሳያ ኛ ጉዞ ወደ ኢትዮጵያ አቡነ ማሳያ ወደ ሸዋና ወደ ኦሮሞ ሀገር መግብያ መንገድ በዛንዚባር በኩል የማይታሰብ መሆኑን በተረዳ ጊዜ በምሥራት በኩል በዛሬዎቹ ጅቡቲ ወይንም ሰሜን ሶማሊያ ሰመግባት ለመሞከር አፕሪል ወደ እፍሪካ ጉዞውን ጀምሮ ምፅዋ ሲደርስ በአቡነ ደ ያኮቢስ ቦታ ተሽሞ የመጣ ከፈረንሳዊው አቡነ ቤል ይገናኛል ከአዲሱ አቡን ጋራ ግጭት ይፈጥራል ምክንያቱም አዲሱ አቡን ልክ እንደ ኤውሮጳውያን ለኢትዮጵያውያን ትምህርት ቤት ለመክፈት ይፈልጋል አቡነ ቢል ወጣት ኢትዮጵያውያን እንደ ኤውሮጳውያን እኩል አያያዝ እንዲደረግላቸው እንደሚገባ ሲያስብ አቡነ ማሳያ ግን ይህ የማይሆን ነው ብሎ ተቃወመ አቡነ ደ ያኮቢስ እንደሚያደርገው ትምህርት መክፈት ጥሩ ታማኝ የሀገሩ ተወላጆች የሃይማኖት ሰባኪያን እንዲሆኑ ማስተማር ብቸኛ ጥሩ ዘዴ ስለሆነ አቡነ ቢል ላቀረበው ሀሳብ የተሳሳተ ነው ለማለት እቅዱ ውድቅ እንዲሆን አደረገው በዋና መቤት ተደማጭነት የነበረው አቡነ ማሳያ ብቻ ነበረና እሱ ጥሩ ነው የሚለው ሁሉ ጥሩ ነው መጥፎ የሚለው ሁሉ ደግሞ መጥፎ ነው የአቡነ ቤል እቅድ በምፅዋ አጠገብ ለኢትዮጵያውያን ትምህርት ቤት መክፈት ሙከራው የመጀመሪያ ጊዜ አይደለም ሦስተኛ ጊዜ ነው በመጀመሪያ ደጃዝማች ውቤ ለኢትዮጵያውያን ትምሀርት ቤት እንዲከፈት የሚል ለፈረንዳይ መንግሥት ያቀረበው ሀሳብ አንግሊዞችን በመፍራት ከፈረንሳይ መንግሥት ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል ለሁለተኛ ጊዜ በምፅዋ የፈረንሳይ ቆንሲል በምፅዋ አጠጉበ ትምህርት ቤት እንዲከፈት ላቀረበው ሐሳብ ሞንሲኞር ደ ያኮቢስ ኢትዮጵያዊ ስሙ እቡነ ያዕቆብ ከነበረው ዓላማ የካቶሊክ ሃይማኖት ለማስፋፋት ከሀገሩ ሰዎች ማሰልጠን ካልሆነ በስተቀር የሕዝብ ትምህርት ቤት መክፈት ከዓላማው ውጭ ስለሆነ ውድትቅ ሆኖ ቀረና ሦስተኛ ጊዜ በነፃነት በወንድማማችነት እኩልነት የምትመራ ፈረንሳይ ወኪል የሆነው አቡነ ቤል እንደ ቆንሲል ደጉቲን ተመሳሳይ የሆነ በምፅዋ እጠገብ ለኢትዮጵያውያን ትቤት እንዲከፈት ያቀረበው ሃሳብ ካርዲናል ማሳያ ኢትዮጵያዊ ስሙ አቡነ መሲያስ እንድ አቡነ ያዕቆብ የካቶሊክ ፃይማኖት ሰማስፋፋት ለሰቄስነት ትምሀርት ቤት ለሀገር ተወላጆች ማደራጀትና ማሰልጠን ብቸኛ አማራጭ ነው ብሎ በመውሰድ ውደቅ ስለአደረገው የፈረንሳይ ቋንቋና ባሕል በሀገራችን እንዳይመሰረት እድርገዋል ይኸም ፈርዲናንዶ ማርቲኒ ትምህርትን በመከልከል ካደረሰብን በደል ተመሳሳይ ነው በዚህ መሠረት በኢጣሊያ ሚሲዮናውያን ዘረኞች እጅ ልንወድቅ ችለናልና ቀጥሎም የኢጣሊያ ተኝ ገዥዎች ወረው ሊይዙን ችለዋል ደ ያኮቢስና ማሣያ ለኢጣሊያ ቅኝ ግዛት ማስፋፋት ያደረጉት አስተዋጽኦ የኢጣሊያ ዘረኞች ኮርቶባቸዋል ከርዲናል ማላያ በኦሮሞ ሀገር የካቶሊክ ሃይማኖት የሚሰብክ ወደ ፈረንሳይ ሀገር ወስዶ ማሰልጠን እቅድ እወጣ ለዚህም ምፅዋ ከደረሱ ሊሸጡ የተዘጋጁ ባሮች ኦሮሞ የሆኑ እየመረጠ ሰመመልመል ነበረ ባሮች ኦሮሞዎችን ገዝቶ ወደ ግብፅና ፈረንሳይ ሀገር ይልካቸዋል ፈረንሳይ ሀገር ሲደርሱ ከነጮች እኩል ሳይሆን ሰብቻቸው ተይዘው ስልጥነው ቄስ ሆነው ወደ ሀገራቸው ተልከው የካቶሊክ ፃይማኖት ወንጌል ሰባኪያን እንዲሆኑ ነበረ ሰዚህም መሬት ተገዝቶላቸው ነበረ ቢትም ተሰርቶላቸው ነበረ ። ጅማ ከፋ ግንኙነት በመፍጠሩ ለምኒልክ ሀገሮቹን ሊያውቃቸውና ወሮ እንዲያስገብራቸው ምክንያትናመሪ በመሆኑ አቡነ ማሳያ በቁጭትና በሐዘን ያስታውሰው ነበረ አቡነ ማሳያ ግን ንጉሥ ምኒልክ ወደ ጋላ ሀገር እንዳልሄድ ክለከለኝ በማለት ወደ ሀገረ ስብከቱ ላይሄድ ሸዋ በመቀመጥ የምኒልክ አማካሪ ለመሆን መረጧል ከአጁጹ ቴዎድሮስ ሞት በኋላ ንጉሥ ምኒልክን ንጉሠ ነገሥት ለማድረግ አቡነ ማሳያ ያልሞከረው ነገር አልነበረም ኛ ወደ መቅደላ ሂዶ ከእንግሊዞች ጋር እንዲገናኝ ቢጎተጉተው ምኒልክ የአቡኑ ምክር ባለመቀበል ሳይሄድ ቀረ ኛ ንጉሥ ተክለ ጊዮርጊስ ወደ ትግራይ ሄዶ ክበስበስ ካሳ ጋራ በሚወጋበት ጊዜ ምኒልክ ጎንደርን እንዲይዝና ንጉሠ ነገሥት እንዲባል ቢመክረው ከሚስቱ ክበፈናጋ መሰየት ስላልፈለን ከሸዋ አልተንቀሳቀሰም በዚህ ምክንያት አቡነ ማሳያ በክፍተኛ ሐዘን ተውጦ ነበረ አቡነ ማሳያ ንጉሥ ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ለማድረግ ባይሳካለትም ከኤውሮጳ መንግሥታት ግንኙነት እንዲፈጥር ምክር መስጠት ቀጥሎ ነበረ በተለይ ከኢጣሊያ መንግሥት የፈጠረው ግንኙነት ወላኝነት አለው አቡነ ማላያ አሁን የሚፈልገው የመጣበት ጉዳይ የሐይማኖት ለመስበክ ሳይሆን የፖለቲካ ሥራ በመስራት ነው ለማለት ይቓላል ወይንም በፓለቲካ ተጠቅሞ ሐይማኖትን ማስፋፋት ነበር አብዛኛዎቹ ሰዎች የአጴ ቴዎድሮስ ጭካኔ ሲያወግዙና ሲያንገበግባቸው አቡነ ማሳያ ግን ደጋፊና የሚያደንቀው ነበር አድናቆቱም በሁለት ምላሌዎች ይገልፀዋል ኛ ፀረሙስሊም ሃይማኖት በመሆኑ ኢትዮጵያ በሞላ በቁጥጥር አውሎ ወደ ጎንደር ሲመለስ ግማሽ የጎንደር ከተማ የነበረው በጎንደር የእስላሞች መንደር እቃጠሰው ከዚህ በኋላ ወደ ደረታ የምትባለው ጎንደር አጠገብ የምተገኘው መንደር የመሐመድ ግራኝ መቃብር የሚንኝበት በማምራት መንደራቸውን እነዳያወድምባቸው እስላሞች ብር ለመስጠት ይሞክራሉ ነገር ግን አ ቴዎድሮስ አልተቀበላቸውም እስላሞች ገንዘቡን አጥፍ አድርገው በተጨማሪ ለአቡነ ሰላማም ገንዘብ በከፈሉ ጌዜ አቡነ ሰላማ ይህ መንደር እንዳይቃጠል ሰአጴጹ ቴዎድሮስ ምክር ሰጠው ምክንያቱም ገንዘብ በሚያስፈልግበት ጊዜ ገንዘብ ሊያስገኝ ይችላል ደሪታን ክማቃጠል ይልቅ ከካቶሊከክ ሃይማኖት የሚስማማ ደብረ ሊባኖስ ገዳምንና ንጉሣቸው ኃይለመለኮትን ማውደም ይበጃል ብሎ ይመክረዋል አጹ ቴዎድሮስ በተሰጠው ምከር ቢገረምም እቡነ ሰላማን እንዲደሰትለት ያሰበው ሥራ ብር ተቀብሎ እስላሞችና ክርሲቲያንም በአንድ ላይ ጋብዞ በሬዎች በእጁ እያረደ በሙሉ እንዲበሉ ያደርጋቸዋልና የማኪያቬሊ ፕሪንቺፐ መጽሐፍ ለምኒልክ እንደ መመሪያ የሰጠው አቡነ ማሳያ ጭካኔ ያደንቃል እንጂ አያወግዝም ኛ ምከንያት አቡነ ማሳያ ቴዎድሮስን የሚያደንቀው የራስ ዐሊ ልጅን ህጋዊ ሚስት እግብቶ በመወሰኑና ለሌሎች ሹሞች አንድ ሚስት ብቻ በመያዝ ምሳሌውን እንዲከተሉ በማድረግ ነበር በዚህ ጊዜ አቡነ ማላያ ሰቴዎድሮስ ከላጋማራ የፃፈው ደብዳቤ እንደሚከተለው ነበር እንዴት ጥሩ አጋጣሚ ነበረ ኢትዮሏያን ለማዳን ከእግዝአብሔር የተላከ ነው ከእሱ ጋራ አብሬ ብሰራ ከእሱ ጎን አልለይም አለቃዬን አደርገው ነበረና ዝቅተኛ ባሪያው እሆን ነበር ይህ ለማድረግ ግን ሄሬቲክ የሆነ ሃይማኖቱን ከድቶ ወደ ካቶሊክ ሐይማኖት መምጣት እለበት አቡነ ማሳያ በአጴጹ ቴዎድሮስ ያልተሳካለት ዓላማ በምኒልክ ይሞክራል እቡነ ማሳያ የሚያሳየው ምኒልክ የቴዎድሮስ ልጅ ሆኖ የሱ የተፈጥሮ ጀግንነት የደፋርነት የጭካኔ ስጦታ ባለመማሩ ነበር የእንግሊዝ ጦር ወደ መቅደላ በተጠጋ ጊዜ ምኒልክ በአቶ ጎበና የሚመራ ጦር ወደ ቦታው ልኮ ነበር እንግሊዞች መቅደላ በገቡበት ቀን ግን ፋሲካ ሀገሩ አንዲውል በሚል ሰበብ ወደ ሀገሩ ተመለሰ ጦሩ የተመለሰበት ዋናው ምክንያት ግን ሌላ ነበረ ይህዉም ምኔልክ ለአቡነ ማሳያ ሲያካፍለው እንዲህ ብሏል ቴዎድሮስ በአባቱ ሞት በልጅነቱ ወስዶ አሳድጎታል አስተምሮታል አልጋወራሽ አድርጎትም ነበር ምኒልክ ሸሽቶ ሲጠፋ ለቴዎድሮስ ከባድ ሐዘን ነበረ ተቀይሞም ይሆናል ይኹም ምኒልክ ምንጊዜም የቴዎድሮስ ፍቅር እንደነበረው ያሳያል ቴዎድሮስ ይሙት እያለ ነበረ የሚምለው እንግሊዞች ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ አማካሪዎች ብቻ አልነበሩም ሸዋ ከእንግሊዞች ጋር እንዲተባበር የማይፈልጉ የነበሩና ራሱ ምኒልክ አይፈልግም ነበረ ቴዎድሮስ ተሸንፎ ሸዋ ቢገባም እንግሊዞችን ፈርቶ ሊከላክል አይደፍርም ነበር ምኒልክ ከእንግሊዞች ጎን ተሰልፎ ቢሆን ኖሮ እሱ ነቦር ንጉሠ ነገሥት የሚሆነው ከአፄ ቴዎድሮስ ሞት በኋላ ግን ዋግሹም ጎበዜና በስበስ ካሳ ሰስልጣን ሲሯሯጡ ምኒልክ የአቡነ ማሳያን ምክረ ጆሮ ዳባ በማለት አልተንቀሳቀሰም በአቡኑ እነጋገር ከባፋና ጎን መለየት እልፈለገም ምኒልክ በጦር ሜዳ በጀግንነት ሊፋለም ያልቻለበት ትልቅ ድግስ በማዘጋጀት የበላይነቱን ለማሳየት ሞክሮ ነበር። ከአባ ሚካአል ጎን አብሮ የሚሄድ የመልእክተኞች አባል አባ ሉዊጂ ጎንዛጋ ላሰር የተሳለው ከፈረንሣይ ሀዝር ወደ ኢትዮሏጴያ የአሮሞ ልጆችን የመለሰ ቄስ ነበረ እንዲሁም የመንፈሳዊ ትምህርት ወደ ፈረንሳይ ሀገር ሄደው ከነበሩ ልጆች አንዱ አብሮ የመልእከተኞች እባል ሆኖ ሄዶ ነበረ አቡነ ማሳያ በ ዓ ም ለኢጣሊያ ውጭ ጉዳያ ሚኒስትር በፃፈው ደብዳቤ ከዚህ ቀደም የኢጣሊያ መንግሥት ሳይጮሰረት የሳርዲኒያ መንግሥት ይባል በነበረበት በ ዓ ም አቡኑ ከፋ ሆኖ ለጠቅላይ ሚኒሥትር ካሹር ከሁሉ ኃያል የሆነው ከኢትዮጵያ መሳፍንቶች በሳርዲኒያ መንግሥት ስም ውል እንዲፈራረም ተጠይቆ እንደነበረ አስታውሶ ነገር ግን የማምለጫ መልስ ያህል ጠቁሞ እንድነበር ጠቅሶ አሁን ግን በሸዋ ስለሚገኝ ንጉሥ ምኒልክም በታጁራ በኩል ከውጭ መንግሥታት በቀጥታ መገናኘት ስለሚችል የኢጣሊያ መንግሥት ፍላጎት ለጭሟላት ጊዜው የደረሰ መስሎ ስሰታየኝኛ ንጉሥ ምኒልክ ግንኙነት ለመፍጠር ፅኑ ፍላጎት ስላሰውና የተላከው መልእክተኛ አባ ሚካኤል የንጉሠ ነሳብ በሙሉ የሚያስረዳ ይሆናል ብሎ ፅፎ ነበረ በመልእክተኛቹ ጉዞ መሠረት በኢጣሊያ መንግሥት እና በንጉሥ ምኒልክ መሀል ዲፕሎማቲክ ግንኙት ከተፈጠረ ለሀገራችን ጥቅም የተቻለኝን ያህል ለማድረግ እንደማልቆጠብ ላረጋግጥሎት እወዳለሁ ብሏል አቡነ ማሳያ ለኢጣሊያ ንጉሥ በፃፈው ደብዳቤ ከልጁነትዎ ጀምሬ የማውቀዎት መሆኔን ሰንጉሥ ምኒልክ በገለፅኩለት ጊዞ ደጉ ንጉሥ ከግርማዊነትዎ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥርሰት ስለጠየቀኝ እኔም ሳይጠይቀኝ ፍላጎቱን ለሟሟላት ግዴታ ስላሰብኝ ጥሩ ሰው መሆኑን በዚህ ሀገር ከሚገኙ መሳፍንቶች ሁሉ የተሻሰና ከናፍተኛ እስተሳሰብ ያለው ሰው መሆኑን አረጋግጣሰሁ የምኒልክ መልዕክተኛ ወደ ጣሊያን ሀገር በሚሄዱ የኢጣሊያ ቅኝ ገዥዎች ኢትዮጵያን ለመያዝ ላደረጉት ትግል እንደ አንድ መሠረተ ድንጋይ የተጣለ እድርገው ነው የሚገምቱት ይህ የመጀመሪያ ጊዜ የምኒልክ መልዕክተኛ በኢጣሊያ ሀገር ብዙ ውዝግብና ክርክር ፈጥሮ ነበር ጋዜጠኞች አቡነ ማሳያን አሻጥረኞና ፖለቲክኛ አቡን ኣያሉ ስሙን ሲያጠፋ እቡኑም የእባ ሚካኤል ስም ማጥፋት ያለው የሌለው ታሪክ ያወራ ነበር የምኒልክ ወንድም ነኝ ብሏል አቡነ ሣሳያ ከምኒልክ የበለጠ ስልጣን አለው እያለ ስሙን ያጠፋ ነበረአቡነ ማሳያን ያናደደው ደግሞ በተለይ በሮም ከተማ በፀረ ፃይማኖት የሆኑ የፖለቲካ ቡድኖችና ጋዜጠኞች ተክቦ ፀረ ጳጳስና ፀረ ካቶሏክ አቋም በመውሰዱ ነው አንዳንድ በጳጳሱ አካባቢ የሚገኙ ሰዎችም አቡነ ማሳያ መልእክተኞ ወደ ሮም እንዲላክ ሰምኖ ተባበረ በማለት ጥርጣሬያቸውን ይገልፁ ነበረ የአባ ሚካኤል ተልዕኮ ከንቱ ሆኖ አልቀረም በእንቲኖሪ የሚመራው ከኢጣሊያ ወደ ኤኳሮሪያል ሐይቆች ለምርምር የተላክ ቡድን ወደ ሸዋ እንዲመጣ ምክንያት ሊሆን ችላል ይህ ቡድንም የመጣበትን ተልዕኮ በመርሳት ሸዋ በመቅረቴ ኢትዮጵያን በቀኝ ግዛት ለመያዝ በእነኣቡነ ማሳያ እየተረዳ ለኢጣሊያ ቀኝ ገዥዎች ዋና መሣሪያ ጣብያ ለመሆን አገልግሏል ብዙ ጊዜ ሲወራ የምንሰማው ኢትዮጵያን ለመውረር የመጣ ጠላት ሁል ጊዜ ከቀይ ባሕር ነው የሚለው አባባል አጠያያቂ ያደርገዋል ኢትዮጵያ ለመውረር የተቀነባበረው ባለፈው ምቶ ዘመን አብዛኛው በሸዋ በሰፈረው የኢጣሊያ ቅኝ ገዥዎች ወኪሎች ኣቡነ ማሳያም ጭምር አማካኝነት መሆኑን ግልፅ ነው የአቡነ ማሳያ ሴራ ከሸፈ በሸዋ እርስ በእርስ ጦርነት ተወገደ አፄ ዮሐንስና ንጉሥ ምኒልክ ጦርነት ይማዘዙበት የነበረ ሁኔታ እንዴት እንደክሸፈ የተገኘው በአቡነ ማሳያ አቀራረብ ነው እንደ አቶራረቡ በምኒልክ ላይ ሴራ የተፈፀመው በሚስቱ በበፋና የተጠነሰሰ ነበር ነገሩኞ አቀረበለት አቡኑም ለዚህ መልሰ ሲሰጥ እኔ ሸዋ ልኖር የቻልኩ በእፄ ዮሐንስ ፍላጎት ሳይሆን በምኒልከ ትፅዛዝ መሆኑን ገልፆ ይህ ወሬ የሚያወሩት የሁለታችን የጋራ ጠላቶች ናቸው እኔን ፍለጋ እዚህ መምጣት አያስፈልግም እኔ ያለምንም ፍራት እጴ ዮሐንሰ ያሉበት መሄድ እችላለሁ ልጆቼን ትቼ መሄድ ግን መሸሽ ስለሚቆጠር ክብሬን ስለሚነካ ለመሄድ ፈቃደኛ እይደለሁም የሚል ነበር ቀጥሎ ምኒልክ በአቡኑ መልስ ስለተደሰተ ይቀመጡ እርሶዎን ለመንካት ከመጡ የእኔ እስከሬን ረግጠው ማለፍ እለባቸው ነገር ግን አሁን አባታዊ ምከር እንዲሰጡኝ ነው የምፍልገው ቄሶች ሰላም ለማድረግ ይገፋፉኛል ቤተመንግሥትና መኳንንቶች ጦርንት ለማድረግ ይመክሩኛል እፄ ዮሐንስ ወደ ሸዋ የሚመጣ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ለመሳለም ነው የሚሉ ሰዎች ማመን እለብኝ ወይ። መጽዛም አስቀምጣ የ ዮሕንሥ በድል አድራጊነት ወደ ሸዋ እናተጠባበቀት ልጀን ሥ እቅ ነበረ መሸሻን የንጉሥ ሹመትና ዘውድ ተቀበለ የሸዋና የመሎ ቐምኒልክ በየዓመቱ ግብር ለአፄ ዮሐንስ ይክፈላል ኛ ምኒልክ ከዘይላ ወደ ሸዋ የሚወስደው መንገድ ለሁለት ዓመት ለኤውሮለጳውያን ዝግ ያደርገዋል ኛ አጹ ዮሐንስ ደብረ ሊባኖስ ጎብኝቶ ከሸዋ ይወጣል ኛብሐይማኖት በኩል የደረሱበት ውሳኔ ምስጢር ሆኖ ይቆያል ኛ ስለ አቡነ ማሳያ አጴ ዮሐንስ ሊያነጋግሩት ስለፈለጉ ብቻ አቡኑ ኦፄ ዮሐንስ ዘንድ እንዲቀርብ ተብሎ ይነገረዋል ይህ ውሳኔ ለአቡነ ማሳያ እንደ አንድ ተራ የኢትዮጵያ ቄስ ወይንም ጠንቋይ ሳይባረር በዘዴ እንዲነገረው በማድረጋቸው ክብር ይሰማዋል ማርች ወር መጨረሻ ዓ ም ምኒልኩ የንጉሥ ዘውድ መጫን አከባበር ሥነ ሥርዓት ከፈረንሳዊው ፔኩኛ የተባለው ይነገረዋል ማሳያ ከምኒልክ ተጠርቶ ቦታይ ሲደርስ ሥኑ ሥርዓቱ በአንድ ድንኳን ተፈጽሞ ነበር ሁለት ስገነት ወንበሮች ነበሩ አንዱ ከፍ ያለው ለአጹ ዮሕንስ ሁለተኛ አነስ ያለው ለምኒልክ በጭፈራና በእልልታ ታጅቦ ምኒልክ በአዳራሽ ውስጥ ገባ የአጹ ዮሐንስ እጅን ሳመ ማሳያ አሳፋሪ ብሎታል አጹ ዮሐንስ ንግግር አድርገዋል ምኒልክ እጩቴ ሰለው መስቀል ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝነቱን ይምላል አጹ ዮሐንስ ለምኒልክ ከትክሻው ባርኖበ ያለብስዋል በራሱ ዘውድ ይጭንበታልክእንግዲህ አንተ በኩር ልጄ ነህ ይለዋል ምኒልክ በሰገነት ይተመጣል ንጉሠ ነገሥቱም ይስመዋል መድፎችም ጠብመንጃዎችም ይተኩሳሉ። የሜል ነበር የአቡኑ መልስ አዚህ የመጣሁት ለግርማዊነትዎ እጅ ለመንሳት ነው ሸዋ ውስጥ ምን እንደምሰራ ንጉሥ ምኒልክ ሊነግሮዎት ወሻ እኔ ሚሲዮናዊ ነኝ ስራዬን ለማከናወን እንድችል ነኝነት እንዲሰጠኝ ከመጠየቅ ሰቀር ዜር ንላትም የምፈልገው ነገር የለም ስላም በመስፈኑ ደስ ብሎቐል ቡራኬም ሰጥቻለሁ የሚል ነበር አጺ ዮሐንስም ጥሩ ነው ወደ ምኒልክ ሰፈር ተመለሰ በእሱ በኩል ምን እንደሆነ ቤዜ ይነገርሃል በማለት ዳ ልኗ ከሁለት ቀን በኋላ አጹ ዮሐንስ ሁለት አዋጆች በማሰማት ከሽዋ ወጣ ቐ ሰለ ፖለቲካ ባፋና እንደ ንግሥት ተከብራ በሸዋ እንድትቀመጥ ኛፆ ስለ ሃይማኖት አሁን ባለው ሁኔታ እስክ አንድ ዓመት ቆይቶ ከአንድ ዓመት ብጳላ የሊቃውንት ስብሰባ ተደር ጎ ውሳኔ ይደረሳል በሸዋ ውስጥ የነበረ ፍራዖ በፋና አሁን ያሰውን የንጉሥ ዘር አስወግዳ ልጂን እንደምታነግሥ በሃይማኖትም የካራ እምነት ሸዋ በሙሉ እንዲቀበል ይደረጋል የሚል ነበር አጹ ዮሐንስ ከሔደ በኋላ ምኒልከና እቡነ ማሳያ ተገናኝተው ተወያይተዋል አኩኑ ምኒልከን የገሰፀበት ምክንያቶች ጥቂቶቹ ኛሸዋ የደብረ ሊባኖስ የሃይማኖት እምነትና የሐበሻ የጋራ እምነት ባለው ጥላቻ ምኒልክ እንዴት ሊጠቀምበት እንዳልቻለ ኛ በበፋና የጠላት ሰላይ እንዴት ሊመራ እንደሚችል ኛ ስላሳ ሺህ የፈረንሳኛ ጦር በጎጃም በኩንቱ ከማሳለፍ ይልቅ በሸዋ ጠረፍቢያስልፍኖሮ አጹ ዮሐንስ ወደ ሸዋ ለመግባት ባልቻለ ነበር ከዚህ በኋላ ከአቡኑ ተሰናብቶ ምኒልክ ወደ ሰፈሩ ይመሰሳል የንጉሥ ምኒልክ የዘውድ ሹመት አከባበር እንደተፈጸመ ምኒልክ በበኩሉ ሰሁለት ሰዎች በሸዋ የራስ ሹመት ማዕረግ ሰጠ እነሱም ራስ ጎበና እና ራስ ዳርጌ ነሰሩ በኢትዮጵያ በአርቶዶክስ ክርስትና እምነት ልዮነት ሰሁሉ ጊዜ ተወግዶ እቡነ ማሳያ አፄ ዮሐንስና ንጉሥ ምኒልከ ጦርነት እንዲገጥሙ የነበረው ምኞት ከሸፈ። ተከሰ ፃዲቅ የተባሰ የአቡነ ማሳያ ወገን ኮሶ ታይቶኛል ብሎ ከጉባዔ ጠፋኛ እሸቱ ሌላ የአቡነ ማሳያ ቄስ ከሌሎች ቄሶች ጋራ ሆኖ አመመኝ ብሎ ምክንያት ፈጥሮ ከግባዔው ወጣ ሁሰት መምህሮች ተቃውሞ ሊያሰሙ የፈለጉ ተባረሩ ጉባዔው እንደተፈፀመ ታላላቅ ሹማምንቶች ንጉሥ ምኒልከና ራስ አዳል ባሉበት ሙጤቱ በይፋ ተገለፀ ኢትዮጵያ በካራ ሃይማኖት አንድ ሆናለች ውጤቱን እንዲቀበሉ ሁለት ዓመት ለክርስቲያኖች ሦስት ዓመት ለሙስሊሞች ዓመት ሃይማኖት አልባ ለሆኑ ነይማኖቱን እንዲቀበሉ የጊዜ ገደብ ተሰጣቸው ሁለት አሰቆች ተቃውሞውን ያሰጮ የነበሩ ተቃውሞዋቸውን ለማቆም ስላልፈለጉ ወዲያውኑ ምላሳቸውን ተቆረጡ ስሰ አቡነ ማሳያ በጉባዔ ጊዜ ሴብተምበር እስከ ሜይ ዓ ም ምንም ዓይንት ዛቻ ወይንም ጉዳት አልደረሰበትም ነበርበሄይማኖት ምክንያት ኢትዮሲያውያንን ለመከፋፈል የተውጠነጠነ ሴራ ግን ከሸፈበት አቡነ ማሳያ ከኢትዮጵያ ተባረረ እቡነ ማሳያ የልብ ወጃጅ ይተማጮንበት የነበረ ምኒልከ በችግሩ ጊዜ ዲረዳው ባለመፈለጉ ወይንም ባለመቻሉ ሕሊናው ለሁለት ይከፈላል ወይንም በ ለሄሬቲኮች እየተታለለ ነው ወይንም መቶዜ አታላይ ከአኔ የበለጠ ተንኮለኛ ነው እያሰበጭንቅላቱ እያሰበ እንዳሰ ምነሓክ ከአጹ ዮሐንስ አንድ ደብዳቤ እንደደረሰውና ከሚሲዮናውያን የበለጠ ሀገራችንን የሚወድ ሰው ስለሌለ ከውጭ መንግሥታት ወዳጅነት ለመፍጠር አፄ ዮሐንስ ወደ ኤውሮጳ ልልካቸው ስለሚፈልግ እንዲላኩልኝ ብለዋል ብሎ ለአቡነ ማሳያ ይነግረዋል አቡነ ማሳያ በፍርሐትና በጥርጣሬ ይዋጣል ምኒልኩ ግን የንጉሠ ነገሥቱ ሐቀኝነት ሊያስረዳው ይሞከረል ሊያሳምነው ግን አልቻሰም ከሁሰት ሣምንት በኋላ አቡነ ማሳያ ሌላ ደብዳቤ ከምኒል ይደርለዋል ንጉሠ ነገሥቱ ደብረ ታቦር ይጠብቃችኋል ጁን አጋማሽ ላይ እንዲደርሱ የሚል ነበረ ይኹም ሆኖ ተስፋ ሳይቆርጥ እሁንም ከምኒልከ ጋር ለመገኛኘት ይጠይቀዋል ይገናኛሉ አቡነ ማሳያ ምኒልከን ለማነጋገር የፈለገው ጥቅም አገኛለሁ ብሎ በማሰብ ሳይሆን ምኒልከ ይኹን ሁሉ ዓመታት አብረው ሲኖሩ ጨዋ ሰው ነበረ ወይ። ጥቅምም ይሰጠው ነበረ በኋላ ግን የጆዮግራፊ ማህበር አባላት ወደ ሸዋ መጥተው ጣቢያ ሲያቋቁሙለእነሱ እንዲሰጣቸው አቡኑ ባሳሰበው መሠረት የተሰጣቸው ነበረ አቡነ ማሳያ መሬቱን አሳልፎ መሥጠቱ ብቻ ሳይሆን ማንኛውም ድጋፍ ያደርግላቸው ነበር ያሰ አቡኑ ድጋፍ ምክር ስልጣን ምንም ሥራ ሳያከናውኑ ይፎለሱ ነበር ትራቬርሲ አቡነ ማሳያ ለማስመሰል ሚሲዮናዊ ነኝና በፖለቲካ አልገባም እያለ በተደጋጋሚ ይለፈልፋል ነገር ግን በፖለቲካ ከመግባቱ ብቻ ሳይሆን አሰቆቹም እንደፈቀዱለት የሚያስሰረዳ ወደ ሸዋ የተላኩ ጣሊያኞች ከመድረሳቸው ፊትም ከደረሱ በኋላም ለኢጣሊያ ጆዮግራፊ ማህበር የፃፋቸው ሁለት ደብዳቤዎች ገልፀዋል የጆዮግራፊ እዋቂ ተብሎ የተነገረለት አቡነ ማሳያ ከኢጣሊያ ኢትዮጵያ የሚለየን ክኤኳተር ዘጠኝ ድግሪ ሎንጂትዮድ ብሎ ከዘባረቀ በኋላ ደሴምንበር በፃፈው ደብዳቤ የካቶሲክ ሚሲዮን ድጋፍ እንደማይለያቸው ሸዋ እንደ መእከል እንደሚያገሰግላቸው በምኒልክ እማከኝ ነትም በከፋ ሊላ ጣቢያ ሊያቋቁሙ እንደሚችሉም ኢጣሊያም ይህ ሁሉ ክብር ለማድረግ በመብቃቷ ደስታውን ገልጸ ሥራው ግን ያለ ችግር እንደማይከናወን አስጠንቅቋል በ ዓ ም ልጥ ማረፊያ ለኢጣሊያኖች ምኒልክ ሲሰጣቸው ከኢጣሊያኖች የሚፈለገው የጦር መሣሪያ ማግኘት ነበር ትራቨርሲ ይህ ከፍተኛ የሆነ ዓላማመው አንድ ጥቁር ንጉሥ ሐንጎል ሊደረስበት የማይችል ይመስል የነበረው በእኛ በጣሊያኖች ትክሻ በእኛ ጉዳት የመጨረሻ ውጤት እስከ እገኘንበት ጊዜ ድረስ በማያቋርጥ ጥረት ቀጥሎበታል እኛ ጣሊያኖች ግን በሸዋ ፖለሰቂቷካና በትግራይ ፖለቲካ መላ ጠፍቶብን በሰሜንም በደቡብም የተጠላን ሆነን በተስፋ መፈንጠቅና ተስፋ መቁረጥ ሐዘነንና ደስታ ብዙ አይተን ችግሮች የተፈራረቁበት ወደ ኤርትራ ሱማሊያ ሊቢያ ልንደርስ የቻልንበት ለኢጣሊያኖች ሁሉ የቅኝ ግዛት ስሜት እንዲያድርባቸው የተደረገ ፓሊቲኪዊ ሥራ የመጀመራያ ጮራ የፈነጠቀው ከልጥ ማረፍያ ነው በማለት ዘግበዋል ይህ እባባል የሚያሳየው ኢጣሊያ ልጥ ማረፊያ ለሃያ ዓመት ካገኘችው መሬት የስለላ መረብ በኢትዮጵያ ላይ ለመዘርጋት የተጠቀመችበት መሬት እንደነበረ ነው ክኢጣሊያ ጆግራፊ ማህበር ተልከው የመጡ ጣላያኖች ሁሉም ሊቃውንት ነበሩ አቡነ ማሳያ ግን ኖቬንብር ዓ ም በጻፈው ረጁም ደብዳቤ አሁንም ከኤኳቶር ያሰው ሎንጂቲቲዩድ ርቀት ሊነግራቸው ይሞክራል አቡነ ማሳያ በኦሮሞ ሀገር የመሰረታቸው ሚሲዮኖች የነበረ ሁኔታ ጉዱ እንዳይታወቅበት ጣሊያኖች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ አልፈለገም ነበር ከመጡ በኋላም ወደ ጅማ ከፋ ጉዞዋቸው እንዲቀጥሉ አልፈለገም ነበረ። ኛ ጣሊያኖች የባሮች በሐበቫ ሀገር አሉ ብለው ሲያወሩ የባሪያ ንግድ አባቶች ራሳቸው ምጮሆናቸውን ሳያውቁ ቀርተው አይደለም ኢትዮጵያ በባሪያ አሳዳሪነት ለዓለም ሲያስታውቁዋትና ምኒልክ ለመርዳት የነበራቸው ዓላማ ለማሳካት የሚዶልቱት ተንኮል ብቻ ነበር የልጥ ማረፊያ ሠራተኞች አቡነ ማሳያና አንቲኖሪ ጣብያው ፀረባሪያ ንግድ ስበአዊ ተግባር አከናውነዋል እያሉ ይሰብኩ ነበር ከተቋቋመበት ዓላማ ውጭ እንዲሰራ ለማድረግ ሃሳብ እንደነበራቸው የሚያመለክት ነበር አቡነ ማሳያ ወደ ሀገሩ ከተመለሰ በኋላ ግን እንዲሁም እንቲኖሪ ከሞተ በኋላ ኪያሪኒም ክሞተ በኋላ ሕልውናውን ካገኘው በሦስት ዓመት ውስጥ በይፋ የፖለቲካ ተግባርና የሰሰላማእከል በመሆን በዓድዋ ጦርነት ምክንያት እስከ ተዘጋበት ጊዜ ድረስ ለኢጣሊያ ቅኝ ግዛት መፎስረት ከፍ ያለ አገልግሎት ሰጥቷል ብዙ ጊዜ እንደሚነገረው በተለይ በደርግ ጊዜ ተደጋግሞ ሲነገር የነበረው ኢትዮጵያ ወረራ ይሰነዘርባት የነበረ በቀይ ባህር ብቻ ይባል ነበር ነገር ግን ከላይ እንደተገለጸው በሰሜን አቅጣጫ ብቻ ወረራ አልተፈጸመባትም ድምጽ በሌለው መሣሪያ ኢትዮጵያ የተወረረችው ከምጽዋ ወረራ የበለጠ በመሐል ሀገር ክልጥ ማረፊያ ነበር ጣሊያኖች ልጥ ማረፊያ ሆነው ካከናወኑት ተግባር የተጠቀመው ሚኒልክ ነው በማለት ቁጭታቸውን አስምተዋል ራሳችን በሸጥንለት የጦር መሣሪያ በእኛ ላይ አውሎ ዓድዋ ላይ በጦር ሜዳ ለሽንፈት ዳረገን እያሉ ዘወትር የሚያሰሙት ትችት ነው በአንፃሩም እኛ ኢትዮጵያውያን በመሐላችን በመሀል ኢትዮጵያ ወዳጅ መስሎ ጠላት አስቀምጠን ወረራ እንዲካሄድብን እንዲክፋፍሉን ራሳችን መንገድ ሰጥተናቸዋል ብለን ጣሊያኞች እንዳረጉት ሁሉ ስህተታችን ከመማር ፋንታ አቡነ ማሳያና አንቲኖሪ ለምኒልክ የጦር መሣሪያ ለማቀበል የጀመሩት ሥራ ሌሎችም ልጥ ማረፊያ ተቀምጠው በይበልጥ እንደ አንቶነሊ የመሳሰሉት ሲጠቀሙበት ኣደጋ እንደሚያመጣብን አልተገዘብንም አንቶነሴ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው በግሉ ነው ይባላል ከኢጣሲያ መንግሥት ወይም ከኢጣሊያ ጆዮግራፊ ማህበር ውክልና አልነበረውም ነገር ግን በግሉ ከዘመዶቹ ለአንቲኖሪ አደራ ተብሎ የገባ ነው ። አንቶኔሲ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደገባ በልጥ ማረፊያ ሹመት አልነበረውም ነገር ግን በቀላሉ በአጭር ጊዜ ውስጥ የንጉሥ ምኒልክ ባለሟል ሰመሆን በቅቷል ምኒልክ የሚፈልገው የጦር መሣራያ ስለ ነበር አንቶኔሊም በአስተማማኝ ሁኔታ የጦር መሣሪያ ለማቀበል አስተማማኝ ዕቅድ አውጥቶ ሁሉም ወገኖች እንዲስማሙበት አደረገ ኛየጦር መሣሪያ የሚገባበት መንገድ እንደ ድሮው በሰው እጅ ባለው የባህረ ወደብ ቀርቶ በኢጣሊያ እጅ በሚገኘው በአሰብ በኩል ኦንዲጌበ ሂዐ ኣቅርቦ ኣሓ ጭ ሃግቡም የኢጣሊያ መንግሥት ፍላጎት ስለ ነበረ ንጉሥ ምኒል ስለተስማማበት ከአዋሳ ሱልጣን ችግር ቢያጋጥም ራሱ ለመፍታት እንደሚችል ቃል ስለገባለት የጦር መሣሪያ ለምኒልክ ለማምጣት በዐሰብ በኩል ወደ ሙሉ ወኪል ባለሙሉ ሥልጣን አንቶኔ ምክትሉ አድርጎ ሾመዋቸው ነስር ነገር ግን አንቲኖሪ በመሐሉ ስለሞተ ገላሬነቱ በሙሉ አንቶነኒሊ ተረከበ በዚህ መሠረት ይህ ዓመት ልጥ ማረሬያ ሙሉ በሙሉ የፖለቲካ ድርጅት በመሆን ያለረበት ጊዜ ነበር በዚህ ጊዜ ጣጴያኖች ከዘይጻ ወጀ ሸዋ ለማግባት ይደርስባቸው የነበረ ውርደት በማብቃቱ ተደስተው ይደርስባቸው የነበረ በደል ለመበቀል የዛቱበት ጊዜ ነብረ ከዚህ በላይ አዲስ መንገድ ትኩረት የሳበው ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር መንገድ የከፈተ በመሆኑ ነው አንቶኔሊ ጃንዋሪ ዓ ም አንኮበር ሲገባ ንዬቶዬሥ ምኒልክ በታላት ክብር ነበር የተቀበለው ሁለት ጊዜ በአቡነ ማሳያ ሊፈረም የነብረው አሁንም በአንቲኖሪ ጴፈረም ታስቦ የነበረው በሸዋና በኢጣሊያ መሐል የንግድ ስምምነት አንቶኔሊ ከምኒልክ ጋር ተፈራርመው አእንቶነሏ ልጥ ማረፊያ በሆስፒታል ማእከል ሸፋን ስም እንዲሰጣት ባሳሰበሙ መሠረት አንድ ሐኪም በኃላፊነት ቦታውን እንዲመራ ተደረገ ምኒልክ ወደ ኢጣሏያ መልክተኖቼ እንዲልክ ቃል ገብቶ ስለነበረ መኮንን የሚመሩ መልፅክተኖች እስከላከበት ጊዜ ድረስ መልፅክተኖቹ እልካለሁ እያስ በአፍ ብቻ ሲያታልላቸው ነበር ራስ መኮንን ኢጣሊያ ሷገባ በመጀመሪያ የተቀበለው የልጭኙ ማረፈፌያ ዋና መቤት ኃላፊ የሆነው የኢጣሊያ ጆዮኦግራሬ ማህበር አባላት ነበሩ የልጥ ማረፊያ መደምደሚያ የሆነው የወጫሌሴ ውል ነበረ ልጥ ማረፈያ የተዘጋው በዓድዋ ጦርነት ምክንያት ነበር የል ማረሬያ አስተዳደርና የኢጣልያ መንግሥት ወኪል ባለሙሉ ሥልጣን ደርቦ ይሰራ የነበረው ትራሸርሲ የተባለው ሊስናበት ወደ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ሲቀርብ በምትኩ የመጣ ኮሎኒል ፒያኖ ሥራውን ለመጀመር ባልተለመደ ሁኔታ ነው ዲፕሎማቲክ ግንኙነታቸው ሊቋረጥ የቓለወው ተሰናባቹ ብዙ ዓመት ፌ በኢትዮጵያ በተቀመጠበት ጊዜ የተደረገለት ትብብር አመስግኖ ለአዲስ የኢጣሊያ ወኪልም ትብብር እንዳይለየው ለመጠየቅ ንግግሩን ከጨረሰ በኋላ ተረካቢውን የኢጣሊያ መንግሥት ወኪል ከበፊቱ የበለጠ የሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት አንዲሻሻል የመንግሥቱ ፍላጎት መሆኑን በመግለጽ ነግግሩን ሲጨርስ አጹ ምኒልክ ሌላ ነገር ምንም ሳይናገር መቼሄ ነው ወደ ሀገርህ ተመልሰህ የምትሄደው። ብሎ ጠየቀው ለዚህ ጥያቄ ፒያኖ ያልተዘጋጀ ቢሆንም ወዲያውኑ ግራ ሳይገባው ግርማዊነትዎ ከፈቀዱልኝ ጊዜ ጀምሮ ነው ብሎ መልስ ሰጠ አጹ ምኒልክ በመቀጠል ከዶክተሩ ጋር ለምን አትመለስም ከዚህ የበለጠ አጋጣሚ ልታገና አትችልም አለው ፒያኖ የዚህ ዓይነት መልስ ይጠብቀኛል ብሎ ያላሰበው ቢሆንም ምንም ዓይነት መልስ ሳይሰጥ ወደ ሀገሩ የመመለስ ጥያቄ ተቀብሎ ከአዲስ አበባ ወደ ልጥ ማረፊያ አመራ በኣጹ ምኒልክ ፊት ለመናገር ያልደፈረው ኮሎኔል ፒያኖ ዶክተር ትራቬርሲን ልጥ ማረፊያ ሲያገኘው አንተ ይህን ሁሉ ዓመት ስትቀመጥ ከሀገር ውጣ ሳይልህ ለእኔ በአንድ ቀን ከሀገር እንድወጣ እንዴት ጠይቀኝ እያለ እየጮህበት ተናገረው አ ዮሐንስም ሰው ከሀገር ሲያባርር በዚህ ዓይንት ሁኔታ ነበር የንጉሥ ነገሥቱ ስም ተቀይሮዋል የኢትዮጵያውያን ባህል ግን አልተቀየረም ልጥ ማረፊያ ከንጉው በመስማማት በዓሉ ይተዳደር የነበረው ብቸኛ በአዲስ አበባ ይኖር የነበረ ኢጣሊያዊ ካኙቺ የተባለውና አንድ ዮሴፍ የተባለው ኢትዮጵያዊ እንዲረከቡ ተደርጓል ካኾሂ ማንኛውም መረጃ ለኢጣሊያ መንግሥት እንዲያስተላልፍ ተነግሮት ነበር ምጽዋ ላሉት የኢጣሊያ ባለሥልጣኖት ኢትዮጵያ ለዓዔደዋ ታደርግው የነበረ ዝግጅት ያስተላልፍ ነበር ሰላይ ተብሎ ተይዞም ታሰረ ና ኤሮጳውያን ዳኛች ያሉበት ፍቤት ቀርቦ ሞት ተፈርዶበት ነበር እጹ ምኒልከ ግን ምህረት ተደርጎለት በአንድ አምባ ታስሮ እንዲቀመጥ አደረገው ከጦርነት በኋላ ከጦር እስረኞች ጋር ወደ ሀገሩ ተመለሰ ከዓድዋ ጦርት በኋላ ጣሊያኞች ልጥ ማረፊያ ለሳይንሳዊ ምርምር እናውላለን በማለት ይመለስልን ብለው ጠይቀው ነበር ነገር ግን ጥያቄያቸው ተቀባይንት አላገኘም አንቲኖሪ እና አንቶነሊ ጣሊያኞች በልጥ ማረፊያ ጣቢያ ማእከል መስርተው የሸዋ ፖለቲካ ክከር መከጩጸጸ ብሎ ይጠሩት የነበረ የሰለላ መረባቸው ለመረዳት እንቲኖሪና አንቶነሊ በሸዋ የፈጸሙት ተግባር ገለፃ ካልተጨመረ በኢትዮጵያ የኢጣሊያ ቅኝ ግዛት መመስረትና የአቡነ ማሳያ ሥራ የተሟላ ሊሆን አይችልም ሶስቱም ሰዎች የሸዋ ፖለቲካ መስራቶች ተብሎ ሊጡሩ ይቕላሉ አንቲኖሪና አንቶነሊ የካርዲናል ማሳያ ተማሪዎች ናቸው አንቲኖረ እንደ አቡነ ማሳያ የተላክበትን ሳይንሳዊ ተግባር ትቶ ወደ ፖለቲካ ሰው ተለውጦ ከንጉስሥ ምኒልክ ጎን ሆኖ በዋ ጊዜውን ያሳለፈው በፈቃደኝነት በወርቃማ እስር ቤት የኖር ነበር የምኒልክ ዓላማም ጣጴሴያኖችን የጦር መሣሪያ አቀባዮች እድርጎአጹ ዮሐንስን ተዋግቶ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነንሥት ዘውድ ለመጫን በነበረ ምችት ተግባራዊ ለማድረግ ነበር አጹዮሐንስም በሸዋ የተቀመጡ ጣሊያኖች ተግባራቸው ሰለተረዳ መቃወሙ አልቅረም በዚህ መሠረት ዋናው ቁንጮዋቸው የነበረ አቡነ ማሳያ የአፄ ዮሐንስ መቀመጫ ዋና ከተማ ወደ ነበረው ወደ ደብረ ታቦር እንዲላክ አድርጎ ከሀገር አባረረው ነገር ግን የአቡነ ማላያ መባረር ለጣጴያኖች ከባድ ችግር አልፈጠረባቸውምት ምክንያቱም በእሱየተተኩት ሰዎች ለምኒልክ የጦር መሣሪያ በማቀበልና የኢጣሊያ ቅኝ ግዛት መሠረት በመጣል በበለጠ ሁኔታ አስፋፍተው ቀጥለውበታል እንደሚታወቀው የውጫሊ ውል የዓድዋ ጦርነት ሲያስከትል ችሏል ጾ የዘመኑ የኢትዮሏጴያ መሪዎች በደቡብ ሆነ በሰሚን በቅኝ ገዥነት ኢትዮጵያ አንዳትገባ ፍላጎት እንደነበራቸው የሚያስረዳ ምኒልክ የጦር መሣራያ ጣሊያኖች አንዲያቀበሉት ከመጠየቁም ሌላ ከጣሊያኖች በተሰጣቸው ልጥ ማረፊያ መሬት ላይ በራሱ ኪሣራ የቴክኒክ ትቤት እንዲያቋቁሙለት ጠይቋቸው ነበር ነገር ግን ጥያቄው ጣሲያኖች ከነበራቸው ዓላማ ውጭ ስለ ነበረ ተቀባይንት ሳያገኝ ቀረ ጣሊያኖች ለምኒልክ የሚሰጡት እርዳታ የጦር መሣሪያ ማቀበል ብቻ የተወሰነ ነበር። ሴላው ደግሞ ለቼከ በዚህ ደብዳቤ አንቲኖሪ የሸዋ ፖለቲካ ተብሎ የሚጠራ ቡድን ደጋፊ መሆኑን ያንአባረቀበት ወቅት ነበር ቢያንኪ በምኒልክ ላይ የሰነዘረባቸው ወቀሳዎች ለእኔ በሸዋ የምኖር ሊጎዱኝ ይችላሉ ካለ በኋላ ቢያንኪ ምኒልክ ላደረገለት እርዳታ ውለታ ለመመለስ ሲገባው ተገቢ ያልሆኑት ስድብና ማፌዝ መሰንዝር አስፈላጊ አልነበረም ቢያንኪ ምኒልክ ላይ ችሎታ የሌለው ሀሰተኛ የባሪያ ንግድ ደጋፊ ወዘተብሎ የሰጠው አስተያየት በሙሉ ከእውነት የራቀ ነው ለዚህም ማስተባበያ መጥቀስ የሚቻለው የካቶሲክ ሚሲዮን አባቶች እንኳን ሳይቀሩ ከሸዋ ቢባረሩም ከምኒልክ ጋር የወዳጅነት ደብዳቤዎች እየተለዋወጡ ናቸው አኔ በጭፍን ዓይን ምኒልክ ደጋፊ አይደለሁምሂ መርሳት የማይገባን ግን ምኒልኮ አንድ አፍሪካዊ ነጉሥ መሆኑን ነውበጎንደር ኣስር ቤት ሆኖ ከቴዎድሮስ ቤተ መንግሥት በአከራሪ ደንቆሮች የጎንደር ጸረ ፈረንጆች የቤተክህነት ሰዎች ያገኘው አስተዳደግ በሕይውቱ ላይ ተጽእኖ አሳድሮበት ይሆናል ስለዚህ በደም የተወረሰ የዘሩ ጉድለት በተጨማሪ በአስተዳደግ ያገኘው በነጮች ላይ ጥላቻ የማይለቀው በምኒልክ ላይ መደነቅ አያስፈልግም ነገር ግን ማየት ያለብን ከእነሱና ከሹማምንቶቹ በተለይም ከእሱና ከአ ዮሐንስ ምን ያህል ልዮነት እንዳለ ነው ምኒልክ ኩራተኛ አይደለም ቂም በቀል እያውቅምና ሰው መግደል እያውቅምና በሀይማኖት እክራሪ አይደለም ኤውሮጳውያንን ይወዳል የእነሱን ስልጣኔና እንዱስትረን የሚያደንቅ ነው በዚህም በኢትጵያ ህዝብ በከፊልም በአ ዮሐንስ በተቃራኒ አቋም ይገኛል አጹ ዮሐንስ ምኒልክ በፖለቲካና በተንኮል ቢበልጠውም በግብረገብነትና በደግነት ግን ከምኒልክ ያነስ ነው አጹ ዮሐንስ በኤውሮጳውያን ላይ ጥርጣሬ አለው በነገሠ ጊዜ ለጥቂት ጊዜ ከኤውሮጳውያን ጋራ ይስማማ ነበረና በኋላ ግን በልዮ ልዮ ምክንያቶች ከኤውሮጳውያንና ከካቶሊክ ሚሲዮን መጣላት ጀመረ አዴ ዮሐንስ እቡነ ማሳያ ከሀገሩ ለማባረር ሲፈልግ በማታላያ ዘዴ በመጠቀም ነበር በካቶሊክ ቄሶች ላይ ጥላቻ እንዲፈጠር የሚያደርግ የኢትዮጵያ ቤተክህነት ነው በምኒልክ በኩል ግን በቄስ ካቶሊኮችና በኤውሮፓውያን ላይ ያለው ከጥላቻ ውጭ ከመሆኑም በላይ ሲያቀርባቸውና ሲወዳቸው ይታያል በተንኮለኞችና ደንቆሮች የኢትዮጵያ ቤተክህነት አባላት ላይ ብቸኛ ሆኖ በመታገል የሚሽሩበት ሴራ ያከሸፍብባችዋልና ይንቃቸዋልና ይስቅባቸዋል ከአሱ እካባቢ ያሉት የእሱ ሹማምንቶች ግን ከእሱ አስተሳሰብ የራቁ ናቸው ብዙ ኤውሮጳውያን አታለውት ሳይቀየም ምህረት ማድረጉ መንፈሰ ጠንካራ መሆኑ ያሳያል አዴ ዮሐንስ ግን ብልጥ ስለሆነ አይታለልም። በቼኪና ኪያሪኒ የተነሳ ምኒልክን ከገመገመ በኋላ ወደ ሊላ ጉዳይ ወደ በይሎል እልቂት ጉዳይ በመዝለል በበይሉል የሞቱት የኢጣሊያኖች ደም እኔ እበቀበላቸዋለሁ ብሎ ምኒልክ የተናገረውን በመጥቀስ የኢጣሴያ መንግሥት ትብብር ላለማድረግ ሕፍረት ይሰማኛል እያለ ይህ ተደርነ ቢሆን ኖሮ የአሰብ ሸዋ መንገድ ይከፈት ነበር ያቼ ደረት የአሰብ ወደብ ከመሐል ኢትዮጵያ በመንገድ ካልተገናኘች ምንም ጥቅም እንደሌላት በማለት አስተያየቱን የሚያደርጉት ውድድር የኢጣሊያ መንግሥት እንዲያስብበት በማስጠንቀቅም ጽፋል አንቲኖሪ ወደ ሀገሩ እንዲመለስ ታስቦ ስለነበር ወርታማ በሸዋ የእስር ቤት ኑሮ ለማራዘም ኦክቶቨር ዔ ም አንቲኖሪ የኢጣሊያ ወኪል ሆኖ ቆንሲል ተሽሞ እንዲቀመጥና ለዚህም ስራ ሌላ ሰው መላክ እንደማያስፈልግ ደብዳቤ ለኢጣሊያ መንግሥት ምኒልክ እንዲጽፍ ራሱ አንቲኖረና አንቶነሊ አድርገውታል ኦገስት ከኢጣሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቲርለንጉሥ ምኒልክ የተላኩ ደብዳቢዎች አንዱ ምኒልኩ ባሳበበው መሠረት የአኒቲኖሪ የቆንሲል ሹመት የሚያበስር ነበር ነገር ግን እክቶቨር ዓ ም አንቶኔሊ ለኢጣልያ መንግሥት ሲጽፍ ኣንቲኖሪ ኦገስት ዓ ም ሰለሞተ ሳይታለብ በምትኩ ራሱ አንቶኔሊ ኃላፊ እንዲሆን ተወሰነ በእቡነ ማሳያ ከሀገር ተባሮ መለየት በአንቲኖሪ በሞት መለየት ሦስተኛ ሰው የሸዋ የፖለቂካ በታሪኮ በሰፊጮ ያስጠራው አንቶነሌ ጦርንት ግሌ ድረስ አንቶኒሌ ብዋኛ በሸዋ የኢጣሲያ ወኪልና ተዋናይ የሽዋ ፖለቲካ አራማጅ ሆኖ ነበረ አንዱ ሳይታለብ ዕድሉ ተሳክቶለት የቀናውና ስሙ በታሪክ በሰራው ያለጠራው አ ሆነና ከዚህ ገዜ ጀምሮ እስከ ዓድዋ ኢጣሊያ በኢትዮጵያ ላይ ያደረገቻቸው ወረራዎችና ጦርነቶች ምዕራፍ የሠሐቲና የዶጋሊ ጦርነቶች ከዶጋሊ ጦርነት በፊት ሆነ በኋላ የነበረ ሁኔታና ጦርነቱ ኒ ከድሮ ጀምሮ በኢትዮጵያ እርስ በርስ ጦርነት ያልተለያት ቢሆንም ከኢጣሊያ በፊት የነበረው የመገንጠል እዝማሚያ አልነበረም።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF


Download options | Convert to Pdf | Advertise on dirzon

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact