Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية  Portuguese
የዕለቱ መጽሐፍ

የኢትዮጵያ የ5ሺህ አመት ታሪክ-2-2.PDF


  • የቃላት ደመና

የኢትዮጵያ የ5ሺህ አመት ታሪክ-2-2.PDF
  • የማውጣት አጠሬራ

ወይስ የምስራቃውያን የትምህርት ስርዓት ተመራጭ ነበር። የትምህርት ስርዓቱ ወደ ምስራቁ ሆኖ ቢሆንስ ጃንሆይን ሳያስተች ይቀር ነበር። የከፍተኛ የትምሀርት ተቋማት ካሪኩለም ተቀርፆ ያለውም ሆነ እየተቀረፀ ያለው በማን ነው። ለአንድ አገር የሚደረገው የመሻሻል እርምጃ ወደኋላ መጎተቱ የማይቀርና በጠቅላላውም የአገሪቱን መሠረታዊ ድርጀት ከትክክለኝነት መስመሩ የሚያቃውስ ነገር የሚፈጥር ይሆናል እኛም በእግዚአብሔር አሠሪነት ተስፋ ሳንቆርጥ ስልጣኔ የሚስፋፋበትን እውቀት የሚገኝበትን ተሚሪ ቤት ከነተማሪው በማብዛት ሙ ድንቁርና የሚወገድበትን በስራ ለማሸነፍ ትግል ከጀመርንበት ጊዜ አንስቶ ይህንን መሠረታዊ ሃሳብ ሁልጊዜም ተገንዝበን ሰርተንበታል እንግዲህ ኢትዮጵያ ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ ያለውን ረጅም ጎዳና እንደምን አድርጋ ነው የተጓዘችውን። እነዚህ ጥያቄዎች መልስ የሚያስፈልጋቸው አይደሉም እንግዲህ አንድ እውነተኛ ኃላፊነት ያለው የአስተዳደር ሁናቴ ለመፍጠር ከዚህ የበለጠ የሚያስፈልግ ነገር አለን። ትምህርት ቤት በምናገኘው መልስ መሠረት ነገሩን እንድንወስን ብቻ ነው አዲስ አበባ በሹሞችዎ የታፈንኩትን ያህል እዚህ ከተነፈስኩ በኋላ ወደ አገሬ እንድመለስ ተስፋ አደርጋለሁ ጃንሆይ።

  • Cosine ማጠቃለያ

አዲስ የተቋቋመው የሚንስትሮች ካቢኔ ከንጉሙ የሚመነጨውና በማዕከል ከሚኒስትሩ ቢሮ ወደታች የሚተላለፈውን የስራ አመራር በክፍለ አገር ደረጃ በተግባር ላይ የሚያውሉ የአገር ግዛት ሚኒስትር ባለሥልጣናትና ሠራተኞች ጠቅላይ አገር ገዢዎች ዳይሬክተሮች ፀሐፊዎች የአውራጃ የወረዳና የምክትል ወረዳ ገዢዎች ዳኞች የኃይል አዛኾኙች ወታደሮች የፖሊስና የፀጥታ ተወካዮች ሌላ አግባብ ያላቸው ለምሳሌ የገንዘብና የጤና ሚኒስቴር መስሪያቤቶች ተወካዮች ናቸው የአገር ግዛት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ሁለት ዋና ተግባራት አሉት በአንድ በኩል በፀጥታ በፖሊስ በወህኒ ቤት በጠረፍ ጥበቃና በኢሚግሬሽን ክፍሎች አማካኝነት የመንግስትን ደህንነትና ፀጥታ መጠበቅ በሌላ በኩል በልዩ ልዩ የግብር የቀረጥና የብድር ምንጮች የመንግስትን የገንዘብ ገቢ መጠን ማሳደግ ናቸው በአዲሱ መንግስታዊ አወቃቀር ላይ ታማኝ ባለሥልጣናትን እየሾሙ የሁሌም የበላይ ንጉሠ ነገሰቱ ሆነው ሚኒስትሮች አስከ ቀበሌ ድረስ ስራው በተዋረድ እንዲቀጥል እያደረጉ በደሞዝ መስራት ጀመሩእንደተባለውም የመንግስት ገቢ በግብርበቀረጥበአገልግሎት ክፍያዎች ላይ ተመሰረተየገቢ አሰባሰብን በተመለከተም በተለያዩ ጊዜያት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች እየወጡ ተግባራዊ ተደረጉ ከ የነበረው የፋሽስቶች ቆይታ የንጉሠን ስልጣን ለማጠናከር ረድቷል ለአብነት ያህል አንዳንድ ተቃዋሚዎቻቸው ተደምስሰዋል የየመኳንንቱና መሳፍንቱ የግል ጦር ፈርቧሷል ምንም እንኳን ጣሊያን ዝሙትን አስፋፍቶ ባህልን በርዞ አንድ ህዝቦችን ለራሱ ጊ በሚያመች መንገድ በብሔር በጎሳ በሃይማኖት ለመከፋፈል የሸረበው ሴራ ባይዘነጋም አንዳንድ የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎቹን ለራሱ መጠቀሚያ ሲል ለማከናወን እንቅስቃሴ ጀምሯል በሕግ ሽረው ያልሻሩትን የባሪያ ስርዓት ሙሉ ለሙሉ እንዲደመሰስ አስችሏሷልበዚህም በገንዘብ ተቀጥረው የሚሰሩ ሰዎች በመበርከታቸው ጅምሩን ካፒታሊዝም አጠናክረው እንዲቀጥሉበት ረድቷል ከጦርነቱ በኋላ በእንግሊዝ ተፅዕኖ ስር ቢሆንም በትምህርት በአስተዳደር በጦር በፖሊስ በፀጥታ በቢሮክራሲ በመንገድ በመገናኛ በንግድና በገንዘብ ስራዎች ድርጅቶችን መልሶ ለመገንባት በተወሰዱ እርምጃዎችና ኤርትራ ወደ እናት አገሯ የመቀላቀሏ ጉዳይ ተደማምረው የጃንሆይን ስልጣን የበለጠ ሲያጠነክሩ በሌላ በኩልም የካፒታሊዝሙ ስርዓት የበለጠ እያደገ እንዲሄድ በር ከፍቷል ንጉሠ ከእንግሊዝ በኋላ በአሜሪካ በስዊድን በስዊዝ በፈረንሣይ በህንድ በዩጎዝላዚቪያና በጃፓን አሰልጣኞችና አማካሪዎች እንዲሁም እርዳታና እገዛ እየተደገፉ ሁሉንም ነገር በቁጥጥራቸው ስር ለማድረግ ችለዋል የጃንሆይ መንግስት ቢሮክራሲ ላዕላይ መዋቅሩ በተለያዩ በአዋጅ በሚቋቋሙ መስሪያ ቤቶች እየደረጀና ሕግ እየወጣለት ሲቀጥል ታህታይ መዋቅሩ በልዩ ልዩ የገቢ አሰባሰብ መሰረቱን ጥሎ በየእለቱ እየዘመነና እየጠነከረ እንዲቀጥል ሆነ በወቅቱ የእንግሊዝ የበላይነት ጠንከር ያለ ነበርና የገንዘብና የወጪ ንግድ ቁጥጥሩ በእንግሊዞች የበላይነት ስር ነበር ኢትዮጵያም የራሷ የሆነ የመገበያያ የወረቀት ገንዘብ አላሳተመችም የእንግሊዝ የሁለት ዓመት ውል ካበቃ በኋላ ግን ነገሮች መልካቸውን ቀየሩ ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ የመገበያያ ገንዘቦች የማሪያ ትሬዛ የኢጣሊያ ሊሬ የእንግሊዝ ፓውንድ ስተርሊንግና የምስራቅ አፍሪካ ሽልንጎች ነበሩ የገንዘብ ቦርዱም በእንግሊዝ ለንደን የነበረ ሲሆን ከሦስቱ የቦርድ አባላት ሁለቱ እንግሊዛውያን አንዱ ኢትዮጵያዊ ናቸው በ ዓም ኢትዮጵያ የራሷን ፕኢትዮጵያ ብር አሳተመች ስርዓት ያልነበረው የኢኮኖሚ መዋቅር ዘመናዊ እየሆነ ሄደ እጅግ ዘመናዊ የተባለው የግብር አሰባሰብና አጠቃላይ የበጀት ስርዓቱ ተግባራዊ መሆን የጀመረው በ ይሁን እንጂ ከነፃነት በኋላ ዘመናዊ የበጀት ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ተችሷኋል ከነፃነት በኋላ ንጉሙ ኢትዮጵያዊ ምሁራንን ያሰማሩት በአምባሳደርነት እየሾሙ ነበር አገር ውስጥም በትልልቅ የመንግስት ተቋማት ታማኛቸው የሆኑ ምሁራንን መድበዋል የእንግሊዞች የበላይነት በነበረ ጊዜ የውጭ ግንኙነቱን በአምባሳደሮቻቸው አማካይነት እንዲከናወን ሁ አድርገዋል በዚህም ጥረት ለምሳሌ በሰኔ ወር ዓም ቁጥራቸው ከ በላይ የሆኑ አሜሪካውያን የልዩ ልዩ ሙያ ባለቤቶች በፍራንክሊን ሩዝቬልት መልካም ፈቃድ ወደ ኢትዮጵያ መጥተዋል እነዚህም በሲቪሉ ዘርፍ እንጂ ባፖለቲካው ጣልቃ ገብነት አልነበራቸውም ኢንጅነሮች የቴክኒክ አማካሪዎች ነርሶች ዶክተሮች መምህራን አናዎችና የልዩ ልዩ ዕደጥበብ ባለሙያዎች ነበሩ ከ በኋላ ግን ንጉሠ በነፃነት ከተለያዩ ስልጡን አገራት መንግስታት ጋር ግንኙነት በመመስረት አገር ግንባታውን በኢኮኖሚ በጦር በፖለቲካ ወዘተ በስፋት ተያያዙት ወደፊት እንደምናገኘው ሰፋ ያለው እገ ከአሜሪካ ነበር የተገኘው የሚገርመው ግን ጃንሆይ አገር አይመርጡም በአሜሪካ ድጋፍ ስራቸውን እየሰሩ በጎን ደግሞ የሶሻሊስቷን የዩጎዝላቪያን ድጋፍ ፈለጉ አገኙም ማርሻል ብሮዝ ቲቶ ምርጥ ወዳጅ ሆነው ተገኙ የዩጎዝላቪያ እገዛ በኢኮኖሚው ዘርፍ ነበር በተለይ በ ዓም የመጀመሪያውን ዘመናዊ የ ዓመት የበጀት እቅድ ነድፈው አበረከቱ በዚህም ጥሩ የሚባል ኢኮኖሚያዊ እመርታ ታዬ ከዚህ በኋላ በተከታታይ በወጡ የበጀት እቅዶች ዘርፈ ብዙ ስራዎች ተሰሩ ይህም ከከፍተኛው የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ ጀምሮ እስከ አነስተኛ ተመሣሣይ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ከትልልቅ የትራክተር እርሻዎች እስከ አነስተኛው ተመሣሣይ የግብርና ዘርፍ ከተራ አውራ ጎዳናዎች እስከ ዘመናዊ አየር መንገድ በጦሩም ረገድ ከእግረኛ እስከ ታንከኛ ከአየር ኃይል እስከ ባህር ኃይል በስልጡን አገሮች ድጋፍ ያቀላጥፉት ጀመር እነዚህንም በአጭሩ በተከታታይ ለማየት እንሞክራለን የጃንሆይ መሬትና እርሻ በዎቹ አጠቃላዩ የኢትዮጵያ የህዝብ ቁጥር የኤርትራን ህዝብ ሳይጨምር ሚሊዮን ያህል ነበር አጠቃላይ የኢትዮጵያ የመሬት ቆዳ ስፋት ደግሞ ሚሊዮን ሔክታር ሲሆን ከዚህ ውስጥ ሚሊዮን ሔክታሩ ለግብርና ስራ ተስማሚ እንደነበር ተገምቷልፕር ላጵሶ በ ፕሩ ጥናት እንደተመለከተው በዚያ ወቅት ሚሊዮን ሔክታር በመንግስት ይዞታ ሰር የነበረ ሲሆን ከዚህም ውስጥ ሚሊዮን ሔክታሩ የሚገኘው በደቡብ ሚሊዮን ሔክታሩ በመሐልና በምዕራብ ሚሊዮን ሔክታሩ በሰሜን ነበር ከ ዓም የኢትዮጵያ ዋና ዋና የመሬት ይዞታ አይነቶች ደግሞ ኛ የመንግስት ይዞታ ኛ የታላላቅ ጉልተኛ መሳፍንቶች መኳንንቶች ባላባቶች ነጋዴዎች የቤተ ክርስቲያን የጦርና የፖሊስ ሹማምንቶች ይዞታ ኛ የአርሶ አደሮች የማሳ ይዞታ ተብለው ይታወቃሉ ንጉሠ በተለይ ከስደት መልስ ለታላላቅ ሹማምንት በልዩ ሁኔታ የመሬት ችሮታ አድርገዋል ከ ጀምሮ ሚሊዮን ሔክታር መሬት ለሹማምንቶቻቸው በስጦታ በርስትነት ለግሰዋል እነዚህም የመንግስት ባለሥልጣን እንደመሆናቸው መጠን በከተማ እየኖሩ በተቀጣሪ ያሳርሳሉ በዚህም ላይ ግብር አይከፍሉም ነበር በተጨማሪም የመሬት ስጦታው ወደ ደቡብ ነበር ከመቶ ያህሉ የቤተክርስቲያን ርስት ነው ቤተክርስቲያንም ለመንግስት ግብር መክፈል አታውቅም አልለመደችም ቀደም ባለው ጊዜ በኢትዮጵያ ለቤተመንግስት ለቤተክርስቲያንነ ለጦርና ለጉልተኛ ባለሥልጣኖች የገባሩ አገልግሎት የምግብ ግብር የምርት ስፍር የአስራት መዋጮ እየተባለ በአይነት ነበር የሚገበረው በኃይለስላሴ ጊዜ ግን በገንዘብ እንዲለወጥ ሆኗል ሙሉ ለሙሉ የነበረ ባይሆንም ጃንሆይ የቱን ሕገመንግስት መሠረት በማድረግ የመንግስት ገቢ በገንዘብ ግብር እንዲሆን አውጀዋል በአዋጁም መሠረት ከ » ዓም ድረስ ከአገሪቱ መኳንንት ሻለቃና ባለማደሪያ ሹማምንቶች ከከተማ ነዋሪዎችና ከገጠር ገባሮች በአንድነት ለመንግስት የገንዘብ ግብር ሚሊዮን ብር ገቢ ተሰብስቦ እንደነበር የፕሮፌሰሩ ጥናት ያመለክታል ንጉሠ በ በታወጀው የመሬት ግብር አዋጅ መሠረት ከወረራው በፊት በመሬት ላይ ተጥሎ የነበረው ግብር ህዝቡ በጦርነቱ ስለተጎዳ በሚል በግማሽ ቀነሱት በ በአንድ ጋሻ መሬት ብር ይከፈል የነበረውን ብር እንዲሆን ተደርጎ ነበር በአዲሱ አዋጅ መሠረትም አንድ ወጥ ብሔራዊ የመሬት ግብር ሕግ ሲደነገግ ከአፈሩ ልማት አኳያ ለም ለምጠፍ እና ጠፍ ተብሎ በሦስት ተመደበ በአገር አቀፍ ደረጃ ለአንድ ጋሻ ለም መሬት በአመት ብር በለምጠፍ ብር በጠፍ ብር እንዲሆን ተወስኖ የነበረ ቢሆንም በተሻሻለው በቱ የመሬት ግብር አዋጅ ግን ለለም በዓመት ብር ለለምጠፍ ብር ለጠፍ ብር እንዲሆን ተደርጓል ይህ የሆነውም በአይነት ይከፈል የነበረውን ተጨማሪ የአስራት ግብር በጥሬ ገንዘብ ለመተካት ሲባል ነው የዋጋ ተመኑ በስራ ላይ የዋለው በሸዋ በሐረር በወሎ በወለጋ በአርሲ በሲዳሞ በኢሊባቡር በጋሞ ጎፋና በከፋ በሚገኙ የተለኩ መሬቶች ላይ ነበር በሸዋ የርስት መሬት ላይ ዝቅ ያለ ተመን ሲጣልበት የጎጃምና የበጌምድር መሬት ግን ግብሩ በቀድሞው ተመን ሆኖለት በአስራት በተገመተው እንዲከፍል ተደረገ ከዚሁ አዲስ እርምጃ ጋር በተያያዘም ቀደም ሲል በገበሬው ላይ ተጭነው የነበሩት ልዩ ልዩ ክፍያዎችና የጉልበት ስራዎች ተሽረዋል ነገር ግን አዋጁ በበታች ሹማምንት እየተጣሰ ገበሬው ሕገወጥ ጭቆናው አልቀረለትም የንጉሥ ስርዓት ያለው የግብር አሰባሰብ ዓላማም ግቡን ሊመታ አልቻለም በስተመጨረሻ ከፍተኛው ዓመታዊ ግብር ብር የደረሰበት ሁኔታ ሲኖር በ ዓም በታወጀው ኛው የመሬት ግብር አዋጅ መሠረት ባለመሬቶች ግብሩን እንደቀድሞው ለጉልተኛ ሳይሆን በቀጥታ ለመንግስት እንዲያስገቡ ተደነገገ ፕር ባህሩ ዘውዴ ይህ እርምጃ ተፈፃሚነት ቢያገኝ ኖሮ ርስተጉልትንና ሲሶ ጉልትን የመሻር ያህል ነበር ነገር ግን እንዲህ አይነቶቹ ባለመብቶች በተለይም ርስተ ጉልተኞች ከፖለቲካ ስልጣን ጋር ባላቸው የተሳሰረ ግንኙነት ተጠቅመው የአዋጁን ተግባራዊነት ለማሰናከል ችለዋል የቤተክህነትን የጉልት መብት የመንካቱ ጉዳይ እንደሆነ ከቶም አልታሰበም በማለት ያብራሩታል የአፄ ኃይለስላሴ መንግስት ሲነሳ የመሬት ግብርና የገበሬ አመፅ የሚሉ ቃላቶች አብረው ይጠቀሳሉ ነገር ግን የኢትዮጵያ ዋናው ሀብት ምናልባትም ብቸኛው ያኔ መሬት ነው ሹመትና ሽልማት መሬት የገቢ ምንጭ መሬት ሁሉም ነገር መሬት ነውና የንጉሠ ዘመናዊ አስተዳደር ዝርጋታም ሆነ የመንግስት ገቢ በመሬት ላይ የተመሠረተ ነው የመንግስትን ገቢ ለማሳደግ የመሬት ግብር ግድ ነው ንጉሠን ወደ መሬት ያወረዳቸውም መሬት ነው ጥፋታቸው የመሬት ግብር መጣላቸው ሳይሆን ሰፋፊውን መሬት ለሹማምንቱ መስጠታቸው ሰጥተውም ግብሩን አለመጣላቸው በክልሎች ደረጃ ከዘመኑ ፖለቲካ ጋር በተያያዘ ችግር ፍትሐዊ የግብር አጣጣል ማድረግ አለመቻላቸው ነው ሆኖም በተደጋጋሚ የተለያዩ እርምጃዎችን ወስደዋልበ የመጨረሻውን የእርሻ ገቢ ታክስ አወጁ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ከግብርናው የሚገኘው ገቢ እጅግ ዝቅተኛ ነበር የመጨረሻው አዋጅ እጅግ ፍትሐዊ የተባለና ሁሉንም ያማከለ በመሬቱ አይነት ሳይሆን በምርት መጠን የሚለካ ከፍተኛ ገቢ ያላቸውን በርከት ያለ ግብር የሚጠይቅ ሆኖ ቢታወጅም ማን ይፈፅመው። አሰልጥናም አስታጠቀችየኢትዮጵያ የምድር ጦር ቀደም ብሎ ከሰለጠነው ጋር ተዳምሮ በአራት ክፍለጦሮች ተደራጀና አንደኛው ክፍለ ጦር ክቡር ዘበኛ በአዲስ አበባ ሁለተኛው ክፍለ ጦር መጀመሪያ ደሴ ቀጥሎ ኤርትራ ሦስተኛው ሐረር አራተኛው ከፊሉ አዲስ አበባ ከፊሉ ነገሌ ቦረና ተመደበ በየክፍሉም አሜሪካውያን አማካሪዎች ተመደቡ የምድር ጦሩን በዘመናዊ መንገድ ካደራጁ በኋላም በስዊዲኖች ተጀምሮ የነበረውን የአየር ኃይልና በኖርዌጅያኖች እየተደራጀ የነበረውን የባህር ኃይል ተሳትፈውበታል በእንግሊዝ ስር በነበሩት ሀንዶች ይተዳደር ለነበረው የሐረር ጦር አካዳሚም የማቴሪያል ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን የአሜሪካውያን አሻራ ያላረፈባቸው የጦር ክፍሎች ተብለው የሚጠቀሱት ክቡር ዘበኛና ፖሊስ ናቸው በጃፓን አማካሪነትም ባፋጣኝ የማዕረግ እድገትና ሹመት ብዙ ከፍተኛ መኮንኖች ሊፈጠሩ ችለዋል ከ እስከ ድረስ በዘጠን ዓመታት ውስጥ አራት ብርጋዴር ጀኔራሎች ብቻ የነበሩ ሲሆን ከ እስከ ድረስ በአስር ዓመታት ውስጥ ብርጋዴር ሜጀርና ሌተናል ጄኔራል መኮንኖች ተፈጥረዋል ፕር ላኢሶ አጠቃላይ ጦር ኃይሌም በአንድ የጦር ሚኒስቴር ስር እንዲተዳደር ተደርጓል ኢትዮጵያ ከዎቹ ጀምሮ በተከታታይ በአሜሪካውያን ሰፊ ድጋፍ በባህር ኃይል በአየር ኃይል በምድር ጦር በኩል በደንብ የተደራጀ የምርጥ ዘመናዊ ጦር ባለቤት ሆነች ከባድ የጦር ካሚዮኖች ታንኮች ወዘተ አሜሪካውያን ለገሱ ምንም እንኳ የኛው የዓለም ጦርነት ቅሪት ቢሆንም በጥቅሉ አሜሪካ ኢትዮጵያ ለኮሚኒዝም ጥቃት እንዳትጋለጥ በደንብ አዘጋጅታታለች ለማለት ይቻላል የሚገርመው ኮሪያ የዘመቱትና ከአሜሪካውያን ወታደሮች ጎን ተሰልፈው የተዋጉት ቃኘው ሻለቃ በአሜሪካውያን ካልሰለጠኑት ከክቡር ዘበኛ የተመለመሉ መሆናቸው ነው የአሜሪካ ድጋፍ በጦር ኃይሉ ብቻም ሳይሆን በአየር ትራንስፖርት በኩልም አለ በ ዓም ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ ያቀናው ልዑክ በኢትዮጵያ የአየር መንገድ ለማቋቋም የአሜሪካን እርዳታ ጠየቀ በሚቀጥለው አመትም በኢትዮጵያ መንግስትና በትራንስኮንትኔታል ኤንድ ዌስተርን ኤር ላይን ባሊለል መካከል ስምምነት ተደርጎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ እኤአ ተቋቋመ ዋና ስራ አስኪያጆችና የቴክኒክ ተቆጣጣሪዎች አሜሪካውያን ሆነው ከቀጠሉ በኋላ በ ዓም የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ስራ አስኪያጅ ተሾመ ለየብስ መንገድም ቢሆን አሜሪካ ዋናውን ድርሻ ትይዛለች ቀደም ሲል በወረራው ጊዜ ተሰርተው የነበሩ መንገዶች በጦርነቱ ፈራርሰው ነበርአዳዲስ መንገዶችም በብዛት አልነበሩም በ ዓም የአውራ ጎዳና ባለስልጣን ተቋቁሞ የኢትዮጵያን መንገዶች ለመጠገንኖ አዳዲስ መንገዶችን ለመገንባት እንቅስቃሴ ተጀመረ የባለስልጣን መስሪያቤቱም የተቋቋመው በአሜሪካ ድጋፍና ትብብር ነው የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት በአሜሪካውያኑ የበላይነት ተቋቁሞ ስራውን ሲጀምርም ግንባታው እንደ አገራቸው አምሳያ ኦፊስ ኦፍ ፐብሊክ ሮድስ ሆኖ ተነድፎ ነበር የቀጠለውበ ዓም የስራ አስኪያጅነቱን ስልጣን ኢትዮጵያውያኑ ቢረከቡምየመንገድ ስራ እንቅስቃሴዎች ይከናወኑ የነበሩት ግን በአሜሪካ ስር ከሚገኘው ከዓለም አቀፍ የመልሶ ግንባታና ልማት ባንክ ኢንተርናሽናል ባንክ ኦፍ ሪኮንስትራክሽን ኤንድ ዴቨሎፕመንት በተገኘ ብድር ነበር በዚህ ምክንያት ባንኩ በባለስልጣኑ ተግባራት ላይ ከፍተኛ የቁጥጥር ኃይል ነበረው ቴሌን ለረጅም ጊዜ ይዘው የቆዩት ሲውዲኖች የነበሩ ቢሆንም እንደገና በዘመናዊ መልክ ለማደራጀት የአሜሪካ እጅ ነበረበት ከአፄ ምኒልክ ጀምሮም በየጊዜው እየተስፋፋ መሄዱ ይታወቃል ከባንክ ጋር በተያያዘ እንግሊዞች ሰፊ ተሳትፎ ነበራቸው በወረራው ጊዜ ቀደም ሲል ከነበረው ባንክ ውጪ ባንኮ ዲሮማና ባንኮ ዲናፖሊ የሚባሉ የኢጣሊያ ባንክ ቅርንጫፎች ተቋቁመው ነበር ጣሊያኖች ከወጡ በኋላ በ የተቋቋመው የኢትዮጵያ መንግስት ባንክ እንደ ንግድ ባንክም እንደ ብሔራዊ ባንክም ሲያገለግል ከቆዬ በኋላ በ ዓም ተግባራቸው በአዋጅ የተለየ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ብሐራዊ ባንክ ተቋቋሙ ከዚያ በኋላም እየተስፋፋ ሄደ በትምህርቱም እንግሊዝና ፈረንሣይ የማይናቅ ተሳትፎ የነበራቸው መሆኑ እንዳለ ሆኖ አሜሪካ የአንበሳውን ድርሻ ትይዛለች በርካታ ኢትዮጵያውያን ለትምህርት የሚላኩት አሜሪካ ነበር በጥቅሉ በአገር ግንባታው ዘርፍ ሰፊ አስተዋፅኦ ያበረከተችው አገር አሜሪካ ነበረች ሂደቱ በዚህ ቀጥሎ በስተመጨረሻ ግን የንጉሥን አፍቃሬ ካፒታሊዝምነት እየተቃወሙ የመጡትና የኢትዮጵያን መንግስት ፊውዳል እያሉ የሚጠሩት ምሁራን ተማሪዎች ይሄ የኢምፔሪያሊዝም ነፀብራቅ ነው እያሉ መንቀፍ ጀመሩ የሚገርመው ልክ በዚያው ዘመን የሶቫሊስት ርዕዮት ይከተል የነበረውና ለአስዋን ግድብ ከሶቭየት እርዳታ ይጠይቅ የነበረው ሲውዝ ካናልን ከእንግሊዝና ከፈረንሣይ ሊወርስ የተነሳው ጋማል አብደል ናስር ሞቶ አንዋር ሳዳት የግብፅ መሪ ሲሆን ሶቭየትን ትቶ አሜሪካን ወዳጅ አደረገ የቃኘው ጦር ሠፈር አስፈላጊነትም አከተመ አሜሪካም የመካከለኛው ምስራቅ ስጋቷ ተወገደ በዚያ ላይ ዘመን ተራቆ በሳተላይት መረጃን መሰብሰብ ተችሎ ነበርና የስለላ እምብርቱ ዋጋ ቢስ ሆነ ተማሪዎችም አሜሪካን አሜሪካም ተማሪዎችን ተገሳገሉ አፄ ኃይለስላሴ ተደጋግሞ እንደተገለፀው ኢትዮጵያን ዘመናዊ አገር ለማድረግ የውጭ እርዳታ የግድ አስፈላጊ መሆኑን በማመን በዲፕሎማሲው መስሰክ ልዩ ጥረት አድርገዋል ከአፍሪካ መሪዎችም ተወዳዳሪ ያልተገኘላቸው አገር ጎብኝ በመሆን የዓለም አገራትን በመጎብኘት የአንደኝነቱን ስፍራ ይይዛሉ ይህም ለመዝናናት ሳይሆን እርዳታ ፍለጋ ነው ከግንቦት እስከ ታህሳስ ዓም ድረስ ባሌት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ባለስልጣኖቻቸውን አስከትለው አሜሪካን ካናዳን ሜክሲኮን ዩጎዝላቪያን ግሪክን ፈረንሣይን ሆላንድን ምዕራብ ጀርመንን ሲውዲንን ኖርዌይን ዴንማርክን ኦስትሪያን የጎበኙ ሲሆን በህዳር ደግሞ ህንድንና ጃፓንን እንዲሁም ሌሎችን ጎብኝተዋል ዋና አላማቸውም የኢኮኖሚና የቴክኒክ እርዳታ ለማግኘት ነበር ለምሳሌ በህዳር ጃፓንን በጎበኙ ጊዜ በቶኪዮ ከተማ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ንግግር የአገራችንን የተፈጥሮ ሐብት በስራ ለማዋልና የህዝባችንን የኑሮ ደረጃ ከፍ ለማድረግ በያዝነው ተግባር አፈፃፀም የጃፓን ገንዘብና የቴክኒክ እውቀት ተካፋይ እንዲሆን በደስታ የምንቀበለው መሆኑን ለክቡርነትዎ ለማረጋገጥ እንፈልጋለን ብለዋልበሌሎች አገራትም ተመሣሣይ ተማፅኗቸውን እንደቀጠሉ ግልፅ ነው አገራቱም ኢትዮጵያን በማዘመን ረገድ የየድርሻቸውን ተወጥተዋል እነዚህን የመሳሰሉ የስልጡን ባዕድ አገራት አስተዋፅኦ ስናይም እንዲሁ በችሮታና በርህራሄ ለኢትዮጵያ አዝነው እንዳደረጉት መወሰድ የለበትም አገራቱ የየራሳቸውን ጥቅም ክብርና ተወዳዳሪነትን በማሳየት ፖለቲካዊ ትርፍ ለመሸመትና በርዕዮትም በኩል ቀዳሚነትን ለማወጅ ሲሉ የሚራመዱበት መንገድ ነው ሐሮልድ ማርክስ ጥኮ ዞኮዐሀር ፀጠፀሸ ጅህ ርቭሟ ዘርሠከ ከ የከፀ ህከሸ በሚል መፃህፋቸው ይህ አይነቱ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ የወሰዱት ዲፕሎማሲያዊ እርምጃ በቀዝቃዛው ጦርነት ኢትዮጵያ ወዴ ምስራቁ ርዕዮት ልታዘነብል ትችላለች የሚል ፍርሃት አሜሪካን ክፉኛ አንቀጥቅጧት ነበር በማለት ገልፀውታል ስለዚህም አሜሪካ የኢትዮጵያን ጉዳይ ከልቧ እንድታስብበትና ሙሉ ትኩረት ለኢትዮጵያ ፀጥታ እንድትሰራ የሚጋብዝ ነበር ሲሱ ያክሉበታል ገ ጃንሆይና ትምህርት ጃንሆይና ትምህርት አብረው የተወለዱ እስኪመስል ድረስ አስገራሚ ፍቅር ነበራቸውጃንሆይን ለመተቸት ብዕራቸውን የሚቀስሩ ምሁራን ጃንሆይ ያስተማሯቸው ናቸውበራሳቸው ገንዘብ ከፍለው ባያስተምሯቸውምዜጐች በአገራቸው ላይ የመማር መብት ቢኖራቸውም መንግስት ትምሀርትን የማስፋፋት ግዴታ ቢኖርበትምብዙ ብዙ ነገር ቢባልምየዛሬ አገር መሪዎችን በጊዜ እንዲሰለጥኑ አድርገዋልና ቢያንስ በትምህርቱ ዘርፍ በእጅጉ ሊመሰገኑበት የሚገባ ስራ ሰርተዋል የትምህርት ፖሊሲው ልክ አልነበረም የምዕራባውያን ምንትስ ነው የመኳንንቱ ልጆች ናቸው የሚማሩበት ትምህርቱ የመንግስት ሃብት ነው የቅበላ አቅሙ አነስተኛ ነው ወዘተ እየተባለ ይወራል ይሄን ሁሉ ወሬ ለማውራት የሚያስችል እውቀት ስድብን ወደ ወረቀት ገልብጦ መፃፍ የሚያስችል ግንዛቤ መፈክር ካርቶን ላይ በቀለም መፃፍን ሳይቀር ያለማመደ ዘመን ግን የጃንሆይ ዘመን ነው ስለዚህ አንዱን መንግስት አግንኖ ሌላውን መንግስት ለማጣጣል ሲባል የሚካሄድ የትችት ዘመቻ ምንም እንኳ ጨቋኝ የሚባል ስርዓት ነበረው ቢባልም በመልካም መታወስ የሚችልበትን ታሪክ አብሮ ማንቋሸሽ ተገቢ አይሆንም የውጭ አገር ጠላት ይመስል ይህንን ስራቸውን ሳይቀር ሊያዳፍኑ የሚሞክሩ ጥቂት አይደሉም ይሄ አካሄድ የቀጣዩን መንግስት መነሳሳት ሊያዳክመው ይችላል የምናወራው ስለ ኢትዮጵያ ነው እናም ስለ ጃንሆይ የትምህርት አጀማመርና የሚደነቅ የማስፋፋት ስራቸው አንድ የነበረችውን የምኒልክ ትምህርት ቤት እሱዋም በፈረንሳይኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተወሰነ ትምህርት የሚሰጥባትን ተቋም ከአልጋ ወራሽነት ዘመናቸው ጀምሮ በጥረታቸው በእርዳታም ይሁን በብድር በአገሪቱ ሃብትም ይሁን በምን መልካም ፈቃዳቸው ሆኖ አስፋፍተው ብዙ ምሁራንን ለኢትዮጵያ እስረክበዋልየጃንሆይ በትምህርት ማመን ቀደም ብሎ የታወቀ ነው የንግስና መንገዳቸውን ይጠርጉ በነበረበት ጊዜ የወደፊቷ ኢትዮጵያ በምሁራን አሰራር ትገነባ ዘንድ ዘር ሳይመርጡ ብዙዎችን ወደሰለጠነው ዓለም ለትምህርት ልከዋል አፄ ምኒልክ በጣሉት መሠረት ላይ ተንጠላጥለው ጃንሆይ ከአልጋወራሽነት ዘመናቸው ጀምሮ ልዩ ትኩረት የሰጡት ጉዳይ ነው ምሁራንን ማብዛት ከኢጣሊያ ወረራ በፊት ምሁራን ውጭ አገር ተምረው መጥተው የመንግስት ባለሥልጣን ሆነው ይሰሩ ነበር በወረራው ዘመን የኢጣሊያ ባለስልጣኖች ምሁራኑን እያደኑ ገደሏቸው በዚህም ከፊሉ አለቁ የተረፉት ከነፃነት በኋላ አገራቸውን እንዲያገለግሉ ተደረገ ገጉተ ከጦርነቱ በኋላ ባሉት ተከታታይ ዓመታት ምሁራንን የማበርከቱ ስራ ቀጥሎ ጃንሆይ ብዙዎችን ወደ ውጭ አገር ልከዋልበ ዓም የትምህርት ሚኒስቴር ተቋቁሞ የትምህርት ሚኒስትርነት ስልጣኑን ንጉሱ ራሳቸው ደርበው ይዘው እስከ ዓም ድረስ ቆይተዋል ይጠነቀቁለትም ነበር ፌዲ ዬኒ መቸ ሙኔ ረጋ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ተማሪዎችን ሲጎበኙ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ሺ ከኛ እስከ ኛ ክፍል ትምህርት የሚሰጥባቸው ትምህርት ቤቶች ዩኒቨርሲቲና ኮሌጆች እንዲሁም ለዩኒቨርሲቲ ዝግጅት የሚያበቁ የተሻለ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የሚማሩባቸው ከፍተኛ ትምሀርት ቤቶችን አቋቁመዋል በዎቹ የመጀመሪያ አመታት አጠቃላይ የተማሪው ብዛት ደርሶ ነበር ለትምህርት ቤቶች መስሪያነት የንጉሱ የግል ርስቶች ነበሩ የሚውሉት በየትምህርት ቤቱ እየዞሩ ድንገት እየደረሱ የትምህርት አሰጣጡን ይፈትሻሌሉ ጥሩ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች በስከ እስከ ለወጡ በየአመቱ ሽልማት ይሰጣሉ የገና በዓልን ዘወትር የሚያከብሩት ከሁሌም የአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ጋር ሆነው በልደት አዳራሽ ነው ልዩ ልዩ ስጦታዎችን እየሰጡም ያበረታታሉለከፍተኛ ትምህርት ወደ ውጭ አገር የሚሄዱትንም ሆነ ተምረው የሚመለሱትን አሸኛኘትና አቀባበላቸው የተለየና ዛሬ ለአንድ ዲፕሎማት እንደሚደረገው መሽቆጥቆጥ ያህል ነበር መቋቋሚያ ከመስጠት ጀምሮ ወጪያቸው ይሸፈናል ጃንሆይ ቤተመንግስታቸውን ለትምህርት ቤትነት የሰጡትምህርትን የሚያከብሩ ንጉሰ ነገስት ናቸውጥቂቶችን ለመጠቃቀስ ያህል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በ ዓም ከመከፈቱ በፊትና በኋላ በድህረ ነፃነት የኮተቤ ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የጄኔራል ዊንጌት ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የአዳሪ ትምህርት ቤቶች ጌደ ሆነው ተቋቁመዋል የኮተቤው በ ተቋቁሞ የምግብ ማብሰያ ቤት እስኪሰራለት ድረስ የተማሪዎች ምግብ ከቤተመንግስት ነበር የሚሄደው የቱ ዊንጌት ደግሞ በትምህርት ሚኒስትርና በብሪቲሽ ካውንስል ተራድኦ ትብብር የተገነባ እንጂ እንግሊዞች ሰርተው ያበረከቱት አይደለም የትምህርት ስርዓቱ የእንግሊዝን ስርዓት የተከተለ ሲሆን ኢትዮጵያዊ ምሁራን እንዳሉ ሆነው የበላይ ዳይሬክተሮቹ ካናዳውያን ነበሩ የአርትና የሳይንስ ፋክልቲዎችን ያቀፈው ዋናው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ከተቋቋመ በኋላ በነበሩት ተከታታይ አመታትም በአዲስ አበባ የመሐንዲስ ኮሌጅና የህንፃ ኮሌጅ በአለማያ የአርሻ ኮሌጅቿ በጐንደር የጤና ጥበቃ ኮሌጅ ተከፈቱ በ ዓም እነዚህን የተለያዩ ኮሌጆችና ፋክልቲዎች ጠቅልሎ እንዲያሰተዳድር የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በድሮ አጠራሩ የቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ ከዩኒቨርሲቲው ምሰረታ በኋላ የህግ የህክምና የንግድ የአስተዳደር ወዘተ ዲፓርትመንቶች ተከፈቱበ ሰባ አንድ የነበረው የተማሪ ቁጥር በኮሌጅ ደረጃ እየቀጠለ ሄዶ በ ዓም የማታ ተማሪዎችን ጨምሮ ሺ ደረሰ ለድህረ ምረቃ ትምህርት ግን ወደ ውጭ አገር በተለይ ወደ አሜሪካ መሄድ የግድ ነበር በ ዓም በአሜሪካ የድህረ ምረቃ ትምህርት የሚከታተሉ ኢትዮጵያውያን ቁጥር የሚደርስ ነበር በቅኝ አገዛዝ ይማቅቁ ለነበሩት አፍሪካውያንም ኢትዮጵያ ነፃ የትምህርት እድል መስጠት የጀመረችው በጃንሆይ ጊዜ ነው ኢትዮጵያን ዘመናዊ አገር ለማድረግ ለጀመሩት ፕሮግራም ጃንሆይ ትምህርት ወሳኝ ግብአት መሆኑን ስላመኑበት ለዘርፉ ልዩ ትኩረት መስጠታቸው ግልፅ ነው ሆኖም በከፊል ምሁራን የሚደነቅ ተብሎ ሲገለፅ በተቃራኒውም የትምህርቱን ስርዓት ክፉኛ የሚተቹት ምሁራን ቅላል ቁጥር የላቸውምምንም እንኳ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የአስተሳሰብ አድማሳቸው እየሰፋ በሄደ ቁጥር የጃንሆይን አገዛዝ ፊውዳላዊነት የተላበሰ መሆኑን ወደመረዳት እያመሩ ለአመፅ ቢነሳሱም ጃንሆይ ይህ ይሆናል ብለው አስበው አያውቁም ነበር ይህን ጉዳይ በተመለከተ ዶር ፍቅሬ ቶሎሣ ለሬከጸሸበ ል ክሀዚ ። በሚለው ላይ ማተኮሩ የተሻለ ነው ለማንኛውም ጃንሆይ በትምህርቱ ዘርፍ ያከናወኑት ተግባር ተተችቶ የሚቀር ብቻ ሳይሆን ጊ ይበል የሚያሰኝ ጅምር መሆኑን በማየት ብቻ ሲመሰገን የሚገባው ነው እንዳለመታደል ይህም ዘርፍ ለውድቀታቸው አንዱ ግብዓት ነበር ጃንሆይ እና ጤና በጃንሆይ ጊዜ በጤናው ረገድ ጥሩ የሚሰኝ ስራ ተሰርቷል በኢትዮጵያ ታሪክ ዘመናዊ ሃኪም አንድ ፍሬ የነበረውና በሸዋ ነገስታት ዘመን ጊዜ ቀደም ሲል ያየነው ፖርቹጋላዊ ሠላይና ሃኪም ሁለት ያህል ነገስታትን አክሞ ነበር ከ አመታት በኋላ በምኒልክ ጊዜ የአድዋ ዘማች ቁስለኞችን የፈረንሳይና የሩሲያ በጎ አድራጊ የህክምና ባለሙያዎች በዘመናዊ መንገድ ህክምና ያደርጉላቸው ነበር በተረፈ ንጉሥን ከሚያክሙ ግለሰብ ሃኪሞች ውጪ ምንም የለም የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሃኪም ወርቅነህ እሸቴና ኢትዮጵያ ብቻቸውን ነበሩ በምኒልክ ጊዜ ከአንዲት ሆስፒታል ጋር አንዳንዶች ጣሊያን ብዙ ሆስፒታሎች እንደገነባ አድርገው ይፅፋሉ ይሄ ፍፁም ሃሰት ነው በ ዓም በቀበና ወንዝ አካባቢ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል መገንባቱ እንዳለ ሆኖ ሌላው የጃንሆይ ዘመን ውጤት ሲሆን ጣሊያን በ አመት ቆይታው ለራሱ ሠራዊት የህክምና አገልግሎት የሚጠቀምበት ኣንድ ሆስፒታል ሰርቷል በተረፈ በተንቀሳቃሽ የህክምና አገልግሎት ነበር የራሱን ሠራዊት የሚንከባከበው የሚገርመው ግን ከኢትዮጵያ ምሁራን ውስጥ ጥቂቶች ጣሊያን ሆስፒታል ገንብቷል ብለው መፃፋቸው ነው ሆስፒታል እስከ ነፃነት ዘመን ማለትም እስከ ድረስ አልነበረም እንዲያውም መንግስት ዘግይቶ ነበር ትኩረት የሰጠው ከወረራው በፊት በአገሪቱ ውስጥ ሆስፒታሎች አንድ የስጋደዌ ሆስፒታል አንድ ክሊኒክ አንድ የህክምና ላብራቶሪ ብቻ ይገኙ ነበር ከነፃነት በኋላ የተሰሩትን እናዘግያቸውና የኢጣሊያን መሠሪነት እናስቀድም ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት ገከ ኮከአኩ ዐ በ ከበፎከፀ በ ክርሀ በተሰኘ ጥናታቸው ከላይ የሰፈሩ እውነታዎችን ያረጋግጣሉ ጣሊያን ኢትዮጵያን መውረርና መዝረፍ ሳያንሰው ታሪክንም ዘርፎ ሊሄድ ሞክሯል በኢትዮጵያ መንግስት ከወረራ በፊት የተሰሩት ስራዎችን ስም እየለወጠ የራሱን ቋንቋ መጠሪያ እያላበሰ ነው የኖረው ለምሳሌ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሆስፒታል የሆነውን የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታልን የቀበናውን ማለት ነው ዲሊ አከሙዚ ኮሌኒያል ሆስፒታል ብሎ ሠይሟል የቀድሞውን ቤተሣይዳ ሆስፒታልን የቪክቶር አማኑኤል ሆስፒታል ብሎ ሠይሟል ራስ ደስታ ሆስፒታልን ፕሪንቺ ፔላ ዲፒ ሞንት ሆስፒታል እያለ ሠይሟል ከፊሉ ተሣክቶለታል በተቋም ደረጃ በአዲስ አበባ በሃረር በጅጅጋ በነቀምትና በደሴ አንዳንድ ቻ ሆስፒታሎች ተገንብተው አገልግሎት ይሰጡ ነበር ጣሊያን ኢትዮጵያን ሲወር በደብረማርቆስ አንድ ሆስፒታል እየተገነባ ነበር በተረፈ ይሄ የንጉሙን ስራ ለማኮሰስ እየተባለ የሚደሰኮረው ሁሉ ከእውነት የራቀ ነው ቀለም መቀባትና መስራት ይለያያል ባጠቃላይ ሌሎች የኢጣሊያ ጅምሮች መኖራቸውን ሳንዘነጋ በጤናው ዘርፍ ጣሊያን አንድም ስራ አልሰራም ጣሊያን የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲያልቅ የበሽታ ፋብሪካ ቢያቋቁም ይመርጥ ነበር ለማንኛውም ከወረራው በፊት የነበረው ጅምር ከነፃነት በጓላ በ በጤና ዘርፍ ብቻ የሚያተኩር ተቋም ሆኖ ነገር ግን በአገር ግዛት ሚኒስቴር ስር የሚተዳደር የህዝብ ጤና ጥበቃ ደሬክሲዮን ተቋቋመና ቀደም ሲል የተጀመሩ ስራዎችን እንዲቀጥል ሆነ እየቆየ የታካሚው ቁጥር ማለትም ከባህላዊው ወደ ዘመናዊው የህክምና ተቋም የሚጎርፈው ሰው ስለበዛበ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ለማቋቋም የሚያስችል ረቂቅ ህግ ተዘጋጅቶ በ ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በአዋጅ ተመሰረተ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በሁሉም ግዛቶች የጤና አገልግሎት ሽፋኑን ሙሉ ለሙሉም ባይሆን በተቻለ መጠን ለማዳረስ ተሞክሯልኢትዮጵያ የአለም የጤና ጥበቃ ድርጅት አባል የሆነችውም ከዚያ በኋላ ነበርእስከ ዓም ድረስ ከወረራው በፊት የነበሩ ሆስፒታሎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ሆስፒታል ክሊኒኮች ጤና ጣቢያዎች ሊቋቋሙ ችለዋልየጤና ጥበቃ ሚኒስትር ከ እስከ ድረስ በነበሩት አመታት ብቻ የሆስፒታል አልጋዎች እንዲኖር አድርጓል የሐኪሞች ቁጥር የነርሶች ቁጥር ጤና መኮንኖች ነርሶች እንዲሁም የጤና ተቆጣጣሪዎች እንደነበሩ የኣሁኑም የድሮውም ሚኒሰቴር መስሪያቤቶች መረጃ በግልፅ ያሳያል እንግዲህ እስካሁን በተናጠል ባጭር ባጭሩ ያየናቸው ፍንጮች ከነፃነት በፊትና በኋላ ተጀምረው እስከ አብዮቱ ዋዜማ በሂደት እያደጉ የደረሱበትን ሁኔታ ነው የቀረውን ከራሳቸው ከጃንሆይ እንስማ የጃንሆይ ልማታዊ ንግግር ይህ ሐተታ ጃንሆይ ስልጣን በያዙ በኛ ዓመታቸው ያደረጉት ንግግር ነው የጃንሆይ ልማታዊ ንግግር ብየ የሰየምኩትም በመግቢያው ዘርዘር ያሉ ልማታዊ ትንታኔዎች ስላሉበት ነው እንጂ ርዕሱ ግርማዊ ንጉሠ ነገስት ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ሚያዚያ ቀን ዓም በገነተ ልዑል ቤተመንግስት ለክቡራን ሚኒስትሮችና ለመንግስት ባለስልጣኖች ያደረጉት ንግግር የሚል ነው በተለይ ለወደፊት እንግዳ አንባብያን የጃንሆይን ንግግር እንደወረደ ማንበብ ጥቅም ይኖረዋል የዚያን ወቅት አጠቃላይ ሁኔታንም ያስቃኛል በደንብ እንድንስላቸው የሚያግዝም ገ ነው እናም ከጉዳያችን ጋር ተያያዥነት ያለውን እየመረጥኩ አጭሯን ፓምፍሌት አሳጥሬ አቀርባለሁ በዚህም የጃንሆይን የመናገር መብት ከመጣስ እንቆጠባለንኑ በተጨማሪም ሳናውቀው የመጣነው ነገር ካለ በማሳወቅ ያግዙናል በመረጃ ሰነድነትም ያገለግሉናል ይቀጥሉ ጃንሆይ ከዛሬ ሠላሳ አመት በፊት በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስትነትን በመቀባት ዘውድ ጭነን የተወደደችው አገራችን ባህሏንና ልማዷን እያዋሃደች በዘመናዊው የስልጣኔ ጎዳና እንድትራመድ ለመምራት የተመረጥንበትን ተግባር ስንጀምር ኢትዮጵያ እምን ደረጃ እንደነበረችታውቁታላችሁ ከዚህ ከፊታችን የተሰባሰባችሁ የመንግስታችን ሚንስትሮችና ባለስልጣኖች እስኪ በዚያን ዘመን የነበረውን ወደ ኋሳ መለስ ብሎ በህሊና ሲመለከቱት የነበረውን ልታስታውሱት ትችላላችሁ ኢትዮጵያ ስልጣኔዋ ተረስቶ ለቅኝ ግዛት የሚወዳደሩባትና ለዚሁ አንድትሆን በምትመራበት ጐዳና ገብታ ወራዳነት ሊያደርስባት በሚችል በልማድ ሽባነት የምትተዳደር ከሌላው ዓለም በብዙ አኳኋን ተለይታ የምትኖር በጅምር ያለ እንጂ ያልተሟላ በቃል ታሪክ እንጂ በፅሁፍ የተመሰረተ የመንግስት አስተዳደር የሌላት በፊውዳል የምትገዛ ንጉሠና ሹማምንቱ እንዳፈተታቸው የሚያዙበት የታወቀ ቋሚ የውጭ አገር ንግድ የሌላት አገር አልነበረችምን። በቀድሞ ጊዜ ትምህርት የሚሰጠው በመንፈሣዊ መሪዎቹ ባለስልጣኖች ነበር የትምህርት አሰጣጡ ደረጃ መጠን ከማንበብና ከመፃፍ አያልፍም ነበር ነገር ግን የንጉሠ ነገስት መንግስታችን ትምህርት አጥብቆ የሚያስብበት ዋና ተግባር ሆነ የዘመናዊ ትምህርት መስፋፋት እየተፋጠነ ሄዶ ፍሬ መስጠት ሲጀምር ኢጣሊያኖች አገሪቷን ወረርዋት አገሪቱ በኢጣሊያኖች አገዛዝ ስር በቆየችበት ጊዜ ውስጥ የተማሩትን ኢትዮጵያውያንን አንድ በአንድ እየፈለጉ ከመፍጀታቸውም በላይ በዚያን ጊዜ የነበሩትን ወጣቶች ትምህርትን ተነፍገዋል ኢትዮጵያ እንደገና ነፃነቷን ከተቀዳጀች በኋላ የትምህርትና የስነ ጥበብ ሚኒስቴር እንደገና ተቋቁሞ የሚንስትርነቱን ስልጣን በእጃችን ማቆየት አስፈላጊ ሆኖ ተሰምቶናል ኢትዮጵያ ነፃነትዋን ከአስመለሰች ወዲህ ትምሀርት እጅግ እየተስፋፋ ሄደ ከ እስከ የትምህርት አመት በጠቅላላው ሺ ገ ተማሪዎች የሚማሩባቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ነበሩ ከዚህ በቀር ዛሬ ሺ ተማሪዎች የሚገኙባቸው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሲኖሩ ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ የእጅ ስራና የልዩ ልዩ ሞያ ትምህርት ቤቶች አሉ እነሱም ሺ ተማሪዎች ይገኙባቸዋል ከእነዚህም ትምህርት ቤቶች በቀር የልዩ ልዩ የትምህርት ቅርንጫፎች ዲግሪ ለመስጠት የሚችሉ አምስት ኮሌጅ ትምህርት ቤቶች አሉሌ በትምህርት ረገድ የተደረገው እርምጃ እጅግ የሚደነቅ እንደመሆኑ መጠን የትምህርት በጀት በጣም ከፍ ካሉት ክፍል አንዱ ነው ለምሳሌ ያህል ባለፈው የበጀት ጊዜ የትምህርት በጀት ሚሊዬን የኢትዮጵያ ብር የነበረ ሲሆን ዛሬ በ ማለታቸው ነው በመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወሮች የትምህርት ሚኒስቴር ወጪ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር ደርሶ እንደነበረ ይታወሳል እንዲሁም በህዝብ ጤና ጥበቃና በመገናኛዎቹ ረገድ የተደረጉት እርምጃዎች በቀላሉ የሚገመቱ አይደሉም የጤና ጥበቃ አገልግሎት ምንም እንኳ ቀደም ብሎ የተጀመረ ቢሆንም ከ ዓም በፊት በመንግስት የስራ አመራር ውስጥ እምብዛም ግምት ያልተሰጠው ነበር ከዚያ ወዲህ በንጉሠ ነገስት መንግስታችን ብርታትና ጥረት በ ዓም በአገሪቱ ውስጥ ሆስፒታሎች አንድ የስጋደዌ በዚህ ፅሁፍ ነው ስጋደዌ የተባለው ሆሰፒታል አንድ ክሊኒክና አንድ የህክምና ላብራቶሪ ተቋቁመው ይገኙ ነበር ዳሩ ግን በዚህ ረገድ የተጀመረው ቶግባር በጠላትወረራ ምክንያት ለጊዜው እንዲቋረጥ ተገደደ የኢትዮጵያ ህዝብ ነፃነት ከተመለሰ በኋላ ይኸው ተግባር በሰፊው እንደገና ቀጠለ ሆስፒታሎችና ክሊኒኮች በየአውራጃዎቹ ሁሉ ማቋቋም አሰፈላጊ ሆነ እዚህ ላይ ኢትዮጵያዊ ሐኪሞችን ነርሶችንና አስታማሜዎችን ሌሎች የህክምና ሠራተኞችን የማሰልጠን ተግባር ቅድሜደ ተሰሐው ዛሬ ሆስፒታሎች ክሎኒኮች የህብ ቪኖህቀበቃ ጣቢያዎችና ደግሞ ዋናው የህዝብ ጤና ጥበቃ መመርመሪቿ ጣቢያ የሆነው የኢትዮጵያ ፖስተር ኢንስቲቲውት ይገኛሉ። ኢትዮጵያ የራሷ ምሁራን ስለሌላት ብቻ ጃንሆይ ይሄን ለመቅረፍ ጥረዋል ወደፊትም ትምህርት ላይ ካልተተኮረ ይህች አገር ታሪኳን ስትደግም ትኖራለች ትምህርት ሲባል ግን አለምን በመርከብ የዞረው ማነው አውሮፕላንን የሰሩት ወንድማማቾች ስማቸው ማን ይባላል»እየተባለ የሚደሰኮረውን አይነት ትምህር አይደለም ስለነሱ ለማወቅ ከመማር ያለፈ ትት ያስፈልጋልየሰሪውን ስም ሳይሆን ያሰራሩን ጥበብ እንደማለት እናም የጃንሆይን ጅምር ልናበረታታው እንጂ ልናጣጥለው ይከብዳል ዙፋኑን የዝገዘው ሙስና የቀደምቶቹም ሆነ የአሁኑ ዘመን ኢትዮጵያውያን አቶ ብርነኑ ድንቄን ጠንቅቀው ያውቋቸዋል ለማያውቋቸው አንባብያን ለመግለፅ ካስፈለገ አቶ ብርሃኑ ድንቄ ድንቅ ኢትዮጵያዊ ናቸው ብዬ በድፍረት እገልፅላቸዋለሁ አቶ ብርሃኑ ድንቄ በዚያ ዘመን አገላለፅ ከአፈር ተነስተው በልዩ ልዩ የስራ ዘርፍ አልፈው አምባሳደር መሆን የቻሉት በጃንሆይ መልካም ፈቃድ ነበር ነገር ግን በስተመጨረሻ ጃንሆይ ሊያስገድሏቸው ለአመታት ሞክረው ሳይሳካላቸው ቀርቷል ከተራ ትኬት ቆራጭነት ጀምረው በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደርና ባለሙሉ ስልጣን እንደራሴ መሆን እስከቻሉበት ጊዜ ድረስ በበርካታ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ተመድበው ሲያገለግሉ በተመደቡባቸው መስሪያ ቤቶች ሁሉ ከፍተኛ ምዝበራ ይካሄድ እንደነበር ይነግሩናል እዚህ ላይ ቀድሜ ለአንባብያን በአፅንኦት መግለፅ የምፈልገው ጉዳይ አለ ይኸውም አንባብያን በአንድ የብርሃኑ ድንቄ ገጠመኝ ብቻ ሳትወሰኑ በየመንግስት መስሪያ ቤቱና በየአገልግሎት ሰጭ ተቋማቱ አቶ ብርሃኑ ያላዩዋቸው ሌሎች ከፍተኛ ምዝበራዎች ምን እንደሚመስሉ በጥምረት ማሰብ ሞክሩ ተከታዩን ታሪክ በዚህ መፅሐፍ ለማካተት ያስፈለገኝ ታሪኩ በአንድ መፅሐፍ ብቻ ተካቶና ተወስኖ መቅረቱ ስለከነከነኝ ነው ማለትም ከረጅሙ የኢትዮጵያ ታሪክ ጋር ቢካተት ብዙ ነገር ያስገነዝባል ብዬ ስላመንኩ ነው ሙሉውን ታሪክ የፈለገ አንባቢ ሣርና አብዮት በሚል ርዕስ በአንድ በኩል በጀርባዋ ደግሞ አልቦ ዘመድ በሚል ርዕስ የተጠናቀረች ሆና በሁለቱም በኩል ገጾች ያሏት ትንሽዬ ነገር ግን ግዙፍ የሆነች መፅሐፍ በቀላሉ አግኝቶ ማንበብ ይችላል የታተመው በ ዓም ነው ያነበባችኋት ካላችሁ ግድየለም ሁለት አማራጭ መሆኑ ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን ቢጠቅም እንጂ አይጎዳም በጃንሆይ ጊዜ ተደርጎ ያለፈ ብቻ ስላይደለና አሁንም ድረስ በከፍተኛ ሁኔታ ተስፋፍቶ ስለሚገኝም ልዩ ትኩረት መስጠቱ ተገቢ ነው ፄሣርና አብዮት ውስጥ በመግባት ከዚህ ንዑስ ርዕስ ሙስና ጋር ግንኙነት ያለውን ብቻ እየመረጥኩ አቀርባለሁ አቶ ብርሃኑ ድንቄ በአንደኛ መደብ የትረካ አንፃር እኔ እያሉ ነው የተረኩት እንግዲህ ጃንሆይን በተመለከተ ቀደም ሲል መንግስታዊ አወቃቀራቸውና የሚኒስትሮች የስራ ስምሪትየመስሪያ ቤቶች አላማና ተግባርምር ስለመሆናቸው እንዲሁም ለባለስልጣናቱ ስለተሰጡት አደራዎች ብዙ ነገር አይተኖልከዚያስ። ለዚህ የግድ ሰፊ ሽፋን መሰጠት አለበት ሌላው ነገር ሁሉ ቢቀር ይሻላል ባይ ሆኛለሁ ከነፃነት በኋላ እንደነአቶ ብርሃኑ ድንቄ ላሉ ወይ አርበኛ ወይ ስደተኛ ላልነበሩ ሰዎች ስራ ማግኘት ከባድ ነበር ወሮ ሸዋረገድ ገድሌ በወረራው ዘመን በፈፀሙት ስራ ሳቢያ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ተሰሚነት ያላቸው ሆነው ነበር ከአቶ ብርሃኑ ድንቄ ጋር ትውውቅ ነበራቸውና ሊጠይቋቸው በሄዱ ጊዜ ወሮዋ ብርሃኑ ባለፈው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የፃፍከውን አነበብሁት በጣም ጥሩ ኀሳብ ነው እየተባባሉ ጥቂት ተጨዋወቱ አቶ ብርሃኑ ድንቄ በልጅነታቸው የቤተክህነቱን ትምህርት ፉት አድርገውታል አያሌ ዓመታት ዘግይቼ የፈረንሣይ ቋንቋ ካወቅሁ በኋላ ከስመጥሩው ደራሲ ከሾልቴር የተፃፈ መፅሐፍ ሳነብ የአስተሳሰባቸውን አድማስ ጠባብ አድርገው ለሚኖሩ ሰዎች ማዘን ጀመርኩ በማለትም በልጅነታቸው ከእንጦጦ በቀር ሌላ አድማስ ያለ አይመስላቸው እንደነበር ይነግሩናል ያች የልጅነት ጠባብ አእምሮ በየጊዜው እየሰፋች ሄዳ ነው እንግዲህ ኀሳባቸውን በብዙሃን መገናኛ ወደማሰራጨትና ሌሎችን ወደማስደመም የደረሰችው ስራ ያልነበራቸው አቶ ብርሃኑ ድንቄ አንዳንድ ጠቃሚ የሆኑ በኢጣሊያ ቋንቋ የተፃፉ ፅሁፎችን መተርጎም የሚችሉበት ስራ ቢገኝላቸው ይመርጡ ነበር ጣሊያንኛ ለምደው ነበርና ሆኖም በመጀመሪያ የተገኘው ስራ በተሸከርካሪ መኪና ክፍል ገንዘብ ተቀባይነት የነበረ ሲሆን እሱም በሸዋረገድ ገድሌ ጥረት የተገኘ ነው ከባባድ መኪናዎች እቃ ጭነው ከአንድ አውራጃ ወደ ሌሳ አውራጃ ለመሄድ ከአገር ግዛት ሚኒስቴር ፈቃድ መጠየቅ ነበረባቸው የሚከፍሉት ቀረጥም እንደየርቀቱ ይወሰናል ባለቤቶቹም ከመዘጋጃ ቤት የተሰጣቸውን የባለቤትነት ማስረጃ ከማቅረብ ጀምሮ ልዩ ልዩ መመዘኛዎችን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል የአገር ግዛት ሚኒስቴር ዋና ዳይሬክተር የነበሩት የፊት አውራሪ ደምሴ ወንድም አቶ ኃይሌ ግን መቶ መቶ ብር ጉቦ እየተቀበለ ይሸኛቸዋል እንጂ ብዙዎች መመዘኛውን አሟልተው ማቅረብ የማይችሉ ነበሩ አንዳንዱ ካሚዮን ከጣሊያን በዘረፋ የተገኘና በአፈሳ የተወሰደ ነበር አቶ ኃይሌ ቀደም ሲል ፀሐፊም ገንዘብ ተቀባይም ሆነው ነበርና የሚሰሩት አቶ ብርሃኑ የገንዘብ ተቀባይነቱን ስራ ሲይዙ ባለመኪኖችን ማስረጃ በሚጠይቁ ጊዜ ብር ለአቶ ብርሃኑ ብር ለአቶ ኃይሌ ሊያካፍሉ ሞከሩ አቶ ብርሃኑ አይደረግም። አቶ ብርሃኑ ይቀጥላሉ ክቡር ሆይ በዚህ ጉዳይ እኔ ከሳሽ ወይም ተከሳሽ አይደለሁም ደረጃዬ ዝቅ ቢልም የመንግስት ሹም ነኝ ስለዚህ ለግርማዊነታቸው በፃፍኩት ራፖር ምክንያት በችሎት ቆሜ መልስ እንድሰጥ የተጠየቅሁት ያለአግባብ ነው በፅህፈት ቤት በኩል ነገሩን ክቡርነትዎ ለመረዳት ቢፈቅድ ለማብራራት ፈቃደኛ ነኝ ው እየከሰሱ መልስ አልሰጥም ማለት የት አለኮ ጎ ክቡር ሆይ እኔ ማንንም አልከሰስሁም እኔ የግል ዘመድ አልተገደለብኝም እኔ የግል ሐብት አልተዘረፈብኝም ሀብታቸውን የተቀሙት ዘመዶቻቸው የተገደሉባቸው ሰዎች ዳኝነት በተሰጣቸው ጊዜ ክሳቸውን እንደሚያቀርቡ አልጠራጠርም እኔ በሹመተ ኃላፊነቴ የፃፍኩት ሪፖርት እውነት ቢመስልዎ ተቀበሉት እውነት ባይመስልዎ ሊተውት ይችላሉ ቆይ የሚሆነውን እናስታውቅነለን ብለው ከችሎት ተነሱ ፊት አውራሪ ተሠማ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ፍርድ ቤት ቀርቦ ታሠረ ፍፃሜውም እዚያው ሆነ የወላይታ ህዝብ እፎይ አለ ራስ አበበ ፊትአውራሪ ተሠማን ለማዳን ያደረጉት ጥረት ሁሉ አልተሳካም አቶ ብርሃኑ እንዲህ ይሉናል እነራስ አበበን የመሳሰሉ ሹማምንቶቻቸውን ይቀየማሉ ሳይሉ አፄ ኃይለስላሴ ያሳዩት የፍትህ ሚዛንነት የወላሞን ህዝብ ፍርሃትና ስጋት ከሞላበት አኗኗር ነፃ አድርጎ ሰላምን ስለሰጠው በንጉሠነገስቱ ሳይ ያለኝ እምነት ጠንካራ ሆነ አቶ ብርሃኑ የወላይታ ተጠባባቂ ገዥ ከሆኑ በኋላ ወደ አዲስ አበባ የመመላለስ እድል ነበራቸውና ጃንሆይን ለማመስገን በሄዱ ጊዜ እንዲህ እንዳሏቸው ይነግሩናል እኛን አምነህ በቅንነት ከሰራህ ምንም ችግር አያገኝህም ከዚህም በላይ በተለያዩ የአስተዳደር ጉዳዮች ላይ አቶ ብርሃኑ ያቀረቧቸውን ምክሮች ጃንሆይ ተቀብለው ተግባራዊ ማድረጋቸውን ይገልፁልናል ከአዲስ አበባ ወደ ወላይታ ሲመለሱ ሲሰናበቱ በቅርብ ጊዜ ለሌላ ስራ ወደ አዲስ አበባ እንደሚመለሱ ተነግሯቸው ነበርና የሄዱት ወዲያው የወሊሶው ጀግና አርበኛ ደጃዝማች ገረሙ ዱኪ ተሾመው መጡ አቶ ብርሃኑ ጥቂት አለማምደው ወደ አዲስ አበባ መጡ ብላታ መርስኤ ሐዘን ወልደቂርቆስና አቶ ብርሃኑ ድንቄ ግታሪክና የቤተመንግስት ዜና ማሰናጃ የሚባል መስሪያቤት እንዲያቋቁሙ ታዘዙ ብላታ መርስኤ ሐዘን ዋና ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሾሙ ስራቸው የተቃና ይሆን ዘንድም የብርሐንና ሠላም ማተሚያ ቤት በእነሱ ስር እንዲተዳደር ሆነ መስሪያ ቤቱ የዱክ ቤት ቤተመንግስቱ ጊቢ ውስጥ ነበር « መስሪያ ቤቱ ጊቢ ውስጥ ስለሆነ ለጃንሆይ በማናቸውም የቅርብ አገልጋዮች አደረገን እለት እለት ጃንሆይ የሚፈፅሟቸውን ዋና ዋና ታሪካዊ ጉዳዮች ከመከታተል በቀር አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በአስተዳደር ወይም በፍርድ ያለአግባብ ተወሰኑ ስለሚባሉት ነገሮች አጥንተን ኀሳብ እንድናቀርብ እንታዘዝ ነበር ይሉናል ብላታ መርስኤ ሐዘን በአገራችን ኋ ባህል ረገድ የተሟላ ድርጅት ያላቸው ሰው ናቸው ሲሉም ያደንቋቸዋል በታሪክና ዜና ማሰናጃ ጽቤት ሁለት ዓመት ከሰሩ በኋላ ጃንሆይ አቶ ብርሃኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሾሟቸው ብዙዎች ተገረሙ ወይ ጤና። ጃንሆይ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልን አሰርተው ለስራ ማስኬጃ ገንዘብ ያጥራል በዚህ ጊዜ ከመንግስት ንብረት ውስጥ ጥሩ ገቢ ያለውን ለሆስፒታሉ መርጃ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ተገኘ ከጠሳት የተወረሰው መካኒሳ የአልኮልና የአረቄ ፋብሪካ ለሆስፒታሉ እንዲተላለፍ አዘዙ ነገር ግን የግል ተጠቃሚ ባለአክሲዮን ከሌለ ስራው ሊቀዘቅዝ ስለሚችል በሚል በመቶ ክፍያ ለቀድሞ አስተዳዳሪዎቹ ለፊትአውራሪ አስፋው ለቀኝአዝማች ገህን ለአቶ በቀለ እንዲሰጥና የቀረው በመቶ ለቅዱስ ጳውሎስ መተዳደሪያ እንዲሆን ተወስኖ ነበር እነ አጅሬ ግን ዓመት ሙሉ ቤሳቤስቲኒ ሳያቀምሱ እንደቆዩ የሚያረጋግጥ ሪፖርት ለአቶ ብርሃኑ ደረሳቸው በዚህ ሚስጥራዊ ሪፖርት መነሻነት ኣቶ ብርሃኑ ያደረጉትን ከራሳቸው እንስማ ከፋብሪካው መስሪያ ቤት ራሴ ሄጄ መዝገቦቹ የሚገኙበትን ክፍል አሳሸግሁት እንዲሁም የየቀኑን የአልኮል ፕሮዳክት የሚቆጣጠሩ ኤንስፔክተሮች ሾምኩ የሰጡት ሪፖርት እንደሚያመለክተው ሦስቱ ሰዎች የተጣራ ብር ለግላቸው ተከፋፍለው ተገኙ በዚህ ጊዜ እኔ በሦስቱ ሰዎች ላይ ኞ የተካፈሉትን ገንዘብ ከነወለዱ እንዲከፍሉ ኛ ከአስተዳዳሪነት ስራቸው እንዲወገዱ ኛ እምነታቸውን አጉድለው ስለተገኙ በወንጀል እንዲቀጡ ስል ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ክስ አቀረብሁ ወሬው ተነዛ የጃንሆይ ታላላቅ ሹማምንትኮ ናቸው ታማኝ እናማ ብዙ ዛቱ ለህይወታቸው ፈርተው ጉዳዩን እንዲተውት አስፈራሩ ወዘተ አልሆነም በመጨረሻ ፊትአውራሪ አስፋው ለጃንሆይ ጉዳዩ በፍርድ ቤት ከሚታይ በኮሚሲዮን በኮሚሽን ወይም በኮሚቴ እንዲታይ ጠየቀ አቶ ብርሃኑ ተጠርተው ወደ ጃንሆይ ሂዱ ፊትአውራሪ አስፋው ከጃንሆይ ጋር ነው ጃንሆይ ብርሃኑ ይሄውልህ በል ተናገር አሉት ጃንሆይ የመካኒሣ ፋብሪካ በትክክል እንዲሰራ ለማድረግ የቱን ያህል ችግር እንዳጋጠመን ብርሃኑ አያውቀውም አሁን በድንገት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጃንሆይ ስራ ቢሉት የራሱን ስሰራ ሳያስተካክል የሚያደርገው ሁሉ የእኛን ስራ መበጥበጥ ብቻ ሆነ ነገሩ ረዥም ስለሆነ ሁኔታውን በአጭር ጊዜ ለማስረዳት አልችልም ስለዚህ ጃንሆይ በኮሚሲዮን እዛው እንዲመረመርና እርሱ ከፍርድ ቤት የጀመረው ክስ እንዲቆም ያድርጉልን ሲል ሐቀኛው ተናጋሪ ጃንሆይ ሦስቱ የመካኒሣ ፋብሪካ አስተዳዳሪዎች እምነታቸውን በማጉደል ለቅዱስ ጳውሎስ የተሰጠውን ንብረት ዓመት ሙሉ አንድ ቤሳ ሳያካፍሉ ለግላቸው ተጠቅመውበታል ነገሩ ከፍርድ ቤት እንዳይቀርብና በኮሚሲዮን እንዲታይ የሚጠይቁት ለመጎተት እንዲመቻቸው ብቻ ነው ጉዳዩን በትክክል አጣርቶ ለመወሰን ከፍርድ ቤት የተሻለ ሌላ አይገኝም በዚህ ጊዜ ጃንሆይ ፊታቸውን ወደ ፊትአውራሪ አስፋው ቀና አድርገው ሺ ብር አሁን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ስም እባንክ የምትከፍሉ ከሆነ ስለቀረው ሂሳብ ኮሚሲዮኑ እንዲያጣራ እናዛለን አሉ አስፋው ግን ሕየት አምጥተን ነው የምንከፍለው። የሚለውን እያብሰለሰልን ወደ ሌላኛው ጉድ እናልፋለን በነገራችን ላይ ብላታ ከዚያ በኋላ ከጤና ጥበቃ ሚኒስትርነታቸው ተነስተው ወደፓርላማ ተከተቱ በዚህ መሰሉ ሂደት ሣፕኢትዮጵያ ፓርላማ የግዞት ቤት ይባል ነበር ይሉናል አቶ ብርሃኑ ከዚያ በኋላ የአዲስ አበባ መዘጋጃ ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ ፕመዘጋጃ ቤት አስተዳደር የነቀዙ ከሚባሉት የመንግስት መስሪያቤቶች የመጀመሪያውን ደረጃ መያዝ ይችላል ይላሉ አቶ ብርሃኑ ጭ ዖ ፊትአውራሪ ደምሴ ወንድማቸውን የታክስ ክፍል ምክትል ዳይሬክተር አድርገው ከአዲስ አበባ ከተማ ነጋዴዎች ጉቧቸውን እየሰበሰቡ ነው በሕጉ መሠረት በአዲስ አበባ ከተማ ንግድ የሚያቋቁም ሰው ፈቃድ የሚሰጠው ለዚህ ስራ የተመረጡ ሁለት የመዘጋጃ ቤት ምክር ቤት አባሎች ከታክስ ክፍል ዳይሬክተር ጋር ሆነው ስለነጋዴው ችሎታና ስለንግዱ ስፋት ምርመራ ካደረጉና የዓመቱን ታክስ ከወሰኑ በኋላ ነው የፊታውራሪ ደምሴ ወንድም ግን ጉቦ ተቀብሎ ማናቸውም ነጋዴ ታክስ ሳይከፍል እንዲሰራ ማድረግ ይችላል ጉቦ ያልሰጡትን ነጋዴዎች ደግሞ ፈቃድ ቢኖራቸውም ምክንያት ፈልጎ ሱቃቸውን ይዘጋል አቶ ገብረመስቀል ኦዳ የተባሉ ሐቀኛ ይህን ጉዳይ ተቃውመው እሪ ሲሉ ስለነበር ዋናው ፊታውራሪ ደምሴ ምክንያት እየፈለጉ መቀጫ እየጣሉባቸው የወር ደሞዝ ለዘመናት ወስደው አያውቁም አቶ ብርሃኑና አቶ ገብረመስቀለ ኦዳ መተባበር ጀመሩ እናም በአቶ ገብረመስቀልና በጉቦኛው በፊትአውራሪ ወንድም መካከል ለዘመናት ። እነ አቶ ብርሃኑ እንዳሉት ነህርሀርህ በማናቸውም የመሬት አይነት ያለአንዳች ስጋት ሊዘረጋ ይችላል የሚል መልስ ሲሆን ከክእእቨፎ እንደሚበልጥም ተረጋገጠ ግርማዊነታቸው ቁጣና ሐዘን በተቀላቀለበት መልክ ደጃዝማች ከበደን ገላምጠው ይገርማል እኮ አሉ ከዚህ ሌላ አንድ ቃል ሳይጨምሩ የልፍኝ አስከልካዩ ከግርማዊነታቸው ጽቤት እንድንወጣ የእጅ ምልክት አሳየን በዚያን ጊዜ ደጃዝማች ከበደ የተከናነቡት ሐፍረት እንደ ሐምሌ ጥቁር ደመና በፊታቸው አካባቢ ተንጠልጥሎ ይታይ ነበር ስለዚህ የገፈርሳ ውሃ ግድብና የቧንቧ ስራ እርሳቸው እንደተመኙት ሳይሆን በጨረታ ላሸነፈው ለፈረንሣይ ኩባንያ ለዴግሬሞን ተሰጠ ማዘጋጃ ቤትም ብዙ ሺ ብር አዳነ ቀጥሎም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ራሳቸው ደጃዝማች ከመዘጋጃ ቤት ስራቸው ኃላፊነት ተራገፉ አቶ ብርሃኑ ድንቄ በምዕራፍ አንዲህ ይሉናል አንዳንድ ሹማምንቶች በንቅዘት ምክንያት ከስራ ሲወገዱ ወይም ከሹመት ደረጃቸው ዝቅ ሲሉ የሚያስደስተኝ የነርሱ ሐዘን ወይም እኔ ከእነርሱ ጋር ታግዬ ማሸነፌ አይደለም ነገር ግን ሀ የእነርሱን እድል በመመልከት ሌሎች ይታረማሉ ለ በእነርሱ ምክንያት የተበደሉ ወይም የተገፉ ሰዎች ነፃነት ይሰማቸዋል ሒ የፍትህ መተካከል ቀስ በቀስ እያለ በንጉሠነገስቱ መንግስት አስተዳደር ይዛመታል የሚል ጠንካራ ተስፋ ነበረኝ የሆነ ሆኖ የግል ጠላቶች ከማብዛቴ በቀር ይህን ተስፋዬን የሚደግፍ አንዳች ምልክት አይታየኝም ነበር በማለት በተሻሩት ደጃዝማች ምትክ ቀደም ሲል ያየናቸው የጤና ጥበቃው ሚኒስትር ብላታ በመተካታቸው ማዘናቸውን ይገልፁልናል የጃንሆይ ትልቁ ጥፋትም ይሄ ነበር ስለዚህም ወደ ጃንሆይ ሄደው አለመደሰታቸውን ተናገሩ በዚህ ጊዜ ጃንሆይ አቶ ብርሃኑ ስላደረጉት ብርቱ ትግል አመስግነው እንዲህ አሉ ብርሃኑ አንድ ህዝብን ማስተዳደር የበጎች መንጋ እንደመጠበቅ ቀላል ነገር አይደለም እግዚአብሔር ሲያስችለን ብቻ የሚቻለውን እናደርጋለን አሏቸው የመልሶ መሾሙ ሁኔታ አንድ ራሱን የቻለ ሙ ፖለቲካዊ ዱለታ በውስጡ ሰለነበረው ይህን ከመፅሐፉ ማግኘት ትችላላችሁ ብቻ ጃንሆይ አጣብቂኝ ውስጥ ነበሩ አቶ ብርሃኑና ብላታ ደግሞ በአንድ ክፍል አብረው መስራት የማይታሰብ ነበር በስምንተኛው ቀን ጃንሆይ ኣቶ ብርሃኑን ጠርተው እውጭ አገር ብንልክህ ትወዳለህ። ብዬ ራሴን ጠየቅሁ በማናቸውም አኳኋን ከዚያ ስፍራ ለመሸሽ እንጂ ለመቆየት ስላልፈቀድሁ ልዑልነታቸው የጠየቁትን ሁሉ እሺ ብዬ ተሰናበትሁ ከልዑልነታቸው ቤት ስመለስ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአቶ አክሊሉ ሐብተወልድ ስልክ ተደወለልኝ በጉዳዩ አቤቱታ ደርሷቸው ኖሯል ስለቴሌኮሙኒኬሽን ስራ አካሄድ በጠቅላላው አቋሜን እንዳሻሽል ምክር የሚመስል ትእዛዝ ከሰጡኝ በኋላ ነገሩን በሰፊው ለመመርመር ጊዜ እስካገኙ ድረስ የማስታወቂያ ምክትል ሚኒስቴር የነበሩትን የአቶ አምደሚካኤልን ስልክ በቶሎ እንድቀጥል አኣዘዙኝ እኔ ግን ትፅዛዙን ሰምቼ ዝም አልኳቸው ከሁሉ አስቀድሞ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት በተለዬ ቻርተር የተቋቋመ ነፃ መስሪያቤት ስለሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዝርዝር ጉዳይ እየገቡ ለማዘዝ ሕጋዊ መብት እንደሌላቸው ተገንዝቤያለሁ ስለዚህ አቶ አምደሚካኤል ከቢሮዬ መጥቶ በጉዳዩ ላይ እንደገኖ ባነጋገረኝ ጊዜ እዳውን ሳይከፍል ምንም ላደርግለት አንደልችል አረጋገጥኩለት አቶ አክሊሉ የእኔን እምቢታ ሲሰሙ ያለልክ ተቆጡና ቡቴሌሊኮሙኒቤስን የደረሰውን ሁኔታ በማጣመም ለጃንሆይ አቅርበው ክስራ አንድወገድ ጠየቁ መቼም በዚህ የሚደግፋቸው ብዙ ሰው ነበር በማግስቱ ከቤተመንግስት ማልጄ እንድገኝ በግርማዊነታቸው የዕልፍኝ አስከልካይ አማካይነት ተነገረኝ ወዳጆቹ ሁሉ አዝነው ነበር በጠቅላላው ሰው ሁሉ ገምቶት እንደነበረው በመንግስት ስራ ለመቆየት ያለኝ ጊዜ አንድ ቀን ብቻ ነበር ተወቅሼ ወይም ተቀጥቼ የምሰናበትበትን የመጨረሻውን ሰዓት ለመመልከት ከቤተመንግስቱ ቅጥር ግቢ ብዙ ሰዎች ተሰብስበዋል የተሰማቸው ደስታ መቼም ግልፅ ነበረ በመካከላቸው አልፌ ወደ ቤተመንግስቱ ስገባ አንዳንዶቹ እየተጠቃቀሱ ይሳሳቁ እንደነበረ በአጋጣሚ ተመልክቻለሁ ከጃንሆይ ዘንድ እንደቀረብሁ አቶ አክሊሉ ቀደም ብለው በእኔ ላይ አቅርበውት የነበረውን ክስ ደግመው ተናገሩ እንደ እርሳቸው አነጋገር የቴሌኮሙኒኬሽንን ዋና ዳይሬክተር ከስራው ለማገድ በቂ ምክንያት የለኝም በመስሪያ ቤቱ ትርምስ ፈጥሬያለሁ የቴሌፎን አገልግሎት የሚያሰፈልጋቸውን ሹማምንቶች ያለአግባብ ከልክያቸዋልሁ እንደ እርሳቸው አስተሳሰብ ስራው ስነስርዓት ለማግኘት የሚችለው እኔ ከዚያ ስነሳ ብቻ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ሁሉ ምክንያት በማድረግ እኔን ከዚያ ለማስነሳት ጃንሆይን ጠየቁ ፋ የመከላከያ ጊዜ ሲሰጠኝ የቴሌኮሙኒኬሽን መስሪያ ቤት የሲውዲን ኮሎኒ እየተባለ የኢትዮጵያን ህዝብ ሐብት ለግል ተጠቃሚዎች ይባክን በነበረበት ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለማስመርመርና አስፈላጊው እርማት እንዲደረግ አንድ ቀን እንኳ አስበውበት አያውቁም ስል ንግግሬን ጀመርሁ ዋኢትዮጵያ መሳፍንቶችና የመንግስቱ ታላላቅ ሹማምንቶች በነፃ የቴሌፎን አገልግሎት ሲጠቀሙ በምን ምክንያት። አይታሰብም እንኳን በዚያን ጊዜ ሕጉ መንግስቱ እንደማይለቁ አረጋግጦሳቸውንጉሰነገሰት ሆነው ዛሬ እንኳን ፓርቲ ምርጫ ባለበት ዘመን ማንም አይለቅም ሶስት ያህል አፍሪካዊ አገሮች ብቻ ታይተዋል ስልጣንን በምርጫ በሰላማዊ ያስተሳለፉ በነገራችን ላይ ከነፃነት በኋላ በአፍሪካ መፈንቅለ መንግስት አንደኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ሱዳን ስትሆን ጊዜ የተሳካና ያልተሳካ መፈንቅለ መንግሰት ተካሂዶባታል ኢትዮጵያ ዝቅተኛውን ደረጃ ይዛለች ጊዜ በቻ ስለሆነ ሌላውም በአስራዎቹ ይተመናል ችግሩ ግን ይሄ ብቻ አይደለም ስልጣንን ለማጥበቅ የሚሰሩ ስራዎች ብዙ በመሆናቸውበዚህም ፖለቲካዊ ማኅበራዊና በተለይም ኢኮኖሚያዊ ብክነት ይከሰታል ታማኝ ሹማምንት ሲዘርፉ እንዲኖሩ መፍቀድንም ያካትታል የአባልን አበል ጨምሮ ብዙ ገንዘብ በስልጣን ላይ ኢንቨስት ይደረጋል የጃንሆይ ጥፋት በዚህ ክብ ውስጥ የሚሽከረከር ነው እናም ከክቡ ውጪ ያለውን ህዝብ ዘነጉት ጃንሆይ የከተማውን ንቅዝ ሹማምንት እያወቁ ትተውታልይህም ህዝቡን በንቅዝ ሹማምንት የጭቆና ቀንበር ስር እንዲኖር መፍቀድ ማለት ሲሆንከህዝቤ ስልጣኔ ይበልጣል የሚል እንድምታ ያለው ግዙፍ ጥፋት ተደርጎ ሊወሰድ የሚችል ነው ከዚህም ባለፈ ጃንሆይ በወቅቱ የነበረውን ዓለም አቀፍ የአስተዳደር ስርዓትና የኢትዮጵያ ህዝብም የግንዛቤ አድማሱ መስፋቱንም ሆነ ለውጥ መፈለጉን ማሰብ አልፈለጉም ሌላው ቀርቶ ብዙ የአፍሪካ አገሮች ከቅኝ ገዥዎቻቸው ነፃ ለመውጣት የተንቀሳቀሱበትና ነፃ ከሆኑ በኋላም የይስሙላም ቢሆን ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እያካሄዱ በነበረበት ሁኔታ የኢትዮጵያ ሕጉመንግስት ግን ንጉሠነገሰቱን ኃይሉ የማይደፈር የማይገሰስ በሚል የእድሜ ልክ ሕግ ሆኖ ይቀጥላል ብለው መታተራቸው አንዱና ዋናው ጥፋታቸው ሲሆን ዘውዱ እንደተከበረ ሆኖ ከዘውዱ በታች እንኳ ዴሞክራሲያዊ መንግስት ለመመስረት የሚቻልበትን አማራጭ አልተጠቀሙበትም የጳጳሥን ግዝትም ሆነ በእግዚአብሔር የተሾሙ የሚለውን ቃል እንደጥንቱ ህዝብ ምሁሩም ጠብቆትና አክብሮት ይቀጥሳል ብለው ማሰባቸውም በዘመናቸው ያሳዩት የመጀመሪያው ሣፕዋህነታቸው ሆኖ የሚመዘገብ ነው እነዚህን የመሰሉ የለውጥ አስተሳሰቦች በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ ሊብላላ እንደሚችል ቢያስቡም ጥቂቶች ሊጠቁሟቸው ቢሞክሩም የኢትዮጵያ ህዝብ ለዚያ አይነቱ አስተዳደር ልምድ የለውም ኃላፊነቱን ለመሸከም ገና አልደረሰም የሚል ምላሽ እየሰጡ ነገር ግን በጎን የሁኔታውን አስጊነት ተመልክተው ወደመፍትሔው ከማምራት ይልቅ የመረጡት መንገድ ሥልጣናቸው ከዚህ መሰሉ አደጋ ተጠብቆ የሚቀጥልበትን ሁኔታ ማመቻቸት ሆነ ከዚሁም ጋር ተያይዞ የአስተዳደር ክሽፈት ተፈጠረና አልደረሰም ያሉት ህዝብ ደርሶ ጠበቃቸው ከዚህ አንፃር የጃንሆይ ጥፋት በአፍቃሬ ስልጣንነታቸው ስር ተጠቃሎ የሚገለፅ ሆነ በጃንሆይ ላይ የተነሱ አመጾች ጃንሆይ ለአመፅ ብርቅ አይደሉሌም ከስደት ከተመለሱ በኋላ በሰጡት ሹመትና ሽልማት ፍትሐዊ አይደለም በሚል ተገቢ መነሻ በርካቶች ባይሆኑም አምፀዋል ለምሳሌ ጀግናው የጎጃም አርበኛ በላይ ዘለቀ የንጉን ሹመት አሰጣጥ ተቃውሟል በጎጃም የጠላትን ጦር ሲያንቀጠቅጥ የነበረ የተዋጣለት ጀግና ነው በሳይ ዘለቀ ከእርሱም ጋር ልጅ ኃይሉ በለው ደጃዝማች መንገሻ ጀንበሬና ደጃዝማች ነጋሽ በዛብህ በድፍን ጎጃም በአርበኝነት ይታገሉ ነበር ከበላይ ዘለቀ በስተቀር ሦስቱ የነገስታት ዘር ናቸው ከነፃነት በኋላ በ ዓም ጃንሆይ ከጎጃሙ ንጉስ ተክለሐይማኖት ለሚወለዱት ለልጅ ኃይሉ በለው ከራስ ማዕረግ ጋር የጎጃም ጠቅላይ ገዥነት ለደጃዝማች መንገሻ ከቢትወደድ ማዕረግ ጋር የጎጃም ምክትል ጠቅላይ ገዥነት ለደጃዝማች ነጋሽ ከቢትወደድ ማዕረግ ጋር የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንትነትን ሲሰጡ ለልጅ በላይ ዘለቀ ደግሞ ከደጃዝማች ማዕረግ ጋር በጎጃም የቢቸና አውራጃ ገዥነትን ሾሙት በአርበኝነቱ ዘመን መሪ የነበረውና በጀግንነት ማንም ያልደረሰበትን ሰው ከእነርሱ ያነሰ ሹመት ሲሰጡት ቅር ተሰኘ የንጉሥን ትዕዛዝና ሹመት ውድቅ በማድረግ ከተከታዮቹ ጋር የጎጃሙን የሶማ ኮረብታን ይዞ አልገዛም አለ ሙዴ ሚያዚያ ቀን ዓም የመንግስት ጦር ዘምቶበት የተኩስ ልውውጥ ተደርጎ ሰዎች ሞተው ቆሰሉከሦስት ወር በኋላ ከ ተከታዮቹ ጋር ተማርኮ ወደ አዲስ አበባ መጣየእስራት ቅጣት ተፈረደበትና ወሊሶ ሄዶ ታሰረ ከወሊሶ ሲያመልጥ በድጋሚ ተያዘና ወንድሙን እጅጉ ዘለቀን ጨምሮ ከሌሎች እስረኛ ከሆኑ ባንዳዎች ጋር በአዲስ አበባ ታሰረታህሳስ ቀን ዓም ከ እስረኞች ጋር ከእስር ቤት አምልጠው ወደ ጎጀም ለመገሰገስ ጉዞ ሲጀምሩ በኛው ቀን ሱሉልታ ሳላይ ተይዘው እንደገና ወደ አዲስ አበባ አመጧቸው የጦር ፍርድ ቤት የወሰነው የሞት ቅጣት በጥር ቀን ዓም ተግባራዊ ሆነና በአደባባይ በስቅላት ተቀጣ ሌላው አደገኛ አመፀኛ ደጃዝማች ታክለ ወልደሐዋርያት ናቸውንጉሥ ስደትን ከመረጡ ጊዜ ጀምሮ ለ ዓመታት ያህል መንግስታቸውን ለመፈንቀል ሲጣጣሩ ነው የኖሩትእኒህ ሰው ሲታሰሩሲፈቱሲሾሙሲሻሩሲያሴሩ ነው ያሳለፉት በመጀመሪያ አርበኞችን አስተባብረው አሳድመዋል ተብለው ታሰሩ እንደገና ተፈትተው በ ዓም ምክትል አፈንጉስ ሆነው ተሾሙ አመት ሳይቆዩ ሌላ ተመሳሳይ ሴራ ሲጠነስሱ ተደረሰባቸውና ታስረው ዓመታትን አሳለፉ ተፈቱና የአገር ግዛት ምክትል ሚኒስትርና የአፈንጉሥነቱ ስልጣን ተመለሰላቸው ይሄ ሁሉ ሲሆን ጃንሆይ ከአሁን አሁን ይበርድላቸዋል ብለው በመገመትና ጀግንነታቸውንም በደንብ ስለሚያውቁት ነበር የሚታገሷቸው በመጨረሻ በ ዓም ጃንሆይ የሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካን ለመጎብኘት ሲሄዱ ሰበታ አካባቢ ፈንጅ አጥምደው ንጉውን ከነመኪናቸው ድምጥማጣቸውን ሊያጠፉ ተዘጋጁ ሁኔታው ቀድሞ በጥቆማ ተደረሰበትና ከሸፈ ደጃዝማች ታከለ ቤታቸው መሽገው ነበርና በወታደር ተከቦ ተኩስ ተከፈተ እጅ አልሰጥም ብለው ሲዋጉ ቆይተው ሊያዙ ሲሉ ራሳቸውን ገደሉ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሆነው የተሾሙት ቢትወደድ ነጋሽ በዛብህም እንዲሁ በንጉሠ ላይ አምፀው ነባር ወታደራዊ መኮንኖችን አስተባብረው ንጉሠን በመግደል የሪፐብሊክ መንግስት ለመመስረት እንደነበር ይነገራል ይህም ልክ እንደ ደጃዝማች ታከለ አይነት መሆኑ ነው በመጨረሻ ግን በ ዓም ይሄው ሴራ ተደርሶበት በእስራት ተቀጡ የእነዚህን አድመኞች እንቅስቃሴ ሁሉ በቁጥጥር ስር ያውል የነበረውና ለፍርድ ያቀርብ የነበረው ኮሎኔል መንግስቱ ንዋይ ነበር የቱን አመፅ በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ደግሞ በ ዓመቱ ብርጋዴር ጄኔራል መንግስቱ ንዋይ ራሱ ከወንድሙ ቶ ከገርማሜ ንዋይ ጋር ሆኖ የታህሳስ ቀን ዓምቱን መፈንቅለ መንግስት ሞከረ ይህ ሙከራ ከላይ እንዳየናቸው በግል ኩርፊያና በመሳሰሉት ሳይሆንምሁራዊ አስተሳሰብ የታከለበትና ፖለቲካዊኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መሠረት የነበረው ስርነቀል ለውጥን የሚሻ እንደነበር ከአነሳሱ ያስታውቅ ነበር አነሳሱም ነው ለዘላቂ ለውጥ ፍለጋ ብዙዎችን እንዲነቃቁ በር የከፈተው እንጂ ከዚህ ጊዜ በፊት ምሁሩምጦሩምሠራተኛውም ሆነ ሌላው ምን አይነት ለውጥ እንደሚፈልግ ለይቶ አያውቀውም ነበር ለማለት ይቻሳልቢያውቅም እንዴት መነሳት አንዳለበት አያውቅም ወይም አይደፍርምበአጠቃላይ የንጉሙ ዙፋን እንደሚነቃነቅ የተደረሰበት ዘመንና ሁኔታ የተከሰተው በመንግስቱ ንዋይ ሙከራ ነው ገርማሜ ንዋይ በአገር ውስጥም በአሜሪካም በዘመናዊ ትምህርት ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰ የዚያ ዘመን ምሁር ነበር ብርጋዴር ጄኔራል መንግስቱ ነዋይም ከወረራው በፊት ተጀምሮ በነበረው ዘመኖዊ የጦር ትምህርት ቤት መሰልጠን ጀምሮ የነበረና ከጥቁር አንበሳ አባላት ውስጥ አንዱ የነበረ አርበኛ ነው ከነፃነት በኋላም በወታደራዊ ማዕረጎች በየጊዜው እያደገ የንጉሙ ታማኝ ሆኖ ጄኔራልነት ደርሷል በዚህም የክቡር ዘበኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ሆኗል የኀሳቡ አፍላቂ ገርማሜ እንደሆነ የሚነገርለት ይህ መፈንቅለ መንግስት የኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁ የፀጥታ ኃሳፊውና የመንግስቱ ንዋይ የጦር ትብብርን አግኝቶ ጥቂት ተራምዶ ነበር በሬዲዮም በአልጋወራሽ አስፋወሰን ኃይለስላሴ ንባብ አዋጅ አሰምተው ነበር የኢትዮጵያን ማኅበራዊና ብሔራዊ የእድገት እርምጃ ጥቂት ራስ ወዳድ ግለሰቦች ወደኋላ አስቀርተውታል በቅርቡ የተነሱ የአፍሪካ አገሮች በስልጣኔና በእድገት ጥለውን ሄደዋል አጠቃላይ አዝዙ ሁሉንም የኅብረተሰብ ክፍል እየጎዳ ነው የህዝቡ ቁጭት ለዚህ ተግባር አነሳስቶናል ፋብሪካዎችን እናበዛለን ትምህርት ቤቶች ይስፋፋሉ የወታደር ደመወዝ ይጨመራል ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ሁሉ እናከብራለን የሚል ማኑፌስቷቸውን ታህሳስ በሬዲዮ አሰራጩ ብዙ ባለሥልጣናትንም አሰሩ ሆኖም የክቡር ዘበኛና የፖሊስ ሠራዊት ብቻውን በቂ አልነበረም ብርጋዴር ጄነራል መንግስቱ ነዋይ እና ገርማሜ ነዋይ ጃንሆይ በዚህ ጊዜ ለጉብኝት ከሄዱበት ከላቲን አሜሪካ ወዲያው ተመለሱ ጳጳሱም ገዘቱ በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማፐር ሹም የተመራው ጦር ከሁለት ቀን የተኩስ ልውውጥ በኋላ አመፁን ተቆጣጠረው ንጉም ከከሸፈ በኋላ ነበር ኢትዮጵያ የደረሱትእነመንግስቱም መክሸፉን ሲያውቁ በገነተ ልዑል ቤተ መንግስት አስረዋቸው የነበሩትን ሹማምንት ገድለው ለማምለጥ ሞከሩ ኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁ ራሱን ገደለገርማሜ ዝቋላ ደርሶ ከሚያድኑት ጋር ተታኩሶ ሞተመንግስቱ ቆስሎ ተይዞ ከመጣ በኋላ ለፍርድ ቀርቦ በስቅላት ተቀጣ ትግሉ ግን ቀጠለ እነ መንግስቱ ንዋይ በሬዲዮ ባስተላለፉት ቃል በየትኛው ዘርፍ የትኛው ባለሥልጣን እንደሚሾም ሳይቀር ለመግለፅ ሞክረው ነበር የሚገርመው ግን አድመኞችን ደግፎ ሰልፍ የወጣው ህዝብ ጃንሆይ ሲመጡ በእልልታ መቀበሉ ነው እናም ጃንሆይ በደስታ ወደዙፋናቸው ተመለሱ ሴረኞች ያሏቸውን እያስለቀሙ ቀጡ ታማኝ ሆነው ያከሸፉትን ሾሙ ሸለሙ እነ ገርማሜ ንዋይ ለሠራዊቱ ገብተውት የነበረውን የደሞዝ ይጨመራል ቃል መሠረት በማድረግ ወታደሩ እንዲፈፀምለት ደጋግሞ መጠየቁን የቀጠለው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው ከረጅም ጊዜ በኋላ ለወታደሩም ለመኮንኖችም ደሞዝ ተጨመረ ወቴ እሁንም ጨምሩ እያለ አላስቀምጥ አለ ቀጠለ ሂደቱ በአጠቃላይ የቱ ሙከራ የንጉሠን ልዩ ካቢኔ ዋጋቢስነት ከማሳየት ባለፈ የሁሉንም የአገዛዙን ተቃዋሚዎች ያለልክ አነሳስቶ ያለፈ ሆነ ጃንሆይም አመፁን ያስነሱትን የግለሰቦችን ከሃዲነት እንጂ ጥያቄዎቻቸውን ለመመርመር አልሞከሩም አገዛዛቸውን እርምት ሳያደርጉበት ቀጠሉ ከ ዓም ጀምሮ በተለያዩ ግዛቶች በተለይ ከመሬት ጋር በተያያዘ አመደዶች ይነሱ ነበር አንዳንዱ በትክክለኛ ብሶት ያምፃል ሌላው ኢጣሊያ ጥሎት የሸሸውን መሣሪያ ወድቆ ስላገኘ ብቻ ያምፃል አንዳንዱ በግብር ሲያኮርፍ የቀረው በሹመት አነሰኝ ያኮርፍና አስተባብሮ ያሳምፃል በተለያዩ ግዛቶች ከተነሱ የገበሬ አመጾች ውስጥ የባሌ የጌዲኦ የራያና አዘቦ የየጁ የጎጃምና የትግራይ አመጸች ይጠቀሳሉ ሌሎቹ ሁሉ ስር ከመስደዳቸው በፊት በፍጥነት ሲረግቡ የባሌው አመፅ ግን ለረጅም ጊዜ የቆየና መንግስትን የተፈታተነ ነበር የባሌ አመፅ በገበሬው ላይ የሚደርሰውን ግፍ መነሻ ያደረገና የባላባቱን ሕገወጥ ምዝበራና ዝርፊያ እንዲሁም የመሬት ግፊት መሠረት ያደረገ ነው የመሬት ቀላድ ሲጣል ብዙዎች ለጭሰኝነት ተዳርገዋል በየጊዜው እያደገ የሄደውን ግብር ለመክፈል የሚያስችል በቂ መሬትም ሆነ ምርት አልነበራቸውም በባሌም ብቻ ሳይሆን በአጎራባች ግዛቶች ብዙ የመንግስት ሹማምንት ርስት ተሰጥቷቸው ስለሰፈሩ የአካባቢውን ነባር ህዝብ በብዝበዛ ተጫኑት ከአቅማቸው በላይ ሲሆን መሬታቸውን እንዲያስረክቡ ሹማምንቱ ያስገድዷቸዋል የሹማምንቱ የፖለቲካና የኢኮኖሚ የበላይነት በመሬት ላይ ብቻ ሳይሆን በሃይማኖትና በባህል ላይም ተከሰተ ይህም ለረጅም ጊዜ የቆዬ ተቃውሞ ያስነሳ ቢሆንም በቀላሉ ሲረግብ ነበር በ ዓም ባሌ ከሐረርጌ ተቆርጦ ራሱን የቻለ ግዛት ወይም ክፍለ አገር በሆነ ጊዜ የዶሎ የመንዶዬ የዋቤ የገናሌ እና የኤልከሬ በሚል በ አውራጃዎች ተከፈለ ኤልከሬ ሙሉ በሙሉ የሶማሌ ዘላን ማኅበረሰብ ክልል ነበር ሌሎች ቱ ደግሞ የኦሮሞ ብሔረሰብ ክልሎች ናቸው እነዚህ ህዝቦች የመንግስትን ሹማምንት ጫና አሜን ብለው የሚቀበሉ አልሆኑም ቀደም ካለው ጊዜ ጀምሮ የተጨቆኑት አርሶአደሮችና አርብቶ አደሮች በ ዓም ወደተደራጀ አመፅ አመሩ አመፁንም በአውራጃና በክፍለ አገር ደረጃ እያዋቀሩና ከጎረቤታቸው ከሱማሊያ መንግስት እርዳታ እየተደረገላቸው ራሳቸውን ሻለቃ ኮሎኔል ጄኔራል እያሉ እየሾሙ የደፈጣ ውጊያውን አጧጧፉት ከእነዚህም ውስጥ የዶሎው ከባሌ ክፍለ አገር የአንዱ አውራጃ ተወላጅ ጄኔራል ዋቆ ጉቶ በዋናነት ሲጠቀስ የኤልከሬው ኮሎኔል ካህን አብዲ የዋቤው ኮሎኔል ሁሴን ቡኒ የገናሌው ኮሎኔል ኡማር ከቤሎ ዋና መሪዎች ሆነው የአካባቢው ማኅበረሰብ የዓላማቸው ተባባሪ ሆኖ ከጎናቸው በመሰለፍ በመንግስት ሹሞች ላይ ለ ዓመት ያህል ጥቃት ሲያደርሱ ቆይተዋል የሱማሊያ መንግስትም አጋጣሚውን ተጠቅሞ ሶማሌ ነፃነት እንቅስቃሴ ሆኖ እንዲቀጥል ለማድረግ ሞክሮ ነበር እንደ ፕሮፌሰር ላኢሶ አገላለፅ በ ዓም ንጉሠ በስራ ጉብኝት እስከ ባሌ ክፍለአገር በመሄድ ኛ በሌላ ደቡብ ክፍላተ አገር ድሮ እንደተደረገው ሁሉ አሁን ለባሌም ባላባቶች ከመሬት የባላባት ሲሶ እንደሚሰጣቸው ቃል ገቡ ኛ ከ ዓም የግብር ውዝፍ ምክንያት ግብረ ጠል ተብሎ በመንግስት የተወረሰው መሬት ለዓመታት ግብር ያልተከፈለበት ሆኖ ሲገኝ ይወረስ ስለነበር ለህዝብ እንደሚመለስለት ተናገሩ ኛ ለብዙ የክፍለአገሩ ተወላጆች ሹመትና ማዕረግ ሰጡ ኛ የሼክ ሁሴንን መስጊድ ጎብኝተው ወደአዲስ አበባ ተመለሱ ይሁን እንጂ በአመፅ መንፈስና ተግባር አንዴ ከተቀሰቀሰ በኋላ ለረጅም ዘመን በጉልተኞችና ባለሥልጣኖች ጭቆና በኃይል የተመረረው የባሌ ህዝብ በንጉ ጉብኝትና መልካም ቃላት ከአመፅ እርምጃው አልተገታም በአጭሩ ከ ዓም የክፍለ አገሩ እንደራሴ በፊትአውራሪ ወርቁ እንቁስላሴ መሪነት የባሌ ክፍለአገር ጉልተኞችና ባለሥልጣኖች ከፖሊስና ከብሔራዊ ጦር ጋር የህዝቡን አመፅ መቆጣጠርና ማቆም ፈፅሞ አቃታቸው በመሆኑም እንደራሴው እንዲነሳ ተደርጎ በታህሳስ ዓም የባሌ አራቱ የኤልከሬ የዶሎየገናሌና የዋቤ የአመፅ አውራጃዎች ከአጎራባቹ የቦረና አውራጃ ጋር በወታደር ስር እንዲሆኑ ተወሰነ በኛ ክፍለ ጦር ስር መሆኑ ነው እናም በክፍለ ጦሩ አዛዥ በጄኔራል ጃገማ ኬሌ አመራር ስር ከሆኑ ጊዜ ጀምሮ ልዩ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ተደርጎ በ ዓም ጄኔራል ዋቆ ጉቶ ለመንግስት እጁን ሲሰጥ የባሌና የአጎራባቾች አመፅ ተገታ በአብዮቱ መዳረሻ ከአገሪቱ ገበሬዎች ውስጥ ከአጠቃላዩ ሲሶ ያህሉ ጭሰኛ ነበሩ ጭሰኛ ማለት የራሱ መሬት የሌለውና በሌሎች መሬት ላይ በጉልበቱ እያገለገለ የሚኖር በማንኛውም ሰዓት ባለቤቱ ሊያፈናቅለው የሚችል አገልጋይ ማለት ነው ተቀጣሪ ማለት ነው ግባር ሲባል ደግሞ በጃንሆይ ጊዜ ግብር ከፋይ ማለት ነው ፊውዳል ማለት ደግሞ መሬትን በሞኖፖል ይዞ እንዳሻው የሚያደርግ አገዛዝ ማለት ነው ጥቂት ምሁራን የጃንሆይን አገዛዝ ፊውዶ ቡርቪ ብለው ወፈር አድርገው ይጠሩታል ከፊል ካፒታሊዝም ማለት ነው ወዝአደር ላብአደር ሠርቶአደር የሚባሉ የዚያ ዘመን ስያሜዎችም ግልፅ ናቸው በጃንሆይ ጊዜ ባላባቱና ባለሐብቱ የያዙት ሰፋፊ መሬት እንዳለ ሆኖ ተራ ገበሬዎች ደግሞ ሔክታር ማሳ ነበራቸው ከአሁኑ ጋር ሲነፃፀር ባለፀጋ የሚያሰኝ ይዞታ ነበር ለማንኛውም በዚያ ጊዜ ገበሬው ሁሉ ከየአቅጣጫው ጭቆናው በዝቶበት ስለነበር አመፀ ገ በየካቲት ወር ዓም ዶር ነጋሶ ጊዳዳ የቀድሞው የኢህፌዲሪ ፕሬዝዳንት በአንድ ሰብሰባ ላይ ለስራ ተገኝቼ ነበርና እንዲህ ሲሉ አደመጥኩ ከዎቹ ጀምሮ መሬት ላራሹን ሳቀነቅን ኖሬያለሁ አሁንም ማሰብ እስካቆም ድረስ ይሄንኑ አቋሜን አልለቅም በጃንሆይ ላይ ከተነሳው ዘርፈ ብዙና ከየአቅጣጫው የተቀጣጠለው አመፅ ይሄን ያሀል ፈታኝ አልነበረም በከፍተኛ ሁኔታ ስርዓቱን የተፈታተነው ተማሪው ነው የተማሪው ተቃውሞ ከ ዓም ጀምሮ ውስጥ ውስጡን ሲብላላ ቆይቶ ከ ዓም በኋላ ወደ አደባባይ በመውጣት የተቃውሞ ሰልፍ ማድረግ ተለመደ በድርድር የማይከሽፍና ስር ነቀል ለውጥ የሚፈልግ ሆኖ የተነሳው ምሁር እስከመጨረሻው የሚያቆመው ኃይል ጠፍቶ አብዮቱን አሳብጧል በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የተለያዩ ማኅበራት በተማሪው እየተመሰረቱ የክርክር መድረኮች እየተዘጋጁ ለከፍተኛ ትምህርት ወደሌላው ዓለም የተላኩ ምሁራንም ተመሳሳይ ማኅበር እየመሠረቱ ስርዓቱን በእጅጉ በመተቸት ተግባር ላይ ተጠመዱበተማሪው ልሳን በሆኑ መጽሔቶች የተለያዩ ፖለቲካዊ ትንታኔዎች ይቀርቡ ጀመርርዕዮተ ዓለማዊ መፈክሮችና መግለጫዎች በየጊዜው ይሰራጫሌሉ እንዲህ እንዲያ እያሉ በ መሬት ለአራሹ ብለው ሰልፍ ወጡ ከመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ጋር ፊት ለፊት መጋተር የተጀመረውም በዚሁ ዘመን ነበር በየጊዜው የሚያነሱት አጀንዳ የተለያዬ እየሆነ ቀጠለና በ ዓም የትምህርት ፖሊሲው ይሻሻል የሚል ጥያቄ ሲያነሱ ይህ ጉዳይ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ አልፎ በኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችም ድጋፍ ያለው ጥያቄ ሆነ በ ዓም በደንብ ያላብላሉትን ጥያቄ ይዘው የወጡት ወገኖች ነበር መንግስትን ቁጡ ያደረገው ይሀም ባግርግር መሃል ድንገት የተሰነዘረና ብሔር ብሔረሰቦች የራሳቸውን እድል በራሳቸው መወሰን አለባቸው የሚል ነው የጃንሆይ መንግስት ከተራ ድብደባና ግርፋት አልፎ ጠንከር ያለውን እርምጃ ወሰደ በታሀሳስ ቀን ዓም ስመጥር የሆነው የተማሪዎች መሪ ጥላሁን ግዛው በአደባባይ ተመታየጥላሁንን መመታት በሚመለከት ሁልት ነጥቦች ይነሳሉአንዱ ከመንግስት ታጣቂዎች በተተኮሰ ጥይት የሚል ሲሆንሌሳውና ሰፊ ተቀባይነት አግኝቶ ያለው ገለጻ ደግሞ ወደፊት ስውር አሰራራቸውን በስፋት በምናይላቸው የአመጽ አነሳሽ በነበሩ የኤርትራ ድርጅት አባላት አማካኝነት በግርግሩ መሀል በረቀቀ ዘዴ እንደተመታ ነውበዚህ ጊዜ ተማሪው የጀግናችን ሬሣ እንቀብራለን በሚል ወደ የካቲት ሆስፒታል ሆ ብሎ ሲነጉድ ጥላሁን አርፏልአመፁ ተቀጣጥሎ ቀጠለ የፀጥታ ጥበቃ አባላቱ ተኩስ ከፍተው ጥቂቶች ሲገደሉ ብዙዎች ቆሰሉ ዓለም አቀፉ ተቃውሞም እጅግ የጸጥታ ጠባቂዎች እና የተማሪዎች ግብግብ ገሚሱ አገር ውሰጥ ሆኖ ሲፋለም የቀረው በየውጭ አገሩ እየፈለሰ ማኅበራቱን ተቀላቀለ አመፁ የአውሮፕላን ጠለፋንም ያካተተ ነበር ህዳር ቀን ዓም እነዋለልኝ መኮንን እና ማርታ መብራቱን የመሣሠሉ አደራጅና አስተባባሪዎች ወደ ኤርፖርት አምርተው ፕሌን ውስጥ ከገቡ በኋላ ጠለፋውን ከመተግበራቸው በፊት መንግስት ባዘጋጃቸው የጠለፋ አክሻፊ ኃይሎች እዚያው በጥይት ተደብድበው ሞቱ የኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ልዩነት የፓርቲ ምስረታ የርዕዮት መለያየት በቡድን መደራጀትና ፖለቲካዊ አጀንዳ አንስቶ መንግስትን የመሞገት ተግባር ምንጭም ሆነ አፈሳሰሱ የሚነሳው ከዚሁ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ሆነ በኢትዮጵያ ታሪክም ለመጀመሪያ ጊዜ ያልታጠቀ ኅብረተሰብ መንግስትን ተቃውሞ ድምፁን ያሰማበት ዘመን ተከሰተ የመጀመሪያዎቹ ኢትዮጵያዊ ምሁራን ምንም እንኳ የተቀረፁት በምዕራባውያን ትምህርት የነበረ ቢሆንም የምዕራባውያንን የቡርዣ አገዛዝ አንሸከምም አሉ ሐሮልድ ማርክስ ግዝፎ ህአልፐጄ አሃ ብለው እንደገለፁት ጃንሆይ በስኬታቸው የመውደቃቸው ጉዳይ ግልፅ እየሆነ ሄደ በወቅቱ የጃንሆይ መንግስት በተማሪዎች ላይ ጨከን ያለ እርምጃ ወስዷል ተማሪውም በተጨከነበት ቁጥር የታጋይነት መንፈሱ እያደገ የማይገሠሠውን ማዕረግ ገሶየማይደፈረውን ክብር ደፍሮ የጃንሆይን ዙፋን ገዝግዞ አብዮቱን አሳበጠ ነገር ግን ሳይፈነዳ ጥቂት ጊዜ ይቆይ ዘንድ የአገዛዙ የዘውዱ ጠበቃ መስለው የራሳቸውን የዘረፋ ጊዜ ልጨመጨኹመ ሬር ለማራዘም የሚሹ ባለስልጣናት መፍትሔው ኃይል እንደሆነ ገልፀው እሱኑ ተገበሩት ጃንሆይ እና ኪነጥበብ በጃንሆይ ጊዜ ዘመናዊ ማተሚያ ቤቶች ተከፍተዋል የቴአትርና የስነጥበብ ትምህርቶች እንዲሁም የስነጽሁፍ ዲፓርትመንቶች ተከፍተው ትምህርቱ በአገር ውስጥ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መሰጠት ጀምሯል ይህ ከመሆኑ በፊትም በጋዜጠኝነትና በሌሎች ዘርፎች ወደ ውጪ አገር ሄደው እንዲማሩ የጃንሆይ መልካም ፈቃድ ሆኖ ተምረው የተመለሱ ኢትዮጵያውያን ነበሩ ከዚሁም ጋር ተያይዞ ጋዜጦች መፅሔቶች የልብወለድና የኢልብወለድ መጽሐፍቶች የታሪክ መጽሐፍትና የግጥም መድብሎች እየታተሙ ለአንባብያን ይደርሱ ነበር ቴአትር ቤቶችም ተከፍተው በየመድረኩ ተውኔቶች ይቀርቡ ነበር ምንም እንኳ እንደዛሬዎቹ አፍሪካውያን መሪዎች አገዛዛቸውን በብዕር የሚያወግዙ ደራሲያንና ፀሐፌ ተውኔቶች በገዥው አካል የተለመደው ኃይለኛ በትር በጃንሆይ ጊዜም መኖሩ ባይዘነጋ በተጠቀሰው ዘርፍ በርካታ ስራዎች የተሰሩት በጃንሆይ ዘመን ነውበዘርፉ የጃንሆይን አገዛዝ በጥልቀት የሚተቹ የኪነጥበብ ውጤቶች ይታገዱ እንደነበር የመታወቁን ያህልምለዘብተኛ ትችት የያዙት ሳይታገዱ መቀጠላቸው አይካድምጃንሆይንና አገዛዛቸውን የሚያሞካሹት በርክተው የመገኘታቸውን ያህልምየሚያጣጥሉዋቸውም በጥቂቱ እንደነበሩ ግልፅ ነው ገጣሚያንደራሲያንና ፀሐፌ ተውኔቶች በሰራቸው የመታሰር የመንገላታታቸውን ያህልም በይቅርታ የታለፉ በርካታ የአገዛዙ ተቺ የሆኑ ባለሙያዎች ነበሩ በዚህ መሰሉ እንግልት ሞራላቸው የተነካ የኪነጥበብ ሰዎች እንደነበሩ ሁሉም በዘርፉ ባበረከቱት አስተዋፅኦ የማበረታቻ ሽልማት ከጃንሆይ እጅ የተቀበሉ ሞልተዋል ለአብነትም የቱ የብላቴን ጌታ ፀጋዬ ገብረመድህን ሽልማትን መጥቀስ ይቻላልምንም ቢባል ግን በኢትዮጵያ ታሪክ ለዚህ ዘርፍ የጃንሆይን ያህል ትኩረት ሰጥቶ የተንቀሳቀሰ መንግስት ኖሮ አያውቅም ቴአትር ቤቶችን ብቻ ነጥለን ብናይ በጃንሆይ ጊዜ የተመሠረቱት ናቸው ዛሬም ድረስ አገልግሎት እየሰጡ ያሉት ከጃንሆይ በኋላ በተነሱ የኢትዮጵያ መንግስታት አንድም ቴአትር ቤት ተገንብቶ አልተጨመረምበቅርቡ በእቅድ ደረጀ ሊገነባ የታሰበው የብሔራዊ ቴአትር አዲስ ተጨማሪ ህንፃ ምናልባት ተግባራዊ ከሆነ ብቻ የጃንሆይ ውጤት ያልሆነ ቴአትር ቤት ሆኖ ይመዘገባል በተረፈ ያሉት ሁሉ የጃንሆይ ዘመን ውጤቶች ናቸው በዘመነ ዛግዌ ብልጭ እንዳለ የሚነገርለትና በጎንደሩ ንጉስ በአፄ ዳዊት ዘመን በቤተመንግስት ደረጃ በኢትዮጵያ እየተለመደ የሄደው ቴአትርበዳግማዊ ምኒልክ ጊዜ ዘመናዊ ቅርፅ ይዞ በትምህርት ቤቶች አካባቢ ቀጥሎ ነበር ከትምህርት ቤቶች አልፎ ቴአትር ድራማ ወደ መድረክ የወጣው ግን በጃንሆይ ዘመን በ ዓም በተቋቋመው በአገር ፍቅር ማኅበር አማካኝነት ነው በወቅቱ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ከመውረሯ አንድ ዓመት ቀደም ብሎ የስነልቦና ጦርነት ተጀምሮ ነበር ይህም በተለያዩ የሐሰት ፕሮፓጋንዳዎች የኢትዮጵያን ህዝብ የትግል መንፈስ አዳክሞና አንድነቱን ሸርሽሮ ወረራው በሚጀመርበት ወቅት ህዝቡ ከመንግስት ጎን ቢቆም ከሞት በቀር የሚያተርፈው አንዳች ነገር እንደማይኖር የሚገልፅ ሆኖ በኢጣሊያ መንግሰት እየተዘጋጀ የሚቀርብ ነበር ከዚያ ይልቅ የኢትዮጵያ ህዝብ ሊያሰለጥነው ከሚመጣ ቅኝ ገዥ ኣገር ጋር ቢወዳጅ ትርፋማ እንደሚሆን ለማስገንዘብ የሚጠቀሙበት የፕሮፓጋንዳ ስልት ። ነበር የኢጣሊያ የፕሮፓጋንዳ ስራ በህዝቡ ዘንድ የሚያሳድረው ተፅዕኖ ከባድ መሆኑን በመገንዘብም ፕሮፓጋንዳን በፕሮፓጋንዳ የማክሸፉን ስራ ኢትዮጵያውያኑ ጀመሩት በ ዓም ፕኢትዮጵያ ሀገር ፍቅር ማኅበር ተቋቋመና በየሳምንቱ እሁድ ስብሰባ እየተደረገ ለህዝቡ ኪነ ጥበባዊ ለዛ ባለው አቀራረብ የአገርን ፍቅር የሚያስታውሱ የጀግንነት መንፈስን የሚቀሰቅሱ ንግግሮች ግጥሞች መጣጥፎችና መዝሙሮች ይቀርቡ ጀመርበተጠቀሰው ጊዜ የኢጣሊያን ወራሪ ጦር በኦጋዴን ድንበር መክተው የመለሱት የእነደጃዝማች ኡመር ሰመተር ጀግንነት ሲሰማም የአገር ፍቅር ማኅበር ከነበረበት የበለጠ ተሻሽሎ ብዙ ታዳሚዎችንም እያፈራ ተግባሩን በመቀጠል ወኔ ቀስቃሽ ንግግሮች መቅረብ ጀመሩበወቅቱ ታዋቂ ከነበሩ ተናጋሪዎች ውስጥ አቶ ዮፍታሔ ንጉሴ በኋላ ብላታ አቶ ደምሴ ወልደአማኑኤል ደጃዝማች አቶ ክፍለ እግዚኣ ይህደጎ ብላታ አቶ ተመስገን ገብሬ አቶ ኃይለገብርኤል ነገሮ አቶ መንገሻ ከፈለ ይገኙበታል እነዚህን የመሣሠሉ የአገር ፍቅር አባላት በንጉሠ ፊት ቀርበው የጠላትን ፕሮፓጋንዳ በመቃወምና የህዝቡን ወኔ በማነሳሳት የተጫወቱት ሚና በቀላሉ የሚታይ አልነበረም በዚህ መልኩ የተጀመረው የመጀመሪያው ቴአትር ቤት አገር ፍቅር ሆነና ቀጥሎ በ ዓም የዛሬው ብሔራዊ ቴአትር ቤት ተከፍቶ ስራውን ቀጠለ ከዚያም የመዘጋጃ ቤት ቴአትርቀጥሎም የቀድሞው የራስ ኃይሉ ሲኒማ ቤት የቴአትር መድረክ ተዘጋጅቶለት በመከፈቱ የቴአትር ቤቶችን ቁጥር ወደ ከፍ ማድረግ ተቻለ በተጨማሪም የድሮው ሰይጣን ቤት ይባል የነበረው ተሐድሶ ተደርጎለት አምፊ ቴአትር በሚል ስያሜው ገ ስራውን ቀጠለ ከእነዚህ የጃንሆይ ዘመን ውጤቶች ውጪ ባለፉት ዓመታት ውስጥ ምንም አይነት አዲስ ቴአትር ቤቶች አልተሰሩም አልተጨመሩም አርቲስት ዘነበች ታደሰጭራ ቀረሽበወጣትነቷ ለጃንሆይ በበዓል ጊዜ እቅፍ እበባ ስታበረክት ጥቅምት ቀን ዓም በቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ቴአትር ቤት የሩሲያ አርቲስቶች መጥተው ጃንሆይና እቴጌ መነን በተገኙበት የኪነጥበብ ውጤታቸውን ኣሳይተው ነበር ከትእይንቱ በኋላ ጃንሆይ ለኢትዮጵያውያን የኪነጥበብ ባለሙያዎች ተከታዩን መልዕክት አስተላልፈዋል ትምህርት ለሁሉ የሚሰጥ ነገር ነውእንደባህሪው ለመምረጥ ግን የእያንዳንዱ መንፈስና አካል የሚይዘው ነገር ነው አሁን እዚህ ያየነው ሁሉ እድላችሁ ለዚሁ የመራችሁ መሆኑን ይገልፃል መጀመር ብቻ ጠቃሚ ነገር አይደለምእስከፍፃሜው ግብ ማድረስ የበለጠ ነገር ነው በዓለም ላይ ያሉ የታወቁ ሰዓሊዎች ስመ ጥሩ ሆነው እነሱ ቢሞቱ ኣሁን እንዳልሞቱ ሆነው የሚቆጠሩት በእጃቸው ስራና በአእምሮአቸው ፈተናውን አልፈው ስለደረሱ ነውአሁን ከመካከላችሁ አዲስ የጀመራችሁም የቆያችሁም ትገኛላችሁ ሰለዚህ የጀመራችሁትን ወደ ጫፍ ብታደርሱ የራሳችሁን ስም ታስከብራላችሁ ለእናንተም የዘላለም መታሰቢያ ይሆንላችኋልለዚህ ነገር ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ያሰብንበት ለመሆኑ እነ አፈወርቅ ተክሌ ሄደው እንዲማሩ ያደረግነው ይህን የመሰለ ፍሬ እንዲገኝ በማመን ነውበየአይነቱም ዘመናዊውንም የጥንቱንም ስዕል ታዩታላችሁ አሁን በሰራችሁት ስራ ሁሉ ደስ እንዳሰኛችሁን እንደዚሁም ወደፊት ለአገራችሁ ስም ለምናስብለትም የትምህርት እድገት ምስክር እንድትሆኑ ጠንክራችሁ መስራት ነውሃፍሬ ከናፍር ዓም ጃንሆይ እና ስፖርት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ከመውረሩዋ በፊትና በኋላ በአዲስ አበባና በአስመራ ጥቂት የእግር ኳስ ቡድኖች ነበሩ በ ዓም የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን አዲስ አበባ በ ዓም የሐማሴን ቡድን አስመራ በ ዓም የጦር ሠራዊት ጠቅል ቡድን አዲስ አበባ እንዲሁም የተፈሪ ቡድን ከድሬዳዋ ተመስርተው የእግር ኳስ ውድድር ያደርጉ ነበር በብዙ የውጭ ጨዋታዎችም ኢትዮጵያ ተካፋይ ነበረች የኢትዮጵያ ሻምፒዮና በ ዓም ሲጀመርም በጥሩ ድርጅት ባይሆንም በመካከለኛ ዝግጅት የተቋቋሙት ያህል ቡድኖች በኢትዮጵያ ሻምፒዮና ተካፋይ ነበሩ ጃንሆይ ለስፖርቱ ምን ያህል ትኩረትና ዋጋ ይሰጡ እንደነበር ከአንደኛው እስከ ስድስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ የብሔራዊ ቡድኑ ቋሚ ተሰላፊ የነበሩት አቶ አዋድ መሐመድ ለአዲስ ነገር ጋዜጣ በሰጡት ቃል አስታውሰዋል ኢትዮጵያ አገራዊ ውድድር ስታደርግ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ አሉ ማለት ነበር በወቅቱ መንግስት ለእግር ኳሱ ምን ያህል ትኩረት እንደሚያደርግ ብዙ መጠየቅ ሳያስፈልግ ዛሬም የምንጫወተው ያኔ በተገነባው ስቴዲየም መሆኑን ማሰብ ብቻ ይበቃል ባይ ናቸው በእንጨት ታጥሮ የነበረውና በሚስማር ተራ በኩል ባለው የጎል ጀርባ ወንዝ የሚያልፍበት የዛሬው የአዲስ አበባ ስታዲየም የቀድሞው የቀዳማዊ ኃይለስላሴ ስታዲየም ከመሰራቱ በፊት ጨዋታዎች በጃንሆይ መን ሜዳ ላይ ነበር የሚካሄዱት ጃን ሜዳ ሺ ተመልካች የመያዝ አቅም ነበረው ከ ዓመታት በላይም አገልግሏል ጅ መ ይድነቃቸው ከቀጊሥ ዋንጫ ሲቀበል ከአዲስ አበባ ቀጥሎ በአስመራ የንግስተ ሣባ ስታዲዬም በድሬዳዋአስፋወሰን ስታዲየም እንዲሁም በሐረር በባህርዳርና በሌሎች አስር የአገሪቱ ጠቅላይ ግዛቶች የተገነቡት ስታዲየሞች የጃንሆይ ዘመን ውጤቶች ናቸው ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት እድል ያገኘችውም የአስመራውና የአዲስ አበባው ስታዲየሞች በተገነቡ ጊዜ ነው ኢትዮጵያ ግብፅና ሱዳን የጀመሩት የአፍሪካ ዋንጫ መካሄድ ከመጀመሩ በፊትም ታህሳስ ቀን ዓም ጃን ሜዳ ላይ ኢትዮጵያ ጅቡቲን ለ በማሸነፍ ነበር አገራዊ ውድድር የጀመረችው ኢትዮጵያ በ ዓም ሦስተኛውን በ ዓም ሰድስተኛውን የአፍሪካ ዋንጫ አስተናግዳለች በዚያ ዘመን ለብሔራዊ ቡድኑ ከክለቦች ብቻ ሳይሆን ከየትምህርት ቤቱም ተጫዋቾች ይመለመሉ ነበር ተጫዋቾችም ለጥቅማ ጥቅም የታደሉ አልነበሩም ለእግር ኳስ ያላቸውን ፍቅር ብቻ መሠረት አድርገው ይጫወቱ የነበሩ ናቸው በባዶ እግር መጫወት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲከለከልና ታኬታ ብቻ ለኳስ ጨዋታ ሲፈቀድም ትጥቆቹ የሚመረቱት በውጭ አገር ስለሆነ መንግስት ወጪውን በማገናዘብ የስፖርት ትጥቆች ከቀረጥ ነፃ እንዲሆኑ ፓ አድርጓል ከትኬት ሽያጭ ላይም መንግስት ቀረጥ እንደማይወስድ በሕግ ተደነገገ ሁኔታዎች እስኪመቻቹ ተጫዋቾች በትጥቅ አለመሟላት ምክንያት የደረሰባቸውን ችግር ለአብነት ስናነሳ በ ዓም በግብፅ ካይሮ የተካሄደውን ኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ያስታውሰናል ግንቦት ቀን በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል የተደረገው ጨዋታ ግብፅ ለ ያሸነፈችበት ነበር ለዚህ ሽንፈት የኢትዮጵያ ቡድን የሰጠው ምክንያት በሜዳ ውስጥ እንዳሉ የተጫዋቾቹ ታኬታዎች የመርገጫ ጡቶች እየወላለቁ በመበተናቸው ሳይጫወቱ ቀርተው ለመሸነፍ እንደተገደዱ ነው የገለፁት ኢትዮጵያ በጃንሆይ ዘመን በተከታታይ በአፍሪካ ዋንጫ መካፈሏ በወቅቱ የዘርፉ ትልቅ ስኬት ሲሆን ለተለያዩ የወዳጅነትና የአቋም ማጠንከሪያ ጨዋታዎች ከአውሮፓ ቡድኖች ጋርም ታደርግ ነበር ከጎረቤት አገሮች ጀምሮ እስከ ሜክሲኮ ድረስ በመጓዝ ብሔራዊ ቡድኑ ተጫውቷል ከእነዚህም ውስጥ መስከረም ቀን ዓም ሜክሲኮ እና ኢትዮጵያ በሜክሲኮ ሊአን ስታዲየም ተጫውተው ሜክሲኮ ኢትዮጵያን ለ አሸንፋለች ጥር ቀን ዓም በአዲስ አበባ ኢትዮጵያና ሮማንያ ተጋጥመው ኢትዮጵያ ሮማንያን ለ አሸንፋለች በአዲስ አበባ ታህሳስ ቀን ዓም ኢትዮጵያና ቱርክ ተጫውተው ለ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል በተጨማሪም ቺሊ ላይ ይካሄድ ለነበረው የዓለም ዋንጫ ኢትዮጵያ የማጣሪያ ጨዋታ የምታደርገው ከእስራኤል ጋር ነበር ያኔ የማጣሪያ ጨዋታ በአህጉር አይወሰንም ነበር እናም የደርሶ መልስ ጨዋታ ግድ ነበርና የአዲስ አበባው ስታዲየም የተሟላ ስላልነበር ኢትዮጵያ ሁለቱንም ጨዋታዎች በቴላቪቭ ከተማ ማድረግ ነበረባት የእስራኤል ቡድን በለመደው አየርና በደጋፊዎቹ ድጋፍ ለ እና ለ ኢትዮጵያን ማሸነፍ በመቻሉ የዚያ ወቅት የብሔራዊ ቡድን አባላትን በእጅጉ የሚከነክን ትውስታ ሆኖ አልፏል በጃንሆይ ዘመን የነበረውን የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ለመምራት የሚመረጡት በጊዜው ከነበሩ ባለሥልጣናትና ሚኒስትሮች እንደሆነ የሚገልፁት አቶ አዋድ መሀመድ ዖእግር ኳሱ ህይወት የነበረው የተከበሩ ሰዎች ይመሩት ስለነበር ብቻ ሳይሆን ስፖርቱን ከልባቸው ይወዱት ስለነበረም ነው በማለት እንደ አቶ ይድነቃቸው ተሠማ ያሉ ስፖርቱ ደማቸው ውስጥ የተዋሃደባቸው ሰዎች እግር ኳሱ ስላገኘ የላቀ ደረጃ ላይ ሊደርስ መቻሉን ይነግሩናል ሚኒስትሮችና ከንቲባዎችም ለፌዴሬሽኑ ልዩ ትኩረት ሰጥተው እየተከታተሉና ያለአንዳች ጥቅማ ጥቅም ፅሥሰ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እየተወጡ በጃንሆይ ጊዜ የነበረውን ስፖርት ውጤታማ እንዲሆን አድርገውታል ጃንሆይ ፌዴሬሽኑ ኛ ዓመቱን ሲያከብር ያደረጉት ንግግር እንዲህ የሜል ነበር ኢትዮጵያ ፉትቦል ፌዴሬሽን ሃያ አምስተኛውን ዓመት ሲያከበር በማየታችን በጣም ተደስተናል የዛሬ ሃያ አምስት ዓመት ድርጅቱ ገና ለመቋቋም በሚራመድበት ጊዜ ከዚያም በጥርጊያ ሜዳ ላይ ጃንሜዳ ከጅቡቲ ቡድን ጋር ሲጋጠም በድንኳን ውስጥ ተቀምጠን የተመለከትንበትን ጊዜ እናስታውሳለን ይህ ስፖርት በኢትዮጵያ እንዲስፋፋ ያደረግነው ጥረትና እርዳታ ዛሬ በአዲስ አበባ በድሬዳዋ እንደዚሁም በልዩ ልዩ ጠቅላይ ግዛቶች በተሰሩት ስታዲየሞችና በውድድሩ ኃይል ድምቀት በማያቋርጠው ኢንተርናሽናል ግንኙነትና በየሳምንቱ ጊዜውን ስፖርት በመመልከት በሚያሳልፈውና ወደስታዲየም በሚጎርፈው ህዘብ ብዛት ፍሬ ያገኘ መሆኑን ተገንዝበናል የእኛን ምክርና አርዳታ በመልካም ዘዴ ላይ በማዋል ሃያአምስት ዓመት ሙሉ በመከታተል ፌዴሬሽኑን የጠቅላይ ግዛት መምሪያዎችና ክለቦችን በጉልበት በእውቀት በገንዘብ አገልግሎታቸውን የሰጡትን አባሎች ስናመሰግን ከጥንት ጀምሮ ለዚህ ስፖርት መመስረትና መስፋፋት ምክንያት የሆኑትን ሰውነታቸውንና ጊዜያቸውን ለዚህ ስፖርት አገልግሎት ያዋሉትን ሁሉ በተለይም ይድነቃቸው ተሰማን ልናመሰግን እንወዳለን ጃንሆይ በወቅቱ ቁንጮ ተጫዋች የነበሩትን አዋድ መሐመድ ጫማቸውን የመስቀላቸውን ወሬ ጋዜጠኛ ሰለሞን ተሰማ በዜና ማሰራጨቱን በሰሙ ጊዜ አዋድ መሐመድን መንግስቱ ወርቁንና ሉቺያኖ ቫሳሎን ወደ ቤተመንግስት ጠርተው ለማነጋገር ተገደዱ በወቅቱ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ስታዲየም ሊቢያን አሸንፋ ስለነበርም በቤተ መንግስቱ ግብዣ ተደርጎ ነበር የተጠሩት ጃንሆይ የሁለቱን ተጫዋቾች እድሜ ሲጠይቁ ሠላሳ ዓመት እንደሞላቸው ተናገሩ እንተስ። አልፈው ከድል በኋላ ነፃነታችሁን መልሰን እንሰጣችኋለን በሚል ቃል ገቡላቸው ለጥቁር ህዝቦች ማንም ያሸንፍ ማን እዚህ ግባ የሚሉት ለውጥ አይኖርም ከማያውቁት መላዕክ የሚያውቁት ሠይጣንን ካልተረቱት በቀር ከሁለት አውሮፓዊ ገዥ አንዱን የመምረጥ ያህል ነበርኢምፔሪያሊዝምም ፋሺዝምም ተገዥ ለሆነ አገር ልዩነቱ ያዘለና ያቀፈ መሆኑን ስለተረዱም ነው ፃነታችሁን እንመልሳለን ወደማለት ያመሩትበዚህ መሠረት አፍሪካውያን በጦርነቱ ሊሳተፉ ችለዋል ቅኝ ገዥ አገራቱ ከድል በኋላ ቃላቸውን ሙሉ በሙሉ ለመጠበቅ ባይችሉም ለአፍሪካውያኑ ግን ከጦርነቱ ፍፃሜ በኋላ የገዥዎቻቸውን ቀንበር ከላያቸው ላይ ለማውረድ የራሳቸውን ትግል ብቻ እንጂ በገዥዎች ችሮታ እንደማይገኝ አስገንዝቧቸዋል ከዚህም በላይ የጦርነቱ ፍፃሜ በራሱ ለብሔራዊ ነፃ አውጪና ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄዎች መስፋፋት ከፍተኛ ግፊት ፈጥሯል የነበሩት የነፃነት ትግሎች ተጠናክረው ያልነበሩት በአዲስ መልክ ብቅ ብቅ እያሉ የቀጠሉት ከድል በኋላ ምንም ያተረፉት ነገር ባለመኖሩ ነው ለፋሽዝም መሸነፍ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከቱት በጦርነቱም ቀዳሚ ተዋጊ እየተደረጉ ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉትና መራራ ስቃይ የተቀበሉት አፍሪካውያን የተገባላቸው ቃል በመታጠፉም ብቻ ሳይሆን በጦርነቱ ወቅት የተለያዩ አገራት ዜግነት ካላቸው ወታደሮች ጋር ተሰባጥረው ስለተዋጉ አመለካከትና ግንዛቤያቸው ዳብሮ ነበርና ግዳጃቸውን ተወጥተው ወደሰላማዊ ኑሮዋቸው እንዲመለሱ በተደረገ ጊዜ በቅኝ አገዛዝና በፖለቲካዊ በኢኮኖሚያዊ በአይዲዮሎጂያዊ መሠረቶች ላይ በመነሳት ቀደም ብለው በተጀመሩት በነፃነት ትግሎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ጀመሩ አፍሪካውያን ሚሊቴሪዎች በአገራቸው ውስጥ ሆነው ለነፃነታቸው መታገላቸውን በቀጠሉበት ሁኔታም በውጭ አገር ትምህርታቸውን የተከታተሉ የየአገራቱ ምሁራንና ፖለቲከኛ የሆኑ ሲቪል ዜጎችም በዲፕሎማሲና በተለያዩ የትግል ስልቶች የነፃነቱን ንቅናቄ የሚያጎለብት ስራ ይሰሩ ነበር በመሆኑም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍፃሜ በኋላ አፍሪካውያን የፓንአፍሪካኒዝም ንቅናቄያቸውን አጧጧፉት በአህጉሪቱ ውስጥም ብዙ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ድርጅቶች ፈለቁ የፓን አፍሪካ ጉባኤዎችም በየጊዜው መካሄድ ጀመሩ ኢትዮጵያም ምንም ነፃ አገር ብትሆን የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ደጋፊ መሆኗን ገለፀች ጃንሆይ በማናቸውም ረገድ ቢሆን አፍሪካውያን ወንድሞቻችንን ለነፃነት የሚያደርጉትን ትግል ደግፈን የሚቻለንን ሁሉ እንረዳለን አሉ አፍሪካውያኑ በውስጣቸው ያለውን ምሬት ይፋ ያወጡትና ጠንካራ ውሣኔ የወሰኑት ጦርነቱ በአውሮፓ ሙሉ በሙሉ ሊጠናቀቅ የጥቂት ወራት እድሜ በቀረበት በጥቅምት ወር እኤአ ላይ በእንግሊዝ ማንችሰተር ከተማ ውስጥ በተደረገው በኛው የፓን አፍሪካ ጉባዔ ላይ ነው በዚያ ጉባዔ በአህጉሪቱ የፈለቁ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ድርጅቶች አባላት የተካፈሉ ሲሆን ከእነርሱ ውስጥ የጋናው ክዋሜ ኑክሩማ እና የኬንያው ጆሞ ኬንያታ ይገኙበታል እነርሱና መሰል እውቅ የብሔራዊ ነፃ አውጪ ንቅናቄ መሪዎች በጉባኤያቸው ለአፍሪካ ህዝቦች ያቀረቡት ማሳሰቢያና የወሰዱት አቋም እንዲህ የሚል ነበር ኹሉም ህዝቦች ራሳቸውን ለመምራት መብት እንዳላቸው እናምናለን ሁሉም ቅኝ ግዛቶች ከባእዳን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ቁጥጥር ነፃ መሆን አለባቸው የቅኝ ግዛት ህዝቦችም ባእዳን ኃይላት ከሚጥሉት ማንኛውም ገደብ ነፃ ሆነው የየራሳቸውን መንግስታት የመምረጥ መብት ሊኖራቸው ይገባል ሲሉ አስገነዘቡ ይህን የውሣኔ አቋም ኢምፔሪያሊስቶች ለማፈን ጥረት አደረጉ አፍሪካውያኑ ግን የነፃ አውጪ ንቅናቄ መሪዎችን መልዕክት ተቀብለው በተግባር ወደመተርጎም አመሩ ጦርነቱ በአውሮፓ ባበቃበት ግንቦት ቀን እኤአ የፈረንሣይ ቅኝ ገዥዎች በግዛታቸው በአልጀሪያ ውስጥ የተነሳውን የነፃነት አመፅ ለማዳፈን ከፍተኛ ወረራ አካሂደው ሺ አልጀሪያውያንን ገደሉ በ ማዳጋስካር ውስጥ ለነፃነቱ ለመዋጋት በተነሳውና ምንም ባልታጠቀው የማላጋሲ ህዝብ ላይ የፈረንሣይ ወታደሮች በዘመናዊ መሣሪያ ታግዘው በከፈቱት ተኩስ ሺ የደሴቲቱን ተወላጆች ፈጆቸው የነፃ አውጪ ንቅናቄ መሪዎች የትግል ስልት አይነቱ ይሊያይ እንጂ በአህጉሪቱ በሚካሄዱ ትግሎች ምክንያት ተመሳሳይ የኢምፔሪያሊስቱ የጭካኔ እርምጃ ለዓመታት በየአገሩ ሲፈፀም ቆይቷል በሰሜን አፍሪካ የሚገኙ አገራች ውስጥ ኮሚኒስት ፓርቲዎች እንደመበርከታቸው መጠንም በኃያሏ ሶቭየት እርዳታ ምክንያት የትግላቸው ጊዜ አጭር እንዲሆን አግዚቸዋል ነፃነቷን በመቀዳጀት ረገድ የመጀመሪያዋ የአፍሪካ አገር ሊቢያ ናት ከቀድሞ ገዥዋ ከኢጣሊያ ነፃ ከሆነች በኋላ በእንግሊዝና በፈረንሣይ ወታደሮች ተይዛ የቆየችው ሊቢያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውሣኔ መሠረት መንግስታዊ ሉዓላዊነት ያገኘችው ታህሳስ ቀን እኤአ ነው ሆኖም ባዕዳኑ አገሪቱን ሙሉ ለሙሌ ለቀው የወጡት እኤአ በ ነበርጋዳፊ ስልጣን እንደያዙ ጠራርገው አባረሯቸው በሐምሌ ወር እኤአ ግብፅ በጋማል አብድል ናስር መሪነት ፀረኢምፔሪያሊስት አብዮት ተከናውኖ የአብዮታዊ መምሪያ ምክር ቤት ከተቋቋመ በኋላ የአርበኞች ድርጅት አባሎችን የያዘ ቡድን ስልጣኑን ይዞ በጋማል አብድል ናስር ሲመራ ቆይቶበግብፅ አብዮታዊ መንግስት ጥያቄ መሠረት ከረጅም ጊዜ ግብግብ በኋላ እንግሊዝ ወታደሮቿን ሙሉ በሙሉ በሰኔ ወር እኤአ ከአገሪቱ አስወጣችበአገሪቱ የኢምፔሪያሊስት መንግስትን መልሶ ለማቋቋም የሚፈልጉ ኃይሎች ቢኖሩም ሶሻሊስቱ ቦታውን ሳይለቅ ቆዬእንግሊዝና ፈረንሣይ የስዊዝ ካናል ኩባንያን ለግብፅ ማስረከብ እንዳለባቸው የተጠየቁትን ጥያቄ መሠረት አድርገው እስራኤልንም ከጎናቸው አሰልፈው በግብፅ ላይ ጦርነት ቢከፍቱም የግብፅ ህዝብ በጀግንነት ተዋግቶ መከተለዚህም የሶሻሊስት አገሮች በተለይ ሶቭየትና ቺኮዝላቫኪያ ለግብፅ የሰጡት የመሣሪያ እርዳታ ለድሉ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ነበረውሦስቱ አገሮች ግብፅን መልሰው ለማጥቃት ሲዘጋጁም ሶቭየት በሦስቱ አገሮች ላይ ጦርነት እንደምትከፍት ስላስጠነቀቀች ወራሪዎቹ ተኩስ አቁመው ከግብፅ ወጡየግብፅ ድል ለሰሜን አፍሪካና ለዓረቡ ዓለም የነፃነት እንቅስቃሴ ወኔን የሚቀሰቅስ ሆኖ ሲገኝናስርም የዓለም ነፃ አውጩ ንቅናቄ እውቅ መሪ ተሰኘበትበመሆኑም ጥር ቀን እኤአ በእንግሊዝ ስር የነበረችው ሱዳን ነፃ ሪፐብሊክ ሆነችፈረንሣይ በበኩሏ መጋቢት ቀን የሞሮኮንመጋቢት ቀን የቱኒዚያን ነፃነት እውቅና ለመስጠት ተገደደች የግብፅ ተፅዕኖ ለተጠቀሱት የአፍሪካ ዓረብ አገራት ነፃነት የራሱ የሆነ አስተዋፅኦ ነበረውእኤሌጴአ መጋቢት ቀን ጋና ነፃነቷን መጎናፀፏ ታወጀእኤአ በ ጊኒ ነፃ ወጣችበዚያ ጊዜ በእኛ አቆጣጠር ዓም ነፃ የአፍሪካ መንግስት ጉባዔ ተመሠረተና በጋና አክራ ከተማ የመጀመሪያው ውይይት ተካሄደ እለቱንም አፍሪካ ቀን በማለት በአህጉር ደረጃ ሰየሙትየነፃ መንግስታቱ ድርጅት ጉባዔ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ጉዳዮች እየተወያዩ ሌሎች አገራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ለነፃነት የሚበቁበትን መንገድ ማመቻቸትና መርዳት እንዲሁም ግፊት ማድረግ ነበረበትለዚህም ምቹ ሁኔታ መፍጠር የምትችለው ኢትዮጵያ ነበረችና ተከታታይ ጉባኤዎች በኢትዮጵያ መካሄድ ጀመሩ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንም በኢትዮጵያ ተመሠረተነፃ የአፍሪካ አገሮች ኅብረት ፈጥረው ያደረጉት ግፊትም ፍሬ መስጠቱን ቀጠለ ቋ ጃንሆይ ከአፍሪካውያን መሪዎች ጋር በኛ አቆጣጠር ሚያዚያ ቀን ዓም ጃንሆይ የአፍሪካን ጉዳይ በሚመለከት በሬዲዮ የተናገሩት ንግግር በአጭሩ እንዲህ ይነበባል የአፍሪካ ቀን ክብረ በዓል የተመሠረተበት ሁለተኛው ዓመት በሚውልበት በዛሬው እለት ከልብ የሆነውን የራሳችንን ሠላምታና የምንወደው ህዝባችን ለአፍሪካውያን ወንድሞቹ የሚልከውን የወንድማማችነት በጎ ምኞት ለመላው አፍሪካ ህዝቦች አንገልፃለን ስለዚህ ታላቅ ስለሆነው ክፍለ ዓለም ህዝቦች ነፃነትና የወደፊት እርምጃ በሚያደርገው ትግል ባለፈው ዓመት ውስጥ የአፍሪካ አገሮች ያሳዩት መተባበር ደስ የሚያሰኝና የሚያበረታታ ነው ካሜሮን ነፃ እንደወጣች እንዲሁም ኮንጎ ናይጄሪያ ሶማሊያና ቶጎ ላንድ በዚህ ዓመት ውስጥ ነፃነታቸውን የሚያገኙ በመሆናቸው አፍሪካውያን ወንድሞቻቸው በሙሉ ይደሰቱበታል የእነዚህ አገሮች ነፃ መውጣት የአገሬውን ህዝብ በተለይ የሚያስደስተው ብቻ ሳይሆን ይህንኑ መልካም ውጤት ለማስገኘት ሳይሰለቹ ለደከሙት እህትማማች አገሮች ህዝብ ጭምር ብርታትን የሚሰጣቸው ነው በዚህም አኳኋን ከአስር ዓመት በማያንስ ጊዜ ውስጥ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል የሆኑት የአፍሪካ አገሮች ቁጥር በዝቶ ከሦስት እስከ አራት መድረሱ ስለአፍሪካ ነፃነት የሚደረገውን እንቅስቃሴ በበለጠ የሚያጠነክረው ሰለሆነ ሌሎችም በአፍሪካ ውስጥ የሚገኙ ግዛቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ነፃነታቸውን እየተጎናፀፉ ከአፍሪካውያን ወንድሞቻቸው ጎን ተገቢ የክብር ስፍራቸውን እንደሚይዙ አያጠራጥርም አሁንም እንኳ ቢሆን በማናቸውም አገር የሚገኙ ህዝቦች ሁሉ በዘር ምክንያት ልዩነት እንዳይደረግባቸውና የእድል እኩልነት እንዳይነፈጋቸው ለማድረግ በተባበሩት መንግስታት ሸንጎ በሚደረገው ትልቅ የአፍሪካ መንግስታት ኀሳብና ዓላማ አንድ መሆንና በሰፊው መተባበራቸው ከብዛታቸው ጋር ሆኖ በተባበሩት መንግስታት ሸንጎ የሚናገሩዋቸውን ቃላት በተለይ ተደማጭ አድርጎታል ይህ ኅብረትና መረዳዳት በመጠኑ ከታሪካቸው ቅርስ የተገኘ እንዲሁም የጋራ ተጋድሏቸውን ባለመዘንጋት ላይ የተመሠረተ ሆኖ ሲገኝስለኢኮኖሚና ስለፖለቲካ ጉዳዮች መመካከሪያ እንዲሆን የተቋቋመው ድርጅት መሠረታዊ ስለሆኑት የኀሳብ አንድነት ተባብሮ በጥንካሬ ስለመስራት መርዳት ደስ የሚያሰኘን ነው በዚሀ ዓመት ከአራት ወራት በማይበልጥ ጊዜ ውስጥ የአፍሪካ አገሮች በቱኒዝ በአክራና በኮናክሪ ሦስት ጊዜ ስብሰባ ያደረጉ ሲሆን በሚመጡት ወራት ውስጥ ደግሞ በመናገሻ ከተማችን ሁለት ጊዜ እንዲሰበሰቡ መታቀዱን እኛን አፍሪካውያንን የሚያኮራን ነው በዚህ በዛሬው የአፍሪካ ቀን ለወንድሞቻችን ነፃነት ደህንነትና መሻሻል እንቅፋት የሆኑትን ነገሮች ሁሉ ለማስወገድ ያለንን ከፍተኛ ዓላማ በበለጠ እንድናከናውን ኀሳባችንንና ቆራጥነታችንን እንደገና እናድስ ሯሪ ኖፍሮ ፍፖ በዚሁ የአፍሪካ ቀን በተከበረበት እለት እኤአ ዓም የአፍሪካ አገሮች ነፃነታቸውን ተቀዳጁ በተጠቀሰው ዓመት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ለቅኝ ግዛት አገሮችና ህዝቦች ነፃነት ስለመስጠት ጉዳይ የቀረበውን ውሣኔ አፀደቀ የካፒታሊስት አገራት ተወካዮች ረቂቁን ውድቅ ለማድረግ አልሞከሩም ነገር ግን ቅኝ አገዛዙ በተሻሻለ ሁኔታ የሚቀጥልበትን መንገድ ለማመቻቸት ጥረው ነበር ሆኖም የገለልተኛ አገራትና የሶሻሊስት አገራት በተለይ የሶቭየት ኅብረት ተወካዮች ካፒታሊስቶችን ተቃውመው ጥረታቸውን አከሸፉት የእስያና የአፍሪካ አገሮች ያረቀቁትን መግለጫ ጠቅላላ ጉባኤው በከፍተኛ የድምፅ ብልጫ ሲያፀድቀውም ቅኝ አገዛዝ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት መርሆዎች ጋር የማይጣጣም መሆኑን በመግለፅና ህዝቦች የራሳቸውን እድል በራሳቸው የመወሰንና በነፃነት የመኖር መብት እንዳላቸው በማረጋገጥ ነው ከውሣኔው መፅደቅ በኋላ ለብሔራዊ ነፃነት የሚካሄደው ትግልና የሚከተለው እልቂት ሙሉ ለሙሉም ባይሆን በመጠኑ ጋብ አለ ለ ዓመታት ያህል ደም ያፋሰሰው የአልጀሪያና የፈረንሣይ ጦርነትም ተገታ ሐምሌ ቀን እኤአ አልጀሪያ ነፃ አገር ሆነች ከዚህ በኋላ ባሉት ተከታታይ ዓመታት የቅኝ ግዛት ስርዓት በመላው ዓለም እየፈራረሰ ሄደ አፍሪካውያን ቀስ በቀስ ነፃነታቸውን እየተጎናፀፉ ለመሄድ ካስቻሏቸው መንገዶች ውስጥ አንዱ ኅብረታቸው እንዳለ ሆኖ በኢኮኖሚ በኩል ሊረዳዱ የሚችሉበት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን በተባበሩት መንግስታት አማካኝነት ማቋቋም በመቻሉ ነው በእኛ አቆጣጠር ዓም በአዲስ አበባ ከተማ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የመጀመሪያ ጉባዔ ተመርቆ ከተከፈተ ከአንድ ዓመት በኋላ ጃንሆይ በሁለተኛው የአፍሪካ ነፃ መንግስታት ኮንፈረንስን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር ውስጥ ያካተቱት ገለፃም ይህንኑ የሚያረጋግጥ ነው ጻ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሲዮን የመጀመሪያው ጉባዔ በተደረገበት ጊዜ የአፍሪካ ህዝብ ያደረገውን የተፋጠነ የፖለቲካ እድገት በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ከተፈፀሙት እጅግ አስገራሚና አስደናቂ ሆነው ከሚታዩት የስልጣኔ እርምጃዎች አንዱ መሆኑን ገልጠናል ከዚያም ወዲህ በተከተሉት ወራት ውስጥ የቀጠለው ትግል በአጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ አዳዲስ መንግስታት በማስገኘቱና የቅኝ ግዛት ሰዎች ወደነፃነት ግባቸው የሚያደርጉትን እርምጃ በማፋጠኑ መጠን ከታሰበው በላይ የሆነ መልካም ውጤት አስገኝቷል በዚህ ከእግዚአብሔር በተመረጠው እድል ጊዜና ቀን መመስረትና መስራት የሚገባን መሆኑን አውቀን እድል ህልም ሆኖ እንዳይቀር የአንድነትን መሠረት መጣል ስራችን እናድርግ ኮንጎ ካሜሩን ቶጎላንድ ናይጄሪያና ሶማሊያ ዛሬ ከመካከላችን ተገኝተው በዚህ ጉባዔ ስራ ሙሉ ተካፋይ ለመሆን በመቻላቸው ሁሳችንም ደስ ይለናል ከአሁን በፊት እንደተናገርነው የአፍሪካ ህዝቦች የፖለቲካ እድገት ወደመጨረሻው ግቡ ሳይደርስ የማያቋርጥ መሆኑን በጥብቅ እናምንበታለንከዚሁም ግብ የሚደርሰው መላው የአፍሪካ ህዝብ ነፃነቱንና ሠብዓዊ መብቱን በሙሉ ሲያገኝ ነው በዚያ ወቅት ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ነፃነትና የወደፊት ዕጣ ሲባል ያደረገችው ድጋፍ ዘርፈ ብዙና ሁሉን አቀፍ መሆኑን ለመገንዘብ የሚያስችለን ጃንሆይ በእኛ አቆጣጠር ሰኔ ቀን ዓም ሁለተኛውን የአፍሪካ ነፃ መንግስታት ኮንፈረንስ በከፈቱ ጊዜ ከተናገሩት ውስጥ ተካቶ እናገኛለን በደቡብ አፍሪካ የሚደረገውን የዘር ልዩነትና ግፍ ተባብረን ለህዝቡ ጠበቃ ለመሆን በሰራ መግለጥ አለብን አባቶቻቸው በግፍ ለሞቱባቸው የደቡብ አፍሪካ ወጣቶች እስኮላርሽፕና የገንዘብ እርዳታ የሰጠነው በዚሁ በመቆርቆር ነው ብለዋል በእለቱ ከወቅቱ ኢትዮጵያዊ ምሁራን ውስጥ አንዱ የነበሩት ክቡር አቶ ይልማ ደሬሳ የታዋቂው የኢኮኖሚ ሊቅ የብላታ ደሬሳ አመንቴ ልጅ በስብሰባው ከተናገሩት ንግግር ውስጥ ጥቂት ሐተታዎችን ሰናይም የኢትዮጵያ ሚና እምን ድረስ እንደሆነ በአጭሩ እንገነዘባለን ክቡራን መልዕክተኞች ወይዛዝርትና መኳንንት ይህ የአፍሪካ ነፃ መንግስታት ሁለተኛ ጉባዔ ሊቀመንበር እንድሆን በመመረጤ ከፍ ያለ ክብር ይሰማኛል ይህ ምርጫ የእኔ መሆኑ ስለአገሬ ክብርና በተለይም ታላቁ መሪ ገናናው ገዥዬና ንጉሠነገሰቴ ስለአፍሪካ ህዝብ ነፃነት ህዝባዊ መብትና በመሻሻል ወደፊት መራመድ በዚህ ክፍለ ዘመን ያደረጉትን ተጋድሎ ከማወቅ የተነሳ እንደተደረገ እቆጥረዋለሁ የአፍሪካ ህዝብ እንደራሴዎች አከታትለው ባደረጓቸው ስብሰባዎች የአክራ ጉባዔ የመጀመሪያ እንደነበረ በደስታ የምናስታውሰው ነው ይኸውም ጉባዔ ከተደረገ በኋላ ከአንድ ዓመት በሚያንስ ጊዜ ውስጥ የአፍሪካ ኤኮኖሚ ኮሚሲዮን የመጀመሪያው ጉባዔ የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በተቋቋመበት ከተማ እዚሁ አዲስ አበባ ላይ ተደረገ ከጥቂት ወራት በኋላ ደግሞ አሁን ስራው ለማለቅ በተቃረበው በአዲሱ የአፍሪካ አዳራሽ የዚሁ ድርጅት ሦስተኛ ጉባኤ እንዲሰበሰብ ተወሰስኗል ስለዚህ ለኢኮኖሚ ጉዳዮች መመካከሪያ የሚሆን ድርጅት እንዲቋቋም የአክራ ጉባኤ ያሳሰበውም አሟልቶ ከስራ በማዋል ረገድ በጣም የተጋፋበት መሆኑን በአጭር ጊዜ ውስጥ ልናውቀው ችለናል እንደዚሁም ሁለት መቶ አፍሪካውያን ተማሪዎች በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትቤቶች ትምህርታቸውን እንደሚከታተሉ ገናናው ገዥዬ ያቋቋሙት እሰኮላር ሽፕ ስለካልቸር ጉዳዮች የተደረገው ውሣኔ በሥራ ላይ ማዋሉን በጉልህ የሚያስረዳ ነው ጉባኤው የሚመክርባቸውን ጉዳዮች በአጭሩ አጠቃለው ሲገልፁም « ቫሬም ቢሆን ዋናው ችግራችን በአጀንዳችን ተራ ቁጥር የተመለከተውና የቅኝ ግዛትን ከአፍሪካ ጨርሶ ስለማስወገድ ሀ ነፃ ያልሆኑት አፍሪካውያን አገሮች ነፃነታቸውን እንዲያገኙ ስለሚወሰደው እርምጃ ለ አዳዲሱ አይነት ኮሎኒያሊዝም ወደ አፍሪካ እንዳይገባ ስለመከላከል በሚለው እርእስት ተጠቃሎ የሚገኘው ጉዳይ ነው የላይቤሪያ የልዑካን መሪ ሆነው የመጡት ክቡር ሚስተር ሩዶልፍ በእለቱ ከመግቢያ ንግግራቸው አስከትለው የተናገሩት ንግግርም ጃንሆይ ለአፍሪካ ነፃነትና ሠላም ሲሉ በሰሯቸው ስራዎች በአፍሪካውያን መሪዎች ዘንድ ልዩ አክብሮት እንዳሰጣቸው ከማስረዳት ባለፈ የኢትዮጵያን የአፍሪካ ተምሳሌትነት የሚያረጋግጥ ነው ግርማዊ ሆይ የውቢቷ አገርዎ ታሪክ የመላው አፍሪካ ህዝብ መመኪያ ሆኖ ይታያል ግርማዊነትዎም በአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለምም ጭምር ጥንካሬ ከብሩህነት ጋር የተመላበት መሪ ምልክት ሆነው ይታያሉ ግርማዊነትዎ በታላቅ መከራና ችግር ዘመን ለነፃነቱ እየታገለ ለመዋጋት ለቆረጠው ሀዝብ ምልክት ነው ግርማዊነትዎ ፋሽዝም ለዘለዓለም አይኖርም ይደመሰሳል ብሎ ያምን ለነበረው በሚሊዮን ለተቆጠረው ህዝብ ምሳሌ ነው ኢትዮጵያ የብዙ ሺ ዘመናት የነፃነት ጣዕም የቀመሰች አገር በመሆኗ ነፃነትን ለሚፈልጉ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ህዝቦች መፅናኛና መነቃነቂያ መበረታቻም ሆና ትታያለች ግርማዊነትዎ የእኩልነት መብት በሰው ልጅ እንዲኖር በሚጥሩ መካከል ታላቅ ምሳሌ ሆነዋል ካሉ በኋላ በሁለኛው የነፃ አፍሪካ አገሮች ጉባዔ ስም ሆጃ ዳግም ምስጋናዬን በማቅረብ ለግርማዊነትዎና ለቤተሰቦችዎ ጤናና ረጅም እድሜ ለኢትዮጵያና ለህዝቧም ብልፅግና እመኛለሁ በማለት ነበር ንግግራቸውን የደመደሙት አፍሪካን በሚመለከት ጃንሆይ የነበራቸውን አቋምና ታሪካዊ ንግግራቸውን እውቁ የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኝ ቦብ ማርሌ ሳይቀር ግለላ በሚለው ዜማ አካቶት እናገኛለን በደቡብ አፍሪካ በአንጎላ በሞዛምቢክ የሚገኙት ወንድሞቻችን ካሉበት የባርነት ቀንበር ነፃ እስኪወጡ ድረስ መላው አፍሪካውያንና እስያውያን በዓለም ሸንጎ በእኩልነት ደረጃ ድምፃቸው እስኪደመጥ ድረስ የአፍሪካና የእስያ ክፍለ ዓለም ሙሉ ሠላም አላቸው ለማለት አስቸጋሪ ይሆናል የዘር ልዩነትና ጭቆና የቅኝ አገካዝ መሠረቱ ኢኮኖሚ ነው እነዚህም አሰቃቂ ተግባሮች የሚወገዱት በኢኮኖሚክ መሣሪያ ነው በአዲስ አበባው የመሪዎች ጉባዔ የአፍሪካ አገሮች በቅኝ አገዛዝ ስር የሚገኙት አፍሪካውያን ካሉበት የባርነት ቀንበር ነፃ ለመውጣት በሚያደርጉት ትግል እንዲረዷቸው በማለት በገዥዎቻቸው ላይና ሙሉ የኢኮኖሚ አክሲዮን እንዲደረግ ወስነው በስራ ላይ አውለውታል እያሉ በማተት በመጨረሻም መልካም መጥፎን ድል እንደሚነሳና እኛም እንደምናሸንፍ ጥርጥር የለውም ባሉት መሠረት የአፍሪካውያን ጥረት ለመጨረሻው ድል በቅቶ በዎቹ አጋማሽ አመታት የአንጎላ የሞዛምቢክና የጊኒ ቢሳው ህዝቦች ነፃነታቸውን ተቀዳጁ እነዚህ የፖርቹጋል ይዞታዎች ነፃነታቸውን ካወጁ በኋላም እኤአ በ የመጨረሻዋ አፍሪካዊት አገር ናሚቢያ ለህዝቦቿ በተሰጠው የመምረጥ እድል አማካኝነት ነፃ አገር በቀል መንግስት መመስረት ቻለች የደቡብ አፍሪካ የአፓርታይድ አገዛዝም በሕግ ተሸሮ ከዘር ነፃ የሆነ ምርጫ ተካሂዶ በምርጫው ሊኢር ኤ ኤን ሲን ወክለው የተወዳደሩት ኔልሠን ማንዴላ እኤአ በ ዓም በከፍተኛ ድምፅ አሸንፈው በደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ የመጀመሪያው ጥቁር ፕሬዝደንት ለመሆን ቻሉ ባየነው መልኩ የቅኝ አገዛዝ ስርዓት ቢያከትምም የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዙ ዛሬም ድረስ እንደቀጠለ መገኘቱ አይዘነጋም ጃንሆይ ፕቅኝ አገዛዝ መሠረቱ ኢኮኖሚ ነው ማስወገጃውም ኢኮኖሚ ነው እንዳሉት የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዙም በኢኮኖሚ ድክመት በኩል የሚተገበር መሆኑን እያየን ነው በእነዚያ ዘመናት ከኢትዮጵያ በስተቀር መላው አፍሪካና ህዝቦቿ ለነፃነታቸው ሲፍጨረጨሩ ኢትዮጵያ ነፃ የትምህርት እድል ለአፍሪካውያን ከመስጠት ባለፈ ራሱን የቻለ በባለሙያ የተሞላ የውጭ ግንኙንት የነበራትና ቢሮክራሲዋም ዓለም አቀፍ ይዘት የነበረው አገር ነበረች መጫ ልክ በዚሁ መጠንም ጃንሆይ አፍሪካ ውስጥ ራሱን የቻለ መንግስት ባልተመሰረተበት አህጉር ከታዋቂ መሪዎች ተርታ የተሰለፉ ዓለም አቀፍ እውቅናቸው የዳበረና የተከበሩ ተሰሚነት የነበራቸው መሪ ነበሩ ለውጭ ግንኙነት ምቹ የሆነ የአየር መንገድ ስለነበረም አፍሪካውያን የነፃነት ታጋዮች ባሻቸው ጊዜ በነፃነት ወደ ኢትዮጵያ እየመጡ በአህጉሪቱ ቀጣይ ዕጣ ፋንታ የመወያየት እድል ነበራቸው በእኛ አቆጣጠር በ ዓም ግንባታው የተጠናቀቀውን የኢ ሲ ኤን ሎርለዖ አዳራሽ የመሰሉ ምቹ መሰብሰቢያዎችን ጃንሆይ በራሳቸው ገንዘብ አስገንብተው የፓን አፍሪካኒዝም ውልድ ለሆነው ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት አበርክተዋል የድርጅቱ ቋሚ መቀመጫ ኢትዮጵያ እንድትሆን የተደረገውም የጃንሆይ መንግስት ለአህጉሪቷ ነፃነት ያበረከተው አስተዋፅኦ ከፍተኛ በመሆኑ ምክንያት ነው ጃንሆይ አፍሪካ አባት ነበሩና ዛሬም ድረስ በዚሁ ስም ይጠራሉ ኢትዮጵያ ፕአፍሪካ እናት የተሰኘችውም በቅኝ ግዛት ያልተያዘች ብቸኛ አፍሪካዊት አገር በመሆኗ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካ ነፃነት ተምሳሌት በመሆኗ ነው ከአፍሪካም ባለፈ በቆየው የአድዋ ድል ለመላው ተገዥ ህዝቦች የፅናት ተምሳሌት ሆና የተጠቀሰች ብቸኛ አገር ናት ይሀን መነሻ በማድረግም በርካታ የአፍሪካ አገሮች ከነፃነታቸው በኋላ የየራሳቸውን ሠንደቅ ዓላማ ሲያዘጋጁ የቀለም ምርጫቸው የኢትዮጵያን ሠንደቅ ዓላማ መሠረት ያደረገ ሆኖ ቀርቷል ይህን ንዑስ ርዕስ ከማጠቃለላችን በፊት አንድ ከአፍሪካ ጉዳይ ውጪ የሆነ የጃንሆይን ተግባር እንይ በእኛ አቆጣጠር በ ዓም በፈረንሣይ አገር የተፈጥሮ አደጋ ደርሶ ነበር በዚያን ጊዜ ጃንሆይ የሐዘን መግለጫቸውን ከላኩ ከጥቂት ቀናት በኋላ የገንዘብ እርዳታ ለፈረንሣይ ሰጥተዋል በዚያ አፍሪካውያን ልዩ እርዳታ በሚያስፈልጋቸው ወቅት ጃንሆይ ከአፍሪካ አልፈው ለፈረንሣይ ያደረጉት እርዳታ ቀደም ሲል ያየናቸው ሐተታዎች ከወጡበት ከቱ ፍሬ ከናፍር ከተሰኘው መጽሐፍ ተካቶ የሚገኝ ሲሆን የፈረንሣዩ መሪ ቻርለስ ደጎል እና ጃንሆይ የተለዋወጧቸው ቴሌግራሞች የሚከተሉትን ይመስላሳሉ ለክቡር ፕሬዝዳንት ደጎል ኤሊዜ ቤተመንግስት ፓሪስ የፍሬኙስ ከተማ በደረሰባት አሰቃቂ አደጋ ምክንያት ጉዳቷን ለማቃለል ይረዳ ዘንድ በፓሪስ ኢንዶሺን ባንክ በኩል አምስት ሚሊዮን ፍራንክ ልከንልዎታል ይህ የተላከው እርዳታ በዚህ መቅሰፍት ለተጎዳው ህዝብ በመሰለዎ አይነት ለእርዳታ ይውል ዘንድ ክቡርነትዎን እንጠይቃለን ከፕሬዝዳንት ቻርልስ ደጎል የተሰጠ መልሰስ የኢትዮጵያ ንጉሠነገስት ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ አዲስ አበባ በፍሬዝስ ከተማ ላይ በወደቀበት አሰቃቂ መቅሰፍት ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት ህዝብ ማቃለያ ይሆን ዘንድ ግርማዊነትዎ ርህራሄ በተመላ ቸርነቱ ስላደረገው ከፍ ያለ ስጦታ በሙሉ ልቤ ሳመሰግን እንዲሁም በእኔና ይህ ጉዳት በወደቀበት ህዝብ ስም ሆፔ ጥልቅ የሆነ ባለውለታ መሆኔን እገልፃለሁ ቻርልስ ደጎል ጃንሆይና ራስ ተፈሪያውያን የጃንሆይ ንጉሠነገስትነት ለእኛ ነው ለሌሎች ደግሞ አምላክ የሆኑበት ሁኔታ አለ ይህን ታሪካቸውን ላለመዝለል ያህል ጥቂት ማለት ተገቢ ይመስላል ኢትዮጵያን የዓለም ህዝቦች ዓይን ማረፊያ ካደረጓት ነገሮች ውስጥ አንዱ ነፃነቷን ሳታስደፍር መቆየቷና ብቸኛዋ ነፃ አፍሪካዊት አገር መሆኗ ነው አውሮፓውያን በአፍሪካ ምድር ቅኝ ግዛታቸውን አንሰራፍተው ከዚችው አህጉር ጥቁር ህዝቦችን በባርነት እያጋዙ በየአገሮቻቸው የጥጥ የትምባሆ እና የሌሎች ሰፋፊ የግብርና መስኮች ስራ ላይ እያሰማሩ በአሰቃቂ ሁኔታ ጉልበታቸውን በሚበዘብዙበት ጊዜ የጥቁር ህዝቦች ብቸኛ ተስፋና አርአያ የነበረችው ኢትዮጵያ ብቻ ነበረች በተለይም የየካቲት ቱ የዓድዋ ድል የበርካታ ጥቁሮችን ስሜት ያነሳሳና የነፃነት እንቅስቃሴያቸውን ያቀጣጠለ ክስተት ሆኖላቸዋል ከተለያዩ ቅኝ ተገዥ አገራት የሚጋዙ ጥቁር ሀዝቦችም በጉዞ ላይ ሳሉ በሚደርስባቸው ስቃይ ሳቢያ ሲታመሙ ሲቆስሉና ጉዳት ሲደርስባቸው እስኪያገግሙ ይቆዩ የነበረበት ቦታ ጃማይካ ነበረች ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የነበረው ፍልሰት ቀጥሎ ብዙሃኑ ለረጅም ዓመታት በአውሮፓ ምድር ሲሰቃዩ ኖረው ከነፃነት በኋላም ዛሬም ድረስ ያልተመለሱ ኑሮዋቸው እዚያው የሆነ ጥቁር ህዝቦች ሞልተዋል ብይ በአገሩ አይከበርም እንዲሉ ራስ ተፈሪ በእኛ እይታ ከንጉሠነገስትነት ያለፈ ሚና ባይኖራቸውም በጃማይካውያን ዘንድም ሆነ በዘመናቸው በነበሩ ጥቁር ሀዝቦች ዘንድ የአምላክነት ወይም የነብይነት ስፍራ የተሰጣቸው ሆነው እናገኛቸዋለን በተለይም ለማርክስ ጋርቬይ እና ለመሰሎቹ ወደ አፍሪካ የመመለስ እንቅስቃሴ ጽኑ መሠረት ለመሆን ችለዋል አሜሪካ በኢኮኖሚ ቀውስ በምትናወጥበት በዎቹ የመጀመሪያ አመታት ከነበረው የጭቆና አገዛዝ ጋር ተዳምሮ የጥቁር ህዝቦችን ጭቆና የመረረ አደረገው ከ እስከ ዓም ድረስ ምድር ላይ የነበረው ረ ጃማይካዊ ማርክስ ጋርቬይ ጸ ልከቨርበ ከሃበከ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF


የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | በዲርዞን ላይ ያስተዋውቁ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት