Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية  Portuguese
كتاب اليوم

ጆሮ ያለው ይስማ !!.pdf


  • word cloud

ጆሮ ያለው ይስማ !!.pdf
  • Extraction Summary

በቀኝ እጁ የሰባቱን የሙሉዑ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች የበላይ የሆነው ደግሞም አንድቷን የክርስቶስ ስብስብን በምድር የሚትወክለዋን የሚታሳየዋን ሰባቱ ሙሉዕ ቤተክርስቲያን የበላይ ጌታ እንዲህ ይላል መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ ራእይ በፊልድልፍያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ የዳዊት መክፈቻ ያለው የሚከፍት የሚዘጋም የሌለ የሚዘጋ የሚከፍትም የሌለ ቅዱስና እውነተኛ የሆነው አርሱ እንዲህ ይላልራእይ ጌታ ራሱን ስገልጽ ከዳዊት ወገን በስጋ እንደመጣ ወደ መንግሥቱ ለማስገባትም ለመከልከልም መሉ ስልጣን እንዳለው ሌላ አካልማንም ውሳኔውን በምንም ማስቀየር አንደማይቻል የተለየና የታመነ እንደሆነ ይገልጻል ሥራህን አውቃለሁ እነሆ በአንተ ፊት የተከፈተ በር ሰጥቼአለሁ ይህ በር ወደ ጌታ መንግስት ለመማረክ አገልግሉሎትየወንጌል አገልግሎት እንድቀናልህ የሚማረኩትንም መከሩን አዘጋጅቻለሁ የሜል ነው ።እአንድሁም ከታላቁ መከራ እንደሚጠብቀን ያውቋል የሚፈተኑኩቱ በንስሐ የተመለሱቱ ብቻ እንደሆኑ ተፈትነው ካለፉ ደግሞ ንጥቀት እንደሚጠብቃቸው ይረዲልድል የነሣው በአምላኬ መቅደስ ዓምድ አንዲሆን አደርገዋለሁ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም ማለት ከሰማይ ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን አዲሱንም ስሜን በአርሱ ላይ አጽፋለሁ።የዝች ድንዛዜ ይብሳል የሴርደሷ ቤተክርስቲያን ስራ አላት ፍጹም ግን አይደለም ይህች ግን ሥራም የላትም ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆፔኝአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም የምትል ስለ ሆንህ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ ራእይ ይህች ቤተክርስቲያን በኢኮኖሚው የበለጸገች ስለሆነች ሀብት ስላላት ጌታዋን የረሳች አንደሆነች እንገነዘባለን እንደ ቤተክርስቲያን።በሕይወት ነን የእግዚአብሔር ነን ።ሜናልባት ሀሰተኛ ኒቢያት ሐዋርያትና አስተማሪዎች ጋር ካሉት ሰዎች በማነጻጸር ከሆነም ዋጋ የለውምወይንም ልክ አንደ አኔ የአውነትን አውቀት ተቀበለው አውቀው መጀመሪያ የነበረው በአዕምሮ ላይ የተጠቀጠቀውን ተረት ገድል አና ድርሳን ከሚከተሉ ሰዎች አንጻር ካየንም መጥፋታችን የማይቀር ነውአኛ ክርስቲያኖች ክርስቲያን ነን።

  • Cosine Similarity

መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። በዚህች ቤተክርስቲያን ላይ ጌታ ራሱን ስገልጽ በሞት ላይ ስልጣን ያለኝ እኔው ነኝ በማለት ነውምክንያቱም ከፊት ከሚጠብቃቸው መከራ አንፃር አትፍራሩ ለማለት ነውአንድ ቤተክርስቲያን እንደ ቤተክርስቲያን የክርስቶስ ብቻ ከሆነች በትንሹ መከራ ሞራልን የሚጎዳ የፊት ግርፋት የሚታስተናግድ ናት ። እንዲህ ያለህ ፈተና የሚመጣው ያለ ዕድፈት በሚመላለሱ ላይ ብቻ እንደሆነ ይረዲልኤፌሶንን ብንመለከት መከራ ይመጣል አላለም ምክንያቱም የክርስትና ፈተና ለመምጣት የግድ ያለ ሕይወት ነቀዝ መቆም ያስፈልጋል በዚህ ዘመን ክርስቲያን ነን የሚሉት ባይበረከቱ መከራ ይበዛ ነበር ኢኮኖሚካልህ ድፃ ሆኖ እያለ ሁሉ የእርሱ የሆነ ጌታ ግን ሀብታም ነህ ይላልሚናልባት ድህነት እንደየፃገሩ ይተረጎማል በኢኮኖሚስቶች የተባለውን እንዳለ ሆኖ ክርስቲያን እንደየሀገሩ ድሃ ሆኖ እንኳን በክርስቶስ ሀብታም ነው ማለት ነውጹጌታ ድህነቱን በማየት ቁስ ይሞላልዛፃል አላለውምነገርግን በዚህ መከራ ላይ ለላ መከራ ይመጣልና ዕና ነው ያለው ። አንዲህ ማለት መከራ ያልደረሰበት ለምን እንደሆነ ካለማወቅ የተነሳ ነውናመከራ ባትወድም እንደ ፈቃዱ ብቻ ስትመላለስ ይመጣል እንጂ ና አትለውምና የሚትል ከሆንክ ካለማወቅ የተነሳ አንደሆነ እወቅከፈቃዱ አንደወጣም አወቅደግሞም ጌታን አንተን ሳያስተካክል ሳይጠርብ ፈትነኝ በማለት በክፉ እየፈተንክ አንደሆንክ እወቅ ስለዚህ ጌታ ያለ ፈቃዱ የሚመላለስ ሰውን አይፈትንምያለፈቃዱ የሆነ ጸሎት በክፉ እኛን የማይፈትነውን ጌታ በክፉ መፈተን እንደሆነ አውቃችሁ በክፉ አትፈትነኑ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም ራእይ በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል ራእይ ለዚህች ቤተክርስቲያን ጌታ ራሱን ስገልጽ ቤተክርስቲያንቷ ባለችበት ሁኔታ አንፃር ኑቅን ፈራጅ መሆኑን በመግለጽ ነውፊይህም መለኮታዊ ፍርድ ያመለክታል ። መብሉን ስትካፈሉ የእነሱም ፈጣሪ ነው ችግር የለውም በማለት ከሆነ ወደ ጥፋት መሄፄድ ነውስለዚህም አስመሳይነት ልያታልለው የማይችለው ጌታ እንዲህ ይላል መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ ድል ለነሣው ከተሰወረ መና እሰጠዋለሁ ነጭ ድንጋይንም አሰጠዋለሁ በድንጋዩም ላይ ከተቀበለው በቀር አንድ ስንኳ የሚያውቀው የሌለ አዲስ ስም ተጽፎአል ራእይ ። አብሮ ያላመለከ አብሮ ለሰይጣን ላልዘመረ የሰይጣን ፍቅር ያልተጋራያልተቀበለ የሚጠፋውን ሳይሆን የማይጠፋውን ዘላለማዊ መብል ይቀበላል ይህንንም የተቀበለው ብቻ ያውቀዋል በትያጥሮንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ እንደ እሳት ነበልባል የሆኑ ዓይኖች ያሉት በእቶንም የነጠረ የጋለ ናስ የሚመስሉ እግሮች ያሉት የእግዚአብሔር ልጅ እንዲህ ይላል ራእይ ጌታ ለትያጥሮን ቤተክርስቲያን ራሱን ስገልጽ ሁሉንም መመርመር እንደሚቻለው በመግለጽ ነው ሥራህንና ፍቅርህን አምነትህንም አገልግሎትህንም ትዕግሥትህንም ከፊተኛውም ሥራህ ይልቅ የኋለኛው እንዲበዛ አውቃለሁ ራአይ ከኤፌሶን ቤተክርስቲያን ጋር ይመሳሰላል በብዙግን በአንድ ነገር አይመሳሰልም የኤፌሶን ቤተክርስቲያን ይህንን አገልግሎት መተው ተወች ጭራሽኑ ። ስለዚህም መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ ራእይ በስርዴስም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ ሰባቱ የአግዚአብሔር መናፍስትና ሰባቱ ከዋክብት ያሉት እንዲህ ይላል ሥራህን አውቃለሁ ሕያው እንደ መሆንህ ስም አለህ ሞተህማል ራአይ ይህች ቤተክርስቲያን ከጌታ የተደበቀች አይደለችም አለች የሚያስብል በሰውኛ የደመቀ ስም አላት ግን ግብር የላትምስለዚህም ጌታ በፊቱ ስመለከታት ስለጌታ ምንም ስሜትእንቅስቃሴ የሌላት የሞቶች ሆና እንዳገኛት ይገልፃታል ሥራህን በአምላኬ ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን ሊሞቱም ያላቸውን የቀሩትን ነገሮች አጽናራእይ መልእክቱ ስጀምር ስራ እንዳላቸው ገልጾ ነበርግን ፍጹም ባለመሆኑ በሞት መስሎታል ። አሁን ንቃ እያለ ነውሳይሞቱ የቀሩትን የክርስቶስን የወንጌል ሥራህን አጽናየሞቱትን እንደገና ቀስቅስ እያለ ነው እንግዲህ አንዴት አንደ ተቀበልህና አንደ ሰማህ አስብ ጠብቀውም ንስሐም ግባ እንግዲያስ ባትነቃ እንደ ሌባ አመጣብሃለሁ በማናቸውም ሰዓት እንድመጣብህ ከቶ አታውቅም ራአይ ወንጌልን የተቀበልነው ደቀመዛሙርቱ ብቻ ለመሆን እንደሆነ አስታውስ የሚል ነውየደቀመዛሙርቱነት ተግባር ፈቃዱን ብቻ ማድረግ ነውና ንስሐ ግባ የሚል ተልዕኮውን እንድወጣ ያሳስባል አለዚያ በታላቅ ቁጣ አመጣለሁ እያለ አለችግሯ ተልዕኮዋን መርሳት አንደሆነ ይረዲል ገር ግን ልብሳቸውን ያላረከሱ በሰርዴስ ጥቂት ሰዎች ከአንተ ጋር አሉ የተገባቸውም ስለ ሆኑ ነጭ ልብስ ለብሰው ከእኔ ጋር ይሄዳሉጵ ራእይ አእስካሁን እንደተመለከትነው ጌታ በቤተክርስቲያን ብናደድ ብቆጣ ግን ጭራሽኑ ንታ በየ አጥቢያው ምዕመናን አላጣምስለዚህም ስለእነዚህ ቅረታዎች አሉኝ ብሎ እንደሚመጣ ይረዲል ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ አመሰክርለታለሁ ራእይ በሁሉም ቤተክርስቲያን የጋራ መልእክት የሆነው ንስሐ አና ለተመለሱት አክልል ነው ደግሞም ለሸፈቱት ፍርድ እንደሚያመጣ መልእክቱ ያስረዳል ይህች ቤተክርስቲያን መልክ ብቻ ያላት በመምሰል ብቻ አለው የሚትል የመንፈስ ፍሬ የሌላት ደቀመዛሙርቱን ማፍራት የሌላት ከዚህ በፊት ባለው ድል አድራግነት ስም የሚትኮራ እንደሆነች ጌታ ይገልጻል ። ስለዚህም የሚሰማማም የሚያደርገውም ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጉጐናጸፋል ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ አመሰክርለታለሁ ራእይ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ ራእይ በፊልድልፍያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ የዳዊት መክፈቻ ያለው የሚከፍት የሚዘጋም የሌለ የሚዘጋ የሚከፍትም የሌለ ቅዱስና እውነተኛ የሆነው አርሱ እንዲህ ይላልራእይ ጌታ ራሱን ስገልጽ ከዳዊት ወገን በስጋ እንደመጣ ወደ መንግሥቱ ለማስገባትም ለመከልከልም መሉ ስልጣን እንዳለው ሌላ አካልማንም ውሳኔውን በምንም ማስቀየር አንደማይቻል የተለየና የታመነ እንደሆነ ይገልጻል ሥራህን አውቃለሁ እነሆ በአንተ ፊት የተከፈተ በር ሰጥቼአለሁ ማንምም ሊዘጋው አይችልም ኃይልህ ምንም ትንሽ ቢሆን ቃሌን ጠብቀፃልና ስሜንም አልካድህምናኔ ራአይ የተከፈተ በር ሰጥቼአለሁ ይህ በር ወደ ጌታ መንግስት ለመማረክ አገልግሉሎትየወንጌል አገልግሎት እንድቀናልህ የሚማረኩትንም መከሩን አዘጋጅቻለሁ የሜል ነው ። የትዕግሥቴን ቃል ስለ ጠበቅህ እኔ ደግሞ በምድር የሚኖሩትን ይፈትናቸው ዘንድ በዓለም ሁሉ ላይ ሊመጣ ካለው ከፈተናው ሰዓት አእጠብቅፃለሁ ራእይ የእምነትም ፈተና ተፈትነው ስላለፉ ጌታ ከዚያ ታላቁ መከራ እጠብቃቹዋለሁ እያለ እንደሆነ ይረዲልመልእኩቱ በመቅቱ ላለች ቤተክርስቲያን ብቻ እንዳልተጻፈ የሚያስረዳ ነውምክንያቱም ታላቁ መከራ ውስጥ ከዚያ ሰዓት መጠበቅ እስካሁን ያልተፈፀመ ነውጌታ ከመፍረዱ በፊት ከታላቁ መከራ በሕይወቴ ስጋ ያሉትና ያረፉቱን በንጥቀት ጌታ ከታላቁ መከራ እንደሚጠብቃቸው ያስተውሏል ። ራአይ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ ራአይ በሎዶቅያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ አሜን የሆነው የታመነውና እውነተኛው ምስክር በእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ የነበረው እንዲህ ይላልኑ ራእይ ጌታ ለቤተክርስቲያኒቷ ራሱን ስገልጽ አውነት እውነት አምላክ የፍጥረት ሁሉ ገዥ እንደሆነ ያስረዳል ። እኔ ደግሞ ድል እንደ ነሣሁ ከአባቴም ጋር በዙፋኑ ላይ አእንደተቀመጥሁ ድል ለነሣው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ ዘንድ አሰጠዋለሁ ራእይ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማፁ ራእይ ስጠቃለል ዛሌ ሉያ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF


خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | أعلن على ديرزون

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال