Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በዚህ መቅድምና መግቢያ ውስጥ ። አሁን ግንለማስረዳትየምሞክረውከዐፄ ልብነ ድንግል ልጅ መሆና ቸውን ሳይገልጹ በሰላይም እንዳይያዙ በመንዝ ውስጥ ክንዳ ወረዳ ወደ ሌላው እየተዘዋወሩ ይቀመጡ ነበር ። ከዚህም በቀር ከገራም ፋሲልና ከወይዘሮ ሐመልማል የሚወ ለሩ ወንዶችም ሴቶችም በጐጃምና በዳሞት እየገቡ ዘራቸውን የመትከ ላቹው ታሪክ ብዙ ነው ። አሁን ደግሞ ለዚህ ለያዝነው ለሸዋ በባላባቶች ምዕራፍ መነሻ የሚ ሆነው የአቤቶ ፋሲልና የአቤቶ ተዝካረ ቃል የወይዘሮ ወለተ ማርያም ወንድም አቤቶ ሥግወ ቃል ነው ። ነገሚ ጐንደር ሆነው በሽታቸው እየባሰባቸው መሄዱን ባወቁ ጊዜ የጦር መሣሪያዬን የብር ካራዬን ጦሬንና የወርቅ ቅብ ጋሸዬን ለስብስቴ አልጋዬን የግዛት ሹመቴን ለአከዋ ገንዘቤንና ርስቴን ለቀሩት ልጆቼ አውርሻለሁ ብለው ተናዘው ኖሮ በኑዛዘ ዜው መሠረት አክዋ ባባቱ ሹመት ተቀምጦ ነበር ነገር ግን ቢወጡ ቢወርዱ ቢዋጉ ድል ቢያደርጉ ቢራሩ ቢጨክኑ ለጊዜው ሳይቻል ቀረና የዚሁ ሁኔታና ጠንቅ ራሳቸውን በራሳ ቸው እስከ መግደል አደረሳቸው የዚህን ታሪክ ። ሚካኤል የቅዱስ ሚካኤል እልቅና የዐፍ በካፋ አጎት የሕፄ ሎሌ የሚለው ለክፍል ሳደሆን በጠቅላላው የመገግሥት ወታደር እንደ ሆነ ማንበብ ነው ። ዐፄ ቴዎፍሎስ ደብረ መዊእን ያሠሩት ኛ ጊዜ ነው ።
ፐ ተ ጻ መ ያፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት ። ስለ ዐፄ ልብነ ድንግል ። ያዕቆብ ቤተ ልሔም የነበረ ጊዜ ሙሴ ግብጽ የነበረ ጊዜ አሮን በተራራ ላይ የነበረ ጊዜ ኢያሱ የኑን ልጅ በጌልጌላ በነበረ ጊዜ የጌዴዎንን የዕምሶንን በድርቅ መሬት ወህ በጠማው ጊዜ ሳሙ ኤል ራማ የነበረ ጊዜ ዳዊት በናዮት ። ትርጓሜው የጦር አለቃ በዛሬው ዘመን አጠራር የጦር ሚኒስትር ማለት ነው የማዕርግ ስሙ አንዳንድ ጊዜ ራስ አንዳንድ ጊዜ አዝጣች ደገልሃን ይባላል። ራስ አስላም ሰገድ አንዳንድ ጊዜ ባጭሩ ራስ ወይም ኦዝማች አስላሞ ይባላል ። የይፋት ገዥ ክንጉ ጋር ሆኖ ብዙ ጊዜ ከግራኝ ጦር የተዋጋ በባደቂ ጦርነት ጠቅላይ ኦዝማች የነበረጮ ራስ ወሰን ሰገድ ሲሞት ተስፋ ቆርጦ ታርቆ ለግራኝ ገብቶ ከንጉሠ ጦር ጋር በአምባ ግሼን ሲዋጋ የተገደለ ። ታሪከ ነገሥት ስምዖን የሚለው በብዙ ቦታ የተዋጋ የጦር አለቃ በሽምብራ ኩሬ ጦርነት ዮናኤልን ያቆሰለ ግርማን የወሰን ሰገድ ጦርነት ጊዜ ያቆሰለ በደ ብረ ብርሃን ተክለ ጊዮርጊስን የገደለ በአ ምሐራ ካፄ ልብነ ድንግል ጋር ተዋግቶ ያሸነፈ ራስ ወሰን ሰገድን የገደለ ። ግራኝ አህመድ ወ ሐረር ሔይ እንደገና ለመመስስ ትልቅ ዝግ ጅት ሲያደርግ እንዶቪሁ ዐፄ ልብነ ድንግል በበኩላኛው ግራሻን መ ውጋትና ለማጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ መሰንፀታቸው የታወቀ ነው በዴ ዋሮ እንደ ዐርባ ሽመል በይፋት እንደወናግ ዣን ያሉት ቢሞቱ ሌሎች ነ ታላላቅ መኳንንትና አገረ ገዥዎች ራስ ዴገልሃን ነ ራስ ባንያት ራስ ማኅሀንቶ ራስ ወሰን ሰገድ ራስ እስላም ሰገድ ያሉት ከነጦራቸው አሏቸው ። በባደቄዌ በሽምብራ ዙሬ በአይፈርስ በዝሆን ዱር ጦርነት ከወደቁ ታላላቅ አለቆች ውስጥ ባሕር ነጋሽ ዘወንጌል አዝማች ዕቁበ ሚካኤል የሮቤል ታናሽ ወንድም ጸሕፈ ላም ሮቤል ራስ « ማኅፀንቶ ራስ እስላም ሰገድ እስላሞ አዝማች ዓምደ ሚካኤል የሮቤል ልጅ አሁን ደግሞ ታላቁና የተከበረው ራስ ወሰን ሰገድ መሞታቸውን እነሆ ባለፈው ተመልክተናል ። ራስ ወሰን ሰገድ ተዋግቶ በሞተ ጊዜ ንጉሠ ኦፄ ልብነ ድንግል ዋጅ ኣተባለው አገር ላይ ነበሩ ። በዚህ ምፅራፍ ውስጥ ባጭሩ የምንመለከተው ንጉሥሠ አፄ ልብነ ድንግል ጦራቸው በአለፉት ዓመቶች በሽምብራ ኩሬ በአይፈርስ በዛሪ በዝሆን ዱር ጦርነት ከተሸነፈ ከዋና ዋና የጦር አለቆቻቸው ውስጥ እነራስ እስላም ሰገድ እነራስ ወሰን ሰገድ ሌሎቹም በየሥ ፍራቸው እየተዋጉ ከሞቱ ወዲህ ሰፊውን የኢትዮጵያ የደቡብና የደ ቡብ ምሥራቅ ግዛታቸውን በዚያን ጊዜ እንደታላላቅ አውራጃ የሚ ቆጠሩትን ይፋትን ፈጠጋርን በዛሬው በናዝሬት ግዛት ዙሪያ የሚገ ኘው ሁሉ ደዋሮን አንደ ግማሹ የደንከል እንደ ቀሩት ያሩሲ የባሌን የሸዋን የዳሞትን የጉራጌን ግዛት ሁሉ ለኣሸናፊው ለግራኝ አህመድ ለቀው ወደ ቤተ አምሐራ አማራ ሳይንትና ወሎ መከከል ሄደው በዚያ ወደዚህ ሥፍራ የሚያመጣውን ጠባብ መንገድና ዋና ዋና በር የጦር አለቆቻቸውን ራስ ደጋልሃንንና ራስ ባንያትን ጦር ደልድለው እያስጠበቁ ራሳቸው በወሲል ተራራ መቀመጣቸውንነው። ስለ ዐፄ ሠርፀ ድንግል ። ከርሱም ጋራ የጐጃም ገዥ ዘርዓ ዮሐንስን የደንቢያው ሐርቦ ሌሎቹም እነአዝማች ተክሉ እነሮም ሰገድ እነእስላም ሰገድ የሚባሉት ጭፍሮቻቸውን » እየ ያዙ አብረውለት ስለ ነበረ የዐፄ ሠርፀ ደንግል ሁኔታ በሙገመ ሪያ ጊዜ ወደሚያስፈራ እኳኋን ላይ ነበር ከዐፄ ሠርፀ ድንግልም ጋራ አያታቸው እቴጌ ሰብለ ወንጌል የዐፄ ልብነ ድንግል ባሌቤት እቴጌ ሥሉስ ኀይላ ወይም አድማስ ሞገሳ የሚበሉት የዐፄ ሚናስ ባለቤት ሆነውጦ በጸሎትና በኀዘን ከመነከላቱና ከቀሳውስቱ ጋራ ስለ ሠርፀ ድንግል መንግሥት አቋቋም ይጨነቁ ነበር ሁሉም ሲከዳ አባ ዘድንግል የሚበሉት የተድባበ ማርያም አለቃ አዛዥ ተክለ ጊዮርጊስ ፀምዴና ላዊሮስ የሚባሉት ግን ከዐፄ ሠርፀ ድንግል ጋራ ሆነው የመ ጣውን እንቀበላለን ብለው ዌርጠው ይጠባበቁ ነበር ። ከዚህ በኋላ ዐፄ ሠርፀ ድንግል ዐፄ ገራድ ብዙ ጊዜ አየሸፈተ ታማኝነት ስላልነበረው ባገሩ ላይ ደጃዝማች ተክለ ጊዮርጊስ የማባለውን ሸሹመው ወደ በጌምድር ተመለሱ ። ከዚህ በኋላ ዐፄ ሠርፀ ድንግል የፈላሾችን ሽፍትነት ደምስ ሰው ተመልሰው ጥቂት ጊዜ ካረፉ በኋላ ከዚህ ቀደም ሄደውበት ወደ ነበረው እናሪያ ወደሚባለው አገር ኛ ለመሄድ ዝጅግት ተደረገና ጐዞ መሩ ከጐንደርም በጐጃም በኩል አልፈው በወ ለጋና በሊሙ በጅማ በከምባታ እየተበታተነ ባንዳንድ ስፍራ የሸ ፈተውንና አገር የሚዘርፈውን ወስላታ ወታደር እየላኩ ከተጡ በኋላ እናሪያ ገቡ ከዚሀም ቀደም ብሎ በባለፈው ኾጐዚቸው ጊዜ በመልከም የተቀበላቸው ሴቤንሂ የሚባለው ባላባት ሞቶ ሪጁ ባንደቾ በላ ዓ ባትነቱን ይዞ ነበርና አርሱም አእገዳባቱ ከርሱ ጋራ ካሉት ሹማ ምቶች ጋራ ብዙ ሠንጋና ልዩ ልዩ ገጸ በረከት ይ መጥቶ ተገናኛተው ። ዐፄ ሠርፀ ድንግል ዓመት በሚሆነው ዘመነ መንግሥታ ቸው ሁለት ጊዜ ወደ ምጥዋና ወደ ደበሩአ ጠረፍ ሄደው ከቱ ርኮች አየተዋጉ የኢትዮጵያን የጠረፍ ግዛት ለማስፋፋት ሁለት ጊዜም ወደ እናሪያ ተጉዘው በግራኝ ጊዜ የተከፋፈለው አገር ከመንግሥቱ አንዲተባበር በዚህም አገርና በዙሪያው የክርስትና ሃይማኖት እንዲዘ ረጋ በመጣር የቀረውም አገር ሁሉ ባንድ በኢትዮጵያ መንግሥት ውስጥተባብሮ እንዲተዳደር በጦርነትም በዘዴም ከላስቶችም ከፈላሾችም ከጋፋቶችም ከጋሎችም ከሐረርጌ ወላስሞችም ጋራ ያደረጉትን ትግል ከብዙ በጥቂቱ ተመልክተናል ። ነገር ግን የኢትዮጵያ ጳጳስ የነበሩት አቡነ ጴጥሮስ ዐፄ ሱስንዮ ስና ዐፄ ያዕቆብ በተዋጉበት ቀን አቡኑ በዐፄ ሱስንዮስ ወታደር እጅ ስለ ሞቱ የቤተ ክህነት ወገን በዚሁ ቂም አድርጎ ነበርና በመንገሣቸው ደስ አላለውም ይሁን እንጂ ንጉሥ የብዙ ሠራዊት ጌታ በመሆናቸው በዚህም ላይ ከአእቴጌና ከመኳንንቱም ስለ ተስ ማሙ ውስጥ ውስጡን ዐላዊ ንጉሥ እያለ ከማማት በቀር ለጊ ዜው የጐዳቸው ነገር የለም ። ራስ ዘሥላሴ ከዐፄ ሠርፀ ድንግል ዘመን ምሮ አንዳንድ ጊዜም እየታሰረ በሴላውም ጊዜ በከበሬታ የነበረ ሰው ነው ። ዐፄ ልብነ ድንግል ግራኝ መሐመድ የቱርክንና የየ መንን መንግሥት ድጋፍ አድርጎ ተነሥቶ አገራቸውን በጠፋ ጊዜ ከክርስቲያኑ ከፖርቱጋል መንግሥት ጋራ ተላልከው ባበገኙት ርዳታ ልጃ ቸው ዐፄ ገላውዴዎስ የግራኝን ኀይል ለማጥፋት ቻሉ ። ኔ የዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ዘመነ መንግሥት ። ዐፄ ኢያሱ ይኸን በሰሙ ጊዜ እንደ አያታቸው እንደ ዐፄ ፋሲል አደን ማደንይወዱ ነበረና ከጥቂት ሰዎች ጋራ በቶሎ ወደዚሁ ሥፍራ ሔዱ። ዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ በሀሇ ላይ እንደ ነገሥት እንዴ ዐፄ ክኔሌብ በሺህ ሺ ዓም እንደ ነገሥት እንደ ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ ከሺህ ኛ ዓመት ወዲህ በጐንደር ከነገሥት ነገሥታት ውስጥ ከገናናዎቹ ያንዱ የዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ስም በሸዋም በትግሬም በጋላም አገር ሁሉ በጣም የገነነ ነበር ። የንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ዘመነ መንግሥት ። እንደዚሁም ዐፄ ቴዎፍሎስ በወንድማቸውበዐፄ ኢያሱና በወንድማቸው ልጅ በዐፄ ተክለ ሃይማኖት ዘመነ መንግሥት በወህኒ አምባ እስረኛ ሆነው ይቀመጡነበር በኋላ ግን ዐፄ ተክለ ሃይማኖት በደሙባቸው ሰዎች እጅ አገው ምድር ጫክ በሞቱ ጊዜ አልጋቸውን የሚይዝ የደ ረሰ ልጅባለመኖሩ በጅሮንድ ዮስጦስ ዐፄ ቴዎፍሎስን ከወሀኒ አምባ አውር ደው በሺሕ ዓም ። እንዲያውም ያፄ ኢያሱ ልጅ ዐፄ ተክለ ሃይማኖት ባረፉ ጊዜ የበጌምድር አገረ ገዥ ራስ ፋሪስ ናዖድ የሚበለውን ያ ዓመት የማቹን ንጉሥ የተክለ ሃይማኖትን ልጅ ሲያነግሠ ናዖድ ሕፃን ስለሆነ መንግሥት ለመያዝ አይችልም ብለው ከወህኒ አምባ ዐፄ ቴዎፍሎስን አውርደው ለመንግሥት ያበቁ ራስ ዮስጦስ ናቸው ። በዚሀ ጊዜ በጉባኤው የነበሩት ሊቃውንት ከዚህ ቀደም በፄ ሱስንዮስ ጊዜ መጥተው በሃይማኖት ምክንያት ያንን ያኽል ደም የፈሰ ሰው በእንደነዚህ ያሉት የተነሣ ነውና እነዚህን አሁኑን መግደል ይገ በል እያሉ ተናገሩ ለሊቃውንቱም ወገን አፈ ጉባኤ የነበሩት ሊቁ አለቃ ክፍሌ ይኸንኑ ስለፈረዱ ንጉሥም ፈቃዳቸው ሆነና ወደ ቁላ አውር ደው ገደሏቸው ይባላል የነዚህም የሚሷዮናውያኑ ስም ሳሙኤል ዳዊት ሚካኤል ነው ። ቀጥሎም ከዚህ ቀደም በራስ ፋሪስ ርዳታ ከነገሠ በኋላ ያ ዓመት ልጅ ነውና መንግሥት አይችልም ተብሎ ተመይልሶ የታሠረው ናዖድ የሚባለው ያፄ ተክለ ሃይማኖት ልጅ ዛሬ ግን በዕድሜ ስለ በሰለ አንድ ጊዜ ፅድሉን ለመፈተን ከወሀኒ አምባ አምልጦ ወጣ ። ስለ ራስ ሚካኤል ሥዑል እቴጌ ምንትዋብና ምልምል ኢያሱ ስለ ዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ዕረፍት ። እቴጌ ምንትዋብ ዐፄ በካፋን አግብተው ብርሃን ሰገድ ኢያሱን እንደ ወለዱ በወጣትነታቸው ጊዜ ባለቤታቸው ዐፄ በክፋ ስለሞቱ ደንበኛ ባል ሳያገቡ በልጃቸጦጮ በኝሁ በዐፄ ኢያሱ ጊዜ እንደ ንግ ሥት ሆነው ከልጃቸው ጋራ ይገዙ ነበር ። በዚህ ጊዜ እቴጌ ምንትዋብ ስለ ጋሎች መውደቅ ምንም አንኳን ከራስ ሚካኤል ጋራ ቢተባበሩ ስለ ልጅ ልጃቸው ስለ ዐፄ ኢዮአስ ሕይወት አስቀድመው ተጨንቀው ነበር ዳሩ ግን ለማዳን ሳይችጵ ቀር ተው በሞቱቻ ጊዜ በጣም አዘኑ ይባላል ። ድፎሄ ይኸን በመሰለ ከፍ በለ ክብርና ግርማ ሥልጣንና መፈራት የዐፄ ኢዮአስ አባቶች ዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ዐፄ በክፋ መሲሐ ሰገድ ዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ገዝተው እንዳለፉ እንደዚሁ ዐፄ ኢዮአስ ምረው ነበር ዳሩ ግን መጨረስ አልሆነላቸውም ። የዐፄ ተክለ ሃይማኖት ዘመነ መንግሥት ። ዐፄ ዮሐንስ ከሞቱ በኋላ ራስ ሚካኤል የኝህኑ የዐፄ ዮሐንስን ልጅ ተክለ ሃይማኖትን ስመ መንግሥታቸውን «ኀያል ሰገድ» አሰኝተው አነገ ሷቸው ። በዚሀ ጊዜ እነዚህ የነበሩበት ሥፍራ ከጐንደር በደቡብ በኩል ስበርቀኑዝ እሚባለው ሥፍራ ላይ ነበርና ራስ ሚክኤል እዚሁ ሥፍራ ድረስ ሄደው በሺሕ ዓ ም በግንቦት ወር ጦርነት ተጋጠማቸው ጦርነቱም ቀን ሲግል ቀን ሲበርድ እስከ ስምንት ቀን ድረስ ዌየ ይበላል ። በዚህ ጊዜ እቴጌ ምንትዋብ ስለ ጋሎች መውደቅ ምንም እንኳን ከራስ ሚካኤል ጋራ ቢተባበሩ ስለ ልጅ ልጃቸው ስለ ዐፄ ኢዮአስ ሕይወት አስቀድመው ተጨንቀው ነበር ዳሩግን ለማዳን ሳይችጵ ቀር ተወ በሞቱም ጊዜ በጣም አዘኑ ይባላል ። ድሄ ይኸን በመሰለ ከፍ ባለ ክብርና ግርማ ሥልጣንና መፈራት የዐፄ ኢዮአስ አባቶች ዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ዐፄ በከፋ መሲሕ ሰገድ ዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ገዝተው እንዳለፉ እንደዚሁ ዐፄ ኢዮአስ ዢምረው ነበር ዳሩግን መጨረስ አልሆነሳቸውም ። ራስ ሚቫኤልም በዚህ ጊዜ ምንም እንኳ ዕድሜያቸው ወደ ሽምግልና ኀይላቸው ወደ ድክም የተቃረበ ቢሆን በከተማው ተቀ ምጠጦ እንደዚህ ያለውን የሽፍትነት ሥራ ባዩ ጊዜ ተናደው ጭፍሮቻቸውን ይዘጮ ለውጊያውተነውጮ ነገር ግን ከበጌምድርም ከጐ ጃምም ክሳስታም እየሄዴ ከሽፍቶቹ ጋራ ብዙ ሰው ስለ ተደባለቀ ከራስ ሚካኤል ጦር የነደጃች ወንድ በወሰን ጦር ሁለት ዕጥፍ ይበልጥ ነበር ይባላል ። በዚሀ ጊዜ እነዚህ የነበሩበት ሥፍራ ከጐንደር በደቡብ በኩል ስበርቀዝ እሚባለው ሥፍራ ሳላይ ነበርና ራስ ሚካኤል አዚሁ ሥፍራ ድረስ ሄደው በሺሕ ዓ ም በግንቦት ወር ጦርነት ተጋጠማቸው ወርነቱም ቀን ሲግል ቀን ሲበርድ እስከ ስምንት ቀን ድረስ ፄየ ይባላል ። ከሰሎሞን በኋላ ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ በጂሕ ሮ ዓም ነገሥ የርሳቸውም አነጋገሥ እንዴ ቀድሞ ነገሥታት በሙሉ ሥልጣን ሊሆን ተፐምሮ ነበር ነገር ግን አልሆነም እንዲያውም ከርሳቸው ቀደም ብሎ በዐፄ ኢዮአስ ጊዜ የደከመጦ በርሳቸው ጊዜ በጭራሽ የነገሥ ታቱ ኅይል ስለ ወደቀና መሳፍንቱ ስለ ገነኑ ስማቸው ተፍጸሜተ መንግሥት ወይም ፈጻሚ መንግሥት ተክለ ጊዮርጊስ ይባላል ሩ ነገር ግን የነገሥታቱ ኀይል ደከመ ለማለት ነው እንጂ መንግሥቱ ምንም መከፋፈል ቢኖርበት በመሳፍንቱ እጅ ቀጥሏልና ተፍጻሜተመንግሥት በማ ለት ፈንታ ፍጻሜ ነገሥት ማለት ይገባል የዐፄ ተክለ ጊዮርጊስንም የዘመናቸውን አፈጻጸም ከብዙ በጥቂቱ ከዚህ ቀጥሎ አንጽፋለን ። በበጌምድር ትልቁ ራስ ዐሊ በዳሞት ራስ ክፍለ አዳም በትግሬ ራስ ክፍለ ኢየ ሱስ በፊት ቀጥሎ ልጃቸው ራስ ወልዴ ሥላሴ ይገኩ ሇመር ሸዋም ገና አስቀድሞ ከዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ዘመን ጅምሮ ተነጥሎ በዚህም ዘመን አስፋ ወሰን መመሪያ ወሰን ሰገድ ተከትለው ራሳቸ ውን ችለው ሸዋን ያስተዳድሩ ነበር ። ራስ ዐሊ ። ራስ ፀሊ የጐንደርን ምስፍንና በያዙ ጊዜ በአንደርታ ራስ ወልደ ሥላሴ በተንቤን ከራስ ሚካኤል ሥዑል በኋላ የተነሥት ራስ ገብረመስ ቀል የሥልጣን ተወዳዳሪዮቻቸው ሆነው ያስቸግሯቸው ነበር ከነዚህም ክሁ ለቱ የትግሬ ባለሥልጣኖች አንደኛው ራስ ገብረ መስቀል ራስ ዐሊን ለማጥቃት እንዲመቻቸዋውና ሕዝብም እንዲያብርላቸው ዐፄ በአድ ማርያምን የቪህ ሹመት ። በዚሀ ጊዜ ራስ ወልደ ሥላሴ ራስ ዐሊና ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ አንድ ወገን ራስ ገብረ መስቀልና ዐፄ በእደ ማርያም ከሌላው ወገን ሆነው ርስ በርሳቸው ሷዋጉ በመጨረሻ ጠቅላላ ሥልጣን ለመያዝ ተስፋ አድርገወ እዳር ሆነው ሁለቱንም ወገኖች በነገረ ሠሪ ይገፋፍቸው ነበር ይባላል ። አንደ ቻታሰበውም ራስ ዐሊና ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ ክንድ ወገን እንዲሁም ራስ ገብረ መስቀልና ዐፄ በእደ ማርያም ከሌላው ወገን ሆነው ጦርነት ተደረገና ራስ ዐሊ ዐፄ በአደ ማርያምን ድል አድርገው ገዴሏቸው ። ራስ ገብረ መስቀልም ከዚሁ ጦር ነት ሸሽተው ከመለጡ በኋላ አንደ ገና ጦር አደራጅተው መጥተው በዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ ሥፍራ ዐዒ ተክለ ሃይማኖትን አንግሻለሁ ብለው አዋጅ አናገሩ ዐፄ ተክለ ሃይማኖትም በንጉሥነት ኮዐፄ ተክለ ጊዮር ጊስ በኋላ አንድ ዓመት ያኽል እንደ ቂዩ ራስ ዐሊ ከበጌምድር ራስ ወልደ ሥላሴ ከእንደርታ ተስማምተው በራስ ገብረ መስቀል ላይ ተነሁባቸው ። በመላውም ትግሬ ላይ የበላይነታቸውን ሥልጣን በይፋ አረጋገጡ ራስ ዐሊም በበኩላቸው ጐንደር ከተማ ገብተው ራስ ገብረ መስቀል አንግ ሠዋቸው የነበሩትን ዐፄ ተክለ ሃይማኖትን አባረው የዐፄ ኢያሱን ልጅ ዐፄ ሕዝቅያስን አነገሠ ። ራስ ዐሊ ክከየጁ የመጡ የጋላ ዘር በመሆ ናቸው የምስፍንናው ሥናራ በራሳቸው በመያዙ በሌሎቹ ዘንድ ቅናት ንና ሞጭችን ፈጠረ ከነዚሁም ከዚህ ቀደም ያነሣናቸው የአንደርታው ራስ ወልደ ሥላሴ የተንቤኑ ራስ ገብረ መስቀል የጐጃሙ ታሳቅ ራስ ኀይሉ ይልቁንም ራስ ዓሥራትና ራስ ወልደ ገብርኤል ናቸው ። በዚሁ ዐይነት ታላቅ ራስ ኀይሉ የሀፄ ኢዮአስን ልጅ ዐፄ ኢያሱን ራስ ዓሥራት ዐፄ ሕዝቅያስን ራስ ወልደ ገብርኤል ዐፄ በእደ ማር ያምን አንደዚሁም እነራስ ገብረ መስቀል እነራስ ወልደ ሥላሴ አንዳ ንድ የነጋሚ ዘር እያነገሥ እንደራሴነት ይዘናል እያሉ ዐውጀዋል ። ይኸንንም ለማግኘት አላይ እንደ ተጻፈው ከማ ሮቹና ከትግሮቹ በኩል ብዙዎቹ ጣሩ ነገር ግን ለጥቂትጊዜ ራስ ዓሥራትና ራስ ወልዴ ገብርኤል በጐንደር ራስ ኀይሉ ራስ ገብረ መስቀል ራስ ገብሬ ጥቂት ጊዜ ከጐንደር ውጭ ቢይኩዙም የአእንደራሴነቱ ሥፍራ ከችልቁ ራስ ዐሊ እስከ ትንሹ ራቦ ዐሊ ድረስ ከሴሩ ጓንጐል ዝር አልወጣም ። በስሜን ራስ ገብሬ በላስታ ደጃች ወሰን ሰገድ በዳሞት ደጃች ዘውዴ ይልቁንም ከራስ ዐሊጋዝ በኋላ እንደራሴነት የያዙት ወን ድማማቾቹ ራስ ዓሥራትና ራስ ወልደ ገብርኤል ከላስታ ተነሥተው አንደራሴነትችን ከመያዛቸው ቀደም ብሎ ጐጃምን ከዐፄ በክፋ የአኅት ልጅ ከምልምል ኢያሱ የሚወለዱት ታላቁ ራስ ኃይሉ ያስተዳ ድሩት ነበር ። ራስ ገብሬና ደጃች እሻቴ ለራስ ወልደ ገብርኤል አንገብርምብለው ራስ መርድንጨምረው ከራስ ዓሥራት ጋራ ሆኑ ራስ ጉግሳና ወንድማቸው ደጃች አሉላ ደግሞ ለራስ ወልደ ገብርኤል ሆኑ በመክከከሉም ራስ ወልደ ገብርኤል ወደ ደጃች እሸቱ አገር ወደ እስቱ ጦር ሰደዱ ። ይኸንንም ራስ ወልደ ገብርኤል በሰሙ ጊዜ አጁንይዘኽሳክልኝ የሚል ኀይለቃል ጨምረው ላኩ ራስመርድም ደጃች እሸቴ አልሰድም ብለው ከራስ ዓሥራት ጋራ ሆነው ራስ ወልደ ገብርኤልን ለመዋጋት ወደ በጌ ምድር ተጓዙ ። ሞዢመሪያ ታላቅ ራስ ዐሊ ቀጥሎ ወንድማቸው ራስ ዐፀሊጋዝ ክዚያ ወንድማማቾቹ ራስ ወልደ ገብርኤልና ራስ ው መ ው ዓሥራት በእንደራሴነት ሲገዙ ቄይተው ባለፈው ጦርነት ራስ ወልደ ገብርኤል ሞተው ራስ ዓሥራትም ከቨሹ በኋላ ምሦገም ያኸል ጊዜ ስላልቁዩ እንደራሴነቱን ራስ ጉግሳ ያዙ ። በዚሀም ጊዜ ራስ ወልደ ሥላሴ በራስ ጉግሳ ላይ ለመነሣት ምክንያት አገኙ ። ሸዋ ግን ከዚህ ቀደም በፀፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ጊዜ ከጐን ደር መንግሥት ተነጥሎ ራሱን እንደ ቻለ ነጮ በተፍጻሜተ መንግሥት ተክለ ጊዮርጊስ ጊዜ ለማስገበርም ቢሞከር አልተቻለም ። ዳሩ ግን ቀድሞ በነገሥታቱ ጊዜ ከስሜን ከላስታ ከዳሞት ከሌ ላውም አውራጃ አንዳንድ ባላባት እየተነሣ ያውካቸው እንደ ነበረ በቅርቡም በራስ ጉግሳ ጊዜ ከዳሞት እነደጃች ዘውዴ እነደጃች ጐሹ ከትግሬም እነራስ ወልደ ሥላሴ አንገዛም እያሉ ያውኳቸውእን ደነበረ አንገዛም ማለት ብቻ ሳይሆን እነሱም ምስፍንናን እንደ ባላንጣ እየተሻሙ ይፎክከከሯቸው አንደ ነበረ አሁንም ራስ ይማም በዘመናቸው የስሜኑ ባላበት የራስ ገብሬ ልጅ ደጃች ኃይለ ማርያም አልገዛም ብለው አወኳቸው ። በዚሁ ምክንያት ራስ ይማምና ደጃች ኃይለ ማርያም መዣዢመሪያ ዋልባ ላይ ቀጥሎ ጐንደር አጠገብ ተዋጉ ነ ነገር ግን ራስ ይማም ድል አደረጓቸው ። ባባታቸው በራስ ጉግሳ ጊዜ በትግሬ ራስ ወልደዴ ሥላሴ በዳሞት ደጃች ዘውዴ አንገዛም እያሉ ያውኳ ቸው አንደ ነበረ ወንድማቸውንም ራስ ይማምን ባለፈው ምዕራፍ እንደ ገለጽን የስሜኑ ደጃች ኅይለ ማርያም ተነሥተው እንደ ተፎክ ከሯቸው አሁንም በራስ ማርዬ ጊዜ የአጋሜው ደጃች ሰባጋዲስ የጐጃሙ ደጃች ጐሹ አንገብርም አንገዝቨም ብለው እንቢ አሉ ። እንግዴህ ደጃች ጐሹ ጐጃምን በሚገዙበት ጊዜ በበጌምድር ራስ ማርዬ የዋናውን መንግሥት እንደራሴነቱን ስለ ያኩ አንዲገብሩላቸው ለደጃች ጐሹ ላኩባቸው ደጃች ጐሹም እንደ ተለመደው አልገብርም ብለው ላኩ በዚህም ጊዜ የደጃች ጐሹ ልጅ ይጃች ብሩ እሙሉ ሰውነት ደርሰው ራስ ማርዬን ለመውጋት ከባታቸው ጋራ ተባብረው ተሰ ልፈውነበር ። ዜ መጦ ቀድሞ በራስ ጉግሳና በራስ ወልደ ሥላሴ ጠብና ጦርነት ጊዜ የስሜኑ ራስ ገብሬ በሁለቱ መካከል ሆነው እንደ ጊዜውና ያገራቸው ያስተዳደር ዘዴ ፖሊቲክ እንደ ፈቀደላቸው ጊቬ ላንደኛው ሌላ ጊዜ ለኛው ወገን ሲሆኑ እነዚያም የትግሬና ያማራ ገዥዎች ወደየ ራሳቸው ወገን ለመሳብ ይጥሩ አንደ ነበረ በመጨረሽም ራስ ገብሬ ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋራ እንደ ነበሩ ባለፈው ተጽ። ነገር ግን ደጃች ሰባጋዲስ ብዙ ጦር ይዘው ከልጃቸው ከደጃች ሐጐስ ጋራ ሆነው ራስ ማርዬን ጦርነት ለመግጠም በተሰናዱ ጊዜ ደጃች ውቤ ጦራቸውን ይዘው ሳይታሰብ በድንገት ክራስ ማርዬ ጋራ ሆነው የሚስታቸውን አባት ደጃች ሰባጋዲስን ለመውጋት ተሰለፉ ። ራስ ማርዬ ተከዚ ወንዝ አጠገብ ከደጃች ሰበጋዲስ ጋራ ሲዋጉ ወንድማቸው ራስ ዶሪ አብረው እየተዋጉ ይረዷቸው ነበር ነገር ግን ራስ ማርዬ በደጃች ሰባጋዲስ ልጅ በሐጐስ እጅ ተመተው ከሞቱ በኋላ የተረፈውን ጦር ሰብስበው ራስ ዶሪበዛዥውብሸትርዳታጭምር ከጦርነቱ ሥፍራ ተመልሰው ጐንደር ከተማ ገብተው የከተማውን ጸጥታ ይጠብቁ ነበር ከጥቂት ቀንም በኋላ የበጌምድርን እንደራሴነት ለራሳቸው አስቀርተው የትግሬን ግዛት እንደ ወንድማቸው እንደ ራስ ማርዬ ቃል ለደጃች ውቤ ለቀቁላቸው ። ፀ ኤስፓኝም ፖርቱጋል በተለመው እግር ገብቶ ሚሲዮኖችም አገር መርማ ሪዎችም ልኮ በዐፄ ሱስንዮስ ጊዜ ከሃይማኖት የተነሣ ያን ያህል ደም ፈሰሰ ከዚያ ወዲህ ደግሞ የሆላንድ መንግሥት በቀዳማዊ ዮሐንስና በዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ጊዜ በሺሕ ዓ። በዚህም ጊዜ ከዚህ ቀደም እንደ ተጻፈው በዐፄ ተክለ ሃይማኖት ጊዜ ጀምስ ብሩስ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ ከተመለሰ በኋላ ስለ ኢትዮጵያና ስለ ዐባይ ወንዝ ሁኔታ ባምስት ቦለም የተከፈለ ትልቅ መጽሐፍ በእንግሊዝ ቋንቋ በጸፈ ጊዜ ብዙ የአንግሊዝ ተወላጆች አገር መርማሪዎችና ሚሲዮኖች ስለ ኢትዮጵያ በጣም ማሰብ ዥመሩ። አጩ ዳሩ ግን አንባቢ ወደ ኋላው ተመልፅ እንደሚያስታውሰው በዚህ ዘመን የነገሥታቱ ኅይል ወድቆ መላፍንት በያለበት አይለው አርስ በርሳቸው የሚዋጉበት ጊዜ ስለሆነ ዐፄ ፅጓለ ጽዮንም እንደ ወይዘሮ በግንብ ውስጥ ዐፄ እየተባሉ መቀመጥ ብቻ እንደ ነበረባቸው በዚህም ዘመን ዋናው እንደራሴ ራስ ጉግሳ እንደ ነበሩ የትግሬውም ራስ ወልደ ሥላሴ ለጐንደሩ እንደራሱ ለራስ ጉግሳ አልገዛም ብለው ለብ ቻቸው ሆነው የሚከራከሩበት ጊዜ ነበር ። ንጉሠ ነገሥት በነበረበት ጊዜ በኛ የነገሥታቱ ሥልጣን ወድቆ እንደራሰዎቹ እነራስ ጉግሣ በበጌምድር በትግሬም ራስ ወልደ ሥላሴ በፊት ቀጥሎ ደጃች ሰባጋዲስ በሸዋ መርድ አዝማች ወሰን ሰገድ የነበሩበት ጊዜ ነው በጐንደር ቤተ መገግሥት ለስሙ ዘውድ ደፍተው የነገሥት ግን ዐፄ ዕጓለ ጽዮን ናቸው ። የትንሹ ራስ ዐሊ የምስፍንና ዘመን ምዕራፍ « ደጃች ጐሹና ደጃች ብሩ ከራስ ዐሊ ሹማምንት ጋራ ያደረጉት ጦርነት የደጃች ብሩና የደጃች ጐሹ የርስ በርስ ውጊያ የራስ ዐሊ ያስተዳደር ዘዴ ። ቢሆንም ንጉሥ ምኒልክና ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት እምባቦ ላይ ተዋግተው ንጉሥ ምኒልክ በሸነፉ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱ ዐፄ ዮሐንስ ከመቀሌ ወደ ወረይሉ መጥተው ዐፄ ምኒል ክን ንጉሥ ተክለ ሃይማኖትን እንደያዝሀ ና ብለው እንደጠሯ ቸው ራስ ዐሊም የደጃች ጐሹንና የልጃቸውን የደጃች ብሩን ውጊያ በሰሙ ጊዜ ከደብረ ታቦር ተነሥተው በግሥጋጫ ወደ ጐጃም መጡ ። በአኩስም በላስታ በሸዋ ቤተ መንግሥት ጊዜ ይኸውም ማለት ሺሕ ዓመት ግድም ከክርስቶስ ልደት በፊት ዥምሮ ይኽ ያሁኑ መጽ ሐፍ መጻፍ እስከ ሇመረበት እስከ ሺሕ ይ ዓመተ ምሕረት እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል ድረስ በመከከሉ መንግሥትን ለመምራት ወይም ከመንግሥት ለመነጠል «ገብር አልገብርም ግበ አልገባም» በመባባል ያን ጊዜ የፈሰሰውን ደም ለመገመት ያኽል ከዐፄ ልብነ ድንግል አን ሥቶ እስካሁን እስከ መሳፍንት ዘመን ድረስ በዚሀ በተጻፈው መጽ ሐፍ ውስጥ ያለው የጦርነት ታሪክ ይረዳናል ። ከብዙ ማባበልም በኋላ ደጃች ጐሹ ልባ ቸውን ወደ ደጃች ውቤ ሰውነታቸውን ከራስ ዐሊ ጋራ አድርገው ብዙ ቀን በማመንታት ሰነበቱ የእቴጌ መነን በለቤት የነበሩቱ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስም በራስ ዐሊና በናታቸው በእቴጌ መነን ሥልጣን ብዛት በርሳቸሙ ማነስ ቅርታቸውን በልባቸው ይዘው ኖሮ ባሁኑ ጊዜ አሳባቸውን ከደ ጃች ውቤ ጋራ አደረጉ ። መምጣታቸውንም በሰሙ ጊዜ ውስጡን ከደጃችውቤ ጋራየተስማሙት ደጃች ጐሹ ዞረው ለደጃኙውቤ ገቡ ንጉሁም ዐፄ ዮሐንስ ከቤተ መንግሥቱ አዳራሽ አምልጠው ለደ ጃች ውቤ ገቡ ስለዚህ ደጃች ውቤ ደጃች ጐሹንና ንጉሠን ዐፄ ዮሐንስን እንደዚሁም ጳጳሱን አባ ሰላማን ይዘው መነሣታቸው ራስ ዐሊ ንና ወገኖቻቸውን እሥጋት ላይ መጣሉ የታወቀ ነው ። በኋላ ግን ደጃች ውቤ የራስ ዐሊን መሸሽ እርግጠኛውን በሰሙ ጊዜ አንሰራርተው አጠገባቸው ያለ ውን ጥቂት ጦር ይዘው ተመለሱና ከራስ ዐሊ ሰዎች ጋራ ተዋግተው ድል አደረጉ ። ከዚህ ጊዜ ወዲህ ደጃች ውቤና ራስ ዐለ በሰላም እስከ ኗ ዓመት ድረስ ኖሩ ባይኛው ዓመት ላይ ደግሞ ጦርነት ቀስቅሰወ እስከ ዛሆ ዓመት ድረስ የደፈጣ ጦርነትና ግጭት ሲያደርጉ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ሲታረቁ አስከ ሺሕ ቿቋዮዓ ም ደረሱ ። በመጨረሻ በዐፄ ልብነ ድንግል ዘመን ግራኝ መሐመድ ተነሥቶ ከሸዋ ዐፄ ልብነ ድንግልን አሸንፎ ካባረረ በኋላ ግራኝ ደግሞ ባፄ ልብነ ድንግል ልጅ ባፄ ገላውዴዎስ ተሸንፎ ከጠሩፋ በኋላ የዐፄ ልብነ ድንግል ዘሮች የጐንደርንም የሸዋንም የጐጃምንም ነጋሚነት ይዘው ስላ ስተዳደሩ ልብነ ድንግል ባንድ ወገን እነዚሀ ሁሉ አባት በመሆናቸው በሌ ላው ወገን የግራኝ ወረራ በዘመናቸው ስለተፈጸመ ከዚያ ጊዜ ምሮ እስከ ዛሬ ስማቸው የታወቀ ሆኖ ቀረ ። ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ የፈሩትም ያልፈሩትም ጦርነት በየጊዜው እአያነሥ ውጊ ያወ በመበርከቱ በዚህ ዘመን በጎንደር የሚቀመጡት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ በምዕራፍ ሣፅ እንደ ተጻፈው በመ ዢዥመሪያው ደብዳቤ አስቀድመው ቀጥለ አነዚህን የሸዋ መኳንንት ለማስ ማማት በሺሕ ዓም ከጎንደር ወደ ሸዋ መጥተው ደዝረ ሊባኖስ ደረሱ « ዐፄ ኢያሱ ደብረ ሊባኖስ መድረሳቸው ሲሰማ በላባበቱ ሁሉ መጥኅቶ በየተራ ሲገናኝ አቤቶ ነጋሚም እጅ ነሥተው ተገናኙና የዐፄ ልብነ ድንግል ዘር መሆናቸውን ተናገሩ ። በርሳቸውም ዘመን በጐንደር መንግሥት ዐፄ ተክለ ሃይማ ኖት በመዥሪያ ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ ተፍጻሜተ መንግሥት በመ ጨረሻ የነበሩትና ታሳቁ ራስ ዐሊ እንደራሴ የነበሩበት ጊዜ ነው ። ኛ ዐፄ ተክለ ሃይማኖት ልዑል ሰገድ። ኛ ዐፄ ድሜጥሮስ ቿኛ ዐፄ ጓሉ ዕጓለ ጽዮን ኛ ዐፄ ኢዮአስ በኛ ዐፄ ጊጋር ኛዐፄ በእደ ማርያም የኛ ኛ ዐፄ ኢያሱ ኛ ፀኛ ዐፄ ገብረ ክርስቶስ ኛ ዐፄ ሣሀሉ ሣሀለ ድንግል ኛዐፄ ዮሐንስ የኛ ናቸው ። ከነዚህም በንድ ዘመን ነግ ሠው ከነበሩት የሚታወሱት ዐፄ በአደ ማርያምና ዐፄ ኢያሱ ዐፄ ተክለ ሃይማኖት ናቸወው አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ቀድሞነግሦ የነበረው ሲስማማቸውም በራሳቸውምጊዜ እንዲቀጥል ሲፈቅዱለት ወይም አንዱ አንግሦ ሊላው ያበረረውን እንደገና አንደኛው ሲመልሰው ኖረ በዚህ «ይነት ዐፄ ተክለ ጊዮርፒስን ኮ ጊዜ ።